Jeremiah 9:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እምብኣርሲ ኣቱም ኣንስቲ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፡ ንቓል ኣፉውን ስምዑ፡ ንኣዋልድኩም ከኣ ልቅሲ፡ ነፍሲ ወከፍ ጎረቤታውን ዳዊት መልቀስ ምሃሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተ ሴቶች ሆይ! የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ ጆሮአችሁም የአፉን ቃል ትቀበል፤ ለሴቶች ልጆቻችሁም ልቅሶውን፥ እያንዳንድዋም ለባልንጀራዋ ዋይታን ታስተምር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ ሴቶች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፥ ጆሮአችሁም የአፉን ቃል ትቀበል፥ ለሴቶች ልጆቻችሁም ልቅሶውን፥ እያንዳንዳችሁም ለባልንጀሮቻችሁ ዋይታውን አስተምሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ ሴቶች ሆይ! የጌታን ቃል ስሙ፥ ጆሮአችሁም የአፉን ቃል ትቀበል፥ ለሴቶች ልጆቻችሁም ልቅሶውን፥ እያንዳንዳችሁም ለባልንጀሮቻችሁ ዋይታውን አስተምሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ፥ ማጫ አሳቶ፥ መና ጎዳ ቃላ ስስተ! ህንተ ሀይይ አ ዶናፐ ከስያ ቃላ ሀይዞ። ህንተ ማጫ ናናቱዋ ዝላሳ ታማርስተ፤ ሾራታ ሾራቶ ኮይሱዋ ታማርሱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo, mac'c'a asatoo, Med'inaa Godaa k'aalaa sisite! Hintte haytsay Aa doonaappe kesiyaa k'aalaa hayzzo. Hintte mac'c'a naanatuwaa zilaassaa tamaarissite; shoorata shoorato koyissuwaa tamaarissu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intteno maccassatoo! GODAA qaala siyite! Intte hayththay iza doonappe keziza qaala ezgo. Intte macca nayta zilas tamaarsite; issiniya hankkooro yeeho tamaarsu. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴኖ ማጫሳቶ! ጎዳ ቃላ ሲዪቴ! ኢንቴ ሃይይ ኢዛ ዶናፔ ኬዚዛ ቃላ ኤዝጎ። ኢንቴ ማጫ ናይታ ዚላስ ታማርሲቴ፤ ኢሲኒያ ሃንኮሮ ዬሆ ታማርሱ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ፥ ማጫሳቶ፥ ጎዳ ቃላ ስእተ! ህንተ ሀይይ እያ ዶናፐ ከይያ ቃላ ሀይዞ። ህንተ ማጫ ናይታ ዘለልስ ታማርስተ፤ እሶይ እሱዋ ዬሆ ታማርሶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno, maccasato, Godaa qaala si7ite! Hinte haythay iya doonape keyiya qaala hayzo. Hinte macca nayta zelelsi tamaarsite; issoy issuwa yeeho tamaarso. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንት ሴቶች ሆይ፤ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ ጆሮቻችሁን ከአንደበቱ ለሚወጡት ቃላት ክፈቱ፤ ሴቶች ልጆቻችሁን ዋይታ፣ አንዳችሁም ሌላውን ሙሾ አስተምሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም እንዲህ አልኩ፦ “እናንተ ሴቶች፥ እግዚአብሔር የሚለውን አድምጡ፤ ቃሉንም ለመቀበል የተዘጋጃችሁ ሁኑ፤ እንዴት ማልቀስ እንደሚገባቸው ሴቶች ልጆቻችሁን አስተምሩ፤ ሙሾ የማውጣትንም ዘዴ ለወዳጆቻችሁ አስጠኑ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣትን ኣንስቲ፥ ንቓል እግዚኣብሄር ስምዓ፤ ኣእዛንክን ድማ ቓል ኣፉ ይቀበል፤ ነዋልድክን ኣውያት ኣልምዳአን፤ ንስንሳትክን ከዓ ቝዘማ ተመሃሃራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንቘልዑ ኻብ ቅርዓት፡ ነጒባዝ ድማ ካብ ኣደባባይ ምእንቲ ኼብርስ፡ ሞት ብመሳዂትና ደዪቡ ናብ ኣዳራወትና ኣትዩ እዩ እሞ፡ ኣትን ኣንስቲ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዓ፡ ኣእዛንክን ድማ ቃል ኣፉ ይቀበል። ነዋልድክን ቊዝማ ኣልምዳ፡ ንሓድሕድክን ከኣ ድጒዓ ተማሃሀራ። |