Jeremiah 9:26 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግብጽን ይሁዳን ኤዶምን ደቂ ዓሞንን ሞኣብን ኣብ በረኻ ዚነብሩ ኵሎም ኣብ መኣዝናት ዘለዉን፤ እዞም ኣህዛብ እዚኣቶም ኵሎም ዘይግዙራት እዮም እሞ፡ ብዘላ ቤት እስራኤል ከኣ ልቦም ዘይግዙራት እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሕዛብ ሁሉ ያልተገረዙ ናቸውና፥ የእስራኤልም ቤት ሁሉ ልባቸው ያልተገረዘ ነውና የተገረዙትን ሁሉ፥ ግብጽንና ይሁዳን፥ ኤዶምያስንም፥ የአሞንንም ልጆች፥ ሞዓብንም፥ በምድረ በዳም የተቀመጡትን ጠጕራቸውን በዙሪያ የተላጩትንም ሁሉ የምጐበኝበት ዘመን እነሆ ይመጣል።” |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም የእስራኤል ቤት ሁሉ ልባቸው ያልተገረዘ ነውና፥ አሕዛብም ሁሉ ያልተገረዙ ናቸውና ግብጽንና ይሁዳን፥ ኤዶምያስንም፥ የአሞንንም ልጆች፥ ሞአብንም፥ በምድረ በዳም የተቀመጡትን ጠጉራቸውን በዙሪያ የተላጩትን ሁሉ በዚያን ዘመን እቀጣለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋንቱካ ግብጼ፥ ይሁዳ፥ ኤዶማ፥ አሞናነ ሞኣባ ቢታ አሳቱዋነ ባረንቱ ሁጲያ ሹፌርያ ሜዲደ፥ ባዙዋን ደእያ አሳቱዋ ኡባቱዋ። አያዉ ጎፐ፥ ሀ ካዉተቱዋ ኡባ አሳይ ቱሙዋፐ ቃጻረትቤና፤ እስራኤልያ አሳይ ኡባይካ ባረ ዎዛናን ቃጻረትቤና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewanttukka Gibs'e, Yihudaa, Eedooma, Amoonanne Moo'aaba biittaa asatuwaanne barenttu huup'iyaa shufeeriyaa meediide, bazzuwaan de'iyaa asatuwaa ubbatuwaa. Ayaw gooppe, ha kawutetsatuwaa ubbaa Asay tumuwaappe k'as's'arettibeenna; Israa'eeliyaa Asay ubbaykka bare wozanaan k'as's'arettibeenna» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heytikka Gibxe, Yuhuda, Eedoome, Amoone, Mo7aabenne bantta hu7e ciiri meedidi bazzon diza asaa ubbata. Ha kawoteththatan diza asay ubbay tumukka qaxxarettibeenna; Isra7eele asaa ubbaa wozinaykka qaxxarettibeenna» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄይቲካ ጊብጼ፥ ዩሁዳ፥ ኤዶሜ፥ ኣሞኔ፥ ሞኣቤኔ ባንታ ሁኤ ጪሪ ሜዲዲ ባዞን ዲዛ ኣሳ ኡባታ። ሃ ካዎቴታን ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ቱሙካ ቃጻሬቲቤና፤ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባ ዎዚናይካ ቃጻሬቲቤና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳትካ ግብፀ፥ ይሁዳ፥ ኤዶመ፥ አሞነነ ሞአበ አሳነ ባንታ ሁጵያ ዩሹዋ ሜድድ፥ መላ ቢታን ደእያ አሳ ኡባ። ሀ ካዎተት ኡባይ ቱማ ቃፃረትቦኮና፤ እስራኤለ አሳ ኡባይካ ባንታ ዎዛናን ቃፃረትቦኮና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessatika Gibxe, Yihuda, Edoome, Amoonenne Moo7abe asaanne banta huuphiya yuushuwa meedidi, mela biittan de7iya asa ubbaa. Ha kawotethati ubbay tuma qaxaretibookona; Isra7eele asa ubbayka banta wozanan qaxaretibookona” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም ግብፅ፣ ይሁዳ፣ ኤዶም፣ አሞን፣ ሞዓብና ጠጕራቸው ዙሪያውን የሚከረከም የበረሓ ነዋሪዎች ሁሉ ናቸው፤ እነዚህ ሕዝቦች ሁሉ በርግጥ የተገረዙ አይደሉምና፤ የእስራኤልም ቤት ሁሉ ልባቸው አልተገረዘም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የግብጽ፥ የይሁዳ፥ የኤዶም፥ የአሞን፥ የሞአብና በበረሓ ጠረፍ የሚኖሩ የግንባራቸውን ግራና ቀኝ ጠጒር የተላጩ ሕዝቦች እንዲሁም የእስራኤል ሕዝብ ከልባቸው ያልተገረዙ ስለ ሆኑ ሁሉንም በአንድ ዐይነት እቀጣለሁ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲላቶም ኣህዛብ ኣይተገዝሩን፡ ብዘላ ቤት እስራኤል ከኣ ልባ ኣይተገዝረን እዩ እሞ፡ እንሆ፡ ንዂሎም እቶም ዘይተገዝሩ ግዙራት፡ ንግብጽን ንይሁዳን ንኤዶምን ንደቂ ዓሞንን ንሞኣብን ነቶም ጽጒሮም ወሰነወሰን ዚላጸዩ ኣብ ምድረ በዳ ዚነብሩ ዂላቶምን ዝቐጽዓለን መዓልትታት ይመጻ ኣለዋ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |