Jeremiah 9:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በል፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሬሳታት ሰብውን ከም ሓመድ ኣብ መሮርን ከም ብኣጻብዕቲ ብድሕሪ እቲ ዓጻዲ ኪወድቕ እዩ፡ ሓደ እኳ ኣይኪእክቦን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሰዎቻችሁም ሬሳ እንደ ጕድፍ በእርሻ ላይ፥ ማንም እንደማይሰበስበው ከአጫጆች በኋላ እንደሚቀር ቃርሚያ ይወድቃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰውም ሬሳ እንደ ጕድፍ በእርሻ ላይ፥ ማንምም እንደማይሰበስበው ከአጫጆች በኋላ እንደሚቀር ቃርሚያ ይወድቃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ተናገር፥ “ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘የሰውም ሬሳ እንደ ጉድፍ በእርሻ ላይ፥ ማንምም እንደማይሰበስበው ከአጫጆች በኋላ እንደሚቀር ቃርሚያ ይወድቃል።’ ” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጊደ አዛዜዳ፤ “ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘አሳ አሃይ ፕቱዋዳን ደምባን ላለታና፤ ኡንቱንቱ ጫክያዋንቱ ጫኪደ ኦሌዳ ካ ማላ፤ ኡንቱንታ ኦንነ ሺሸና’ ያጋ” ያጊደ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday taana hawaadan yaagiide azazeedda; «S'oossay hawaadan yaagee; ‹Asaa anhay pituwaadan dembban laalettana; unttunttu c'akkiyaawanttu c'akkiide oleedda katsaa mala; unttuntta ooninne shiishshenna› yaaga» yaagiide azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY tana, « ‹Asa ahay buura mala demban laalettana; kath shiishshizayti guyen aggida pushulo mala attana; istta oonikka shiishshenna› ga» giidi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ታና፥ « ‹ኣሳ ኣሃይ ቡራ ማላ ዴምባን ላሌታና፤ ካ ሺሺዛይቲ ጉዬን ኣጊዳ ፑሹሎ ማላ ኣታና፤ ኢስታ ኦኒካ ሺሼና› ጋ» ጊዲ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ አህ ቡረዳ ደንባን የገታና፤ ጫከይሳት ጫክድ ጉየ የግዳ ካ መላ ኤንታ ኦንካ ሺሸና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa ahi buureda denban yegetana; cakeysati cakidi guye yeggida katha mela enta oonika shiishenna” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህ በሉ፤ “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘የሰዎች ሬሳ፣ በሜዳ እንደ ተጣለ ጕድፍ፣ ማንም እንደማይሰበስበው፣ ከዐጫጅ ኋላ እንደ ተተወ ቃርሚያ ይወድቃል።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሰው ሬሳ የትም እንደሚጣል ቈሻሻ በየስፍራው ተበትኖአል፤ አጫጆች ቈርጠው እንደ ጣሉትና ማንም እንደማይሰበስበው ቃርሚያ ሆኖአል፤ እግዚአብሔር እንድናገር ያዘዘኝ ይህ ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሬሳታት እቶም ሰባት፥ ከምቲ ደድሕሪ ዓፃዲ ዝእክቦ ዘይብሉ ቐሪምን፥ ከም ኣብ ግራት ዝወደቐ ድዅዕን እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄርሲ፡ ሬሳታት እቶም ሰብ፡ ከምቲ ደድሕሪ ዓጻዲ ዚእክቦ ዜብሉ እንዳእቲ፡ ከም ድዂዒ ኣብ ግራት ኪወድቁ እዮም፡ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንገሮም። |