Jeremiah 9:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በል፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሬሳታት ሰብውን ከም ሓመድ ኣብ መሮርን ከም ብኣጻብዕቲ ብድሕሪ እቲ ዓጻዲ ኪወድቕ እዩ፡ ሓደ እኳ ኣይኪእክቦን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሰ​ዎ​ቻ​ች​ሁም ሬሳ እንደ ጕድፍ በእ​ርሻ ላይ፥ ማንም እን​ደ​ማ​ይ​ሰ​በ​ስ​በው ከአ​ጫ​ጆች በኋላ እን​ደ​ሚ​ቀር ቃር​ሚያ ይወ​ድ​ቃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰውም ሬሳ እንደ ጕድፍ በእርሻ ላይ፥ ማንምም እንደማይሰበስበው ከአጫጆች በኋላ እንደሚቀር ቃርሚያ ይወድቃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ተናገር፥ “ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘የሰውም ሬሳ እንደ ጉድፍ በእርሻ ላይ፥ ማንምም እንደማይሰበስበው ከአጫጆች በኋላ እንደሚቀር ቃርሚያ ይወድቃል።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጊደ አዛዜዳ፤ “ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘አሳ አሃይ ፕቱዋዳን ደምባን ላለታና፤ ኡንቱንቱ ጫክያዋንቱ ጫኪደ ኦሌዳ ካ ማላ፤ ኡንቱንታ ኦንነ ሺሸና’ ያጋ” ያጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday taana hawaadan yaagiide azazeedda; «S'oossay hawaadan yaagee; ‹Asaa anhay pituwaadan dembban laalettana; unttunttu c'akkiyaawanttu c'akkiide oleedda katsaa mala; unttuntta ooninne shiishshenna› yaaga» yaagiide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAY tana, « ‹Asa ahay buura mala demban laalettana; kath shiishshizayti guyen aggida pushulo mala attana; istta oonikka shiishshenna› ga» giidi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ታና፥ « ‹ኣሳ ኣሃይ ቡራ ማላ ዴምባን ላሌታና፤ ካ ሺሺዛይቲ ጉዬን ኣጊዳ ፑሹሎ ማላ ኣታና፤ ኢስታ ኦኒካ ሺሼና› ጋ» ጊዲ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ አህ ቡረዳ ደንባን የገታና፤ ጫከይሳት ጫክድ ጉየ የግዳ ካ መላ ኤንታ ኦንካ ሺሸና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa ahi buureda denban yegetana; cakeysati cakidi guye yeggida katha mela enta oonika shiishenna” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህ በሉ፤ “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘የሰዎች ሬሳ፣ በሜዳ እንደ ተጣለ ጕድፍ፣ ማንም እንደማይሰበስበው፣ ከዐጫጅ ኋላ እንደ ተተወ ቃርሚያ ይወድቃል።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሰው ሬሳ የትም እንደሚጣል ቈሻሻ በየስፍራው ተበትኖአል፤ አጫጆች ቈርጠው እንደ ጣሉትና ማንም እንደማይሰበስበው ቃርሚያ ሆኖአል፤ እግዚአብሔር እንድናገር ያዘዘኝ ይህ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሬሳታት እቶም ሰባት፥ ከምቲ ደድሕሪ ዓፃዲ ዝእክቦ ዘይብሉ ቐሪምን፥ ከም ኣብ ግራት ዝወደቐ ድዅዕን እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄርሲ፡ ሬሳታት እቶም ሰብ፡ ከምቲ ደድሕሪ ዓጻዲ ዚእክቦ ዜብሉ እንዳእቲ፡ ከም ድዂዒ ኣብ ግራት ኪወድቁ እዮም፡ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንገሮም።