Jeremiah 9:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዚምካሕ ግና፡ ኣነ ኣብ ምድሪ ለውሃትን ፍርድን ፍትሕን ዝገብር እግዚኣብሄር ምዃነይ፡ ንዓይ ምእንቲ ኺርድኣንን ኪፈልጠንን ብእኡ ይምካሕ። በዚ ሕጉስ እየ እሞ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን የሚመካው፦ ምሕረትንና ፍርድን፥ ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን በማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኘኝ ይህ ነውና፥” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን የሚመካው። ምሕረትንና ፍርድን ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን በማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኙኝ እነዚህ ናቸውና፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የሚመካው፦ ጽኑ ፍቅርንና ፍርድን ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ እኔ ጌታ መሆኔን በማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኙኝ ነገሮች እነዚህ ናቸውና፥ ይላል ጌታ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ጬቂያ ኡራይ ኦንነ ታና ኤርያዋንነ አኬክያዋን ጬቆ። አገና ሲቁዋ፥ ሱረ ፕርዳነ ጽሎተ ሳኣ ቦላን ኦያ መና ጎዳ፥ ታና ኤርያዋን ጬቆ። አያዉ ጎፐ፥ ታን ሀዋንቱን ናሸታይ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin c'eek'k'iyaa uray ooninne taana eriyaawaaninne akeekiyaawan c'eek'k'o. Aggena siik'uwaa, suure pirddaanne s'illotetsaa sa'aa bollan ootsiyaa Med'inaa Godaa, taana eriyaawan c'eek'k'o. Ayaw gooppe, taani hawanttun nashetay. Taani Med'inaa Goday hawaa odaad» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin ceeqettiza oonikka tani GODAA gididayssa eroninne biitta bolla siiqo, suure pirdanne xilloteth ooththizay tana gidoyssa akeekon ceeqetto. Tani haytan ufayettays» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጬቄቲዛ ኦኒካ ታኒ ጎዳ ጊዲዳይሳ ኤሮኒኔ ቢታ ቦላ ሲቆ፥ ሱሬ ፒርዳኔ ጺሎቴ ኦዛይ ታና ጊዶይሳ ኣኬኮን ጬቄቶ። ታኒ ሃይታን ኡፋዬታይስ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ጬቅያ ኦንካ ታና ኤሮንነ አኬኮን ጬቆ። ማሮተ፥ ሱረ ፕርዳነ ፅሎተ ሳአ ቦላ ኦያ ጎዳ፥ ታና ኤርድ ጬቆ፤ ሄስ ታና ኡፋይሴስ” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ceeqiya oonika tana eroninne akeekon ceeqo. Maarotethi, suure pirdanne xillotethi sa7a bolla oothiya Godaa, tana eridi ceeqo; hessi tana ufaysees” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሚመካ ግን፣ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ በማወቁና፣ በምድር ላይ ምሕረትን፣ ፍትሕንና ጽድቅን የማደርግ መሆኔን በመረዳቱ፣ በዚህ ይመካ፤ እኔ በእነዚህ ነገሮች፣ እደሰታለሁና፤” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ሰው መመካት ካለበት በምድር ላይ ምሕረትን፥ ትክክለኛ ፍርድንና እውነትን የማስገኝ እኔ አምላክ መሆኔን በመረዳት ይመካ፤ እኔም ደስ የሚያሰኘኝ ይኸው ነው፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝምካሕስ፥ ኣነ ኣብ ምድሪ ምሕረትን ፍርድን ፅድቅን ዝገብር እግዚኣብሄር ምዃነይ፥ ብምስትውዓሉን ብምፍላጡን ደኣ ይመካሕ፤ ንኣይ ደስ ዘብሉ እዚኣቶም እዮምሞ፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዚሕበንሲ እዚ እዩ ባህ ዜብለኒ እሞ፡ ኣነ ኣብ ምድሪ ምሕረትን ፍርድን ጽድቅን ዝገብር እግዚኣብሄር ምዃነይ ብምስትውዓሉን ብምፍላጡን ደኣ ይተሐበን፡ ይብል እግዚኣብሄር። |