Jeremiah 9:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣየ፡ ኣብ በረኻ መሕደሪ ኮለልቲ እንተ ዚህልወኒ ነይሩ፤ ንህዝበይ ገዲፈ ካብኦም ክኸይድ! ኵላቶም ኣመንዝርቲ፡ ማሕበር ዘይእሙናት እዮም እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሁሉም አመ​ን​ዝ​ሮች፥ የዐ​መ​ጸ​ኞች ጉባኤ ናቸ​ውና ሕዝ​ቤን እተ​ዋ​ቸው ዘንድ ከእ​ነ​ር​ሱም እለይ ዘንድ በም​ድረ በዳ ማደ​ሪ​ያን ማን በሰ​ጠኝ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሁሉም አመንዝሮች፥ የአታላዮች ጉባኤ ናቸውና ሕዝቤን እተዋቸው ዘንድ ከእነርሱም እለይ ዘንድ በምድረ በዳ የመንገደኞች ማደሪያን ማን በሰጠኝ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሁሉም አመንዝሮች፥ የአታላዮች ጉባኤ ናቸውና ሕዝቤን እንድተው፥ ከእነርሱም ተለይቼ እንድሄድ በምድረ በዳ የመንገደኞች ማደሪያን ማን በሰጠኝ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ አሳፐ ሻከታደ ባና ማላ፥ ታዉ ባዙዋን ሲራይ አቅያ ሳአይ ደኤረኔሻ! አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኡባይ ሻርሙጻ፤ ኡንቱንቱ ማካልያ አሳ ዛታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ta asaappe shaakkettaade baana mala, taw bazzuwaan siiray ak'iyaa sa'ay de'eerenneeshsha! Ayaw gooppe, unttunttu ubbay sharmus'a; unttunttu makkaliyaa asaa zata.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani ta deraappe shaakettada haakka baana mala bazzon mandaray aqizasoho taas oonee immanay! Istti ubbayka laymatizaytanne baleththizayta gidida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ታ ዴራፔ ሻኬታዳ ሃካ ባና ማላ ባዞን ማንዳራይ ኣቂዛሶሆ ታስ ኦኔ ኢማናይ! ኢስቲ ኡባይካ ላይማቲዛይታኔ ባሌዛይታ ጊዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኡባይ ማካላነ ላይማትያ አስ ግድያ ግሾ፥ ታኒ ታ አሳፐ ሻከታዳ ባና መላ፥ ኦገ አስ አቅያ በሲ፥ ታዉ መላ ቢታን ደኤረነሽን።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti ubbay makallanne laymatiya asi gidiya gisho, taani ta asaape shaaketada baana mela, oge asi aqiya bessi, taw mela biittan de7ereneshin.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቤን ትቼ፣ ርቄ እንድሄድ፣ በምድረ በዳ የእንግዶች ማደሪያ ማን በሰጠኝ! ሁሉም አመንዝሮች፣ የአታላዮች መንጋ ሆነዋላ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቤ እምነተ ቢሶችና አታላዮች ስለ ሆኑ፥ ከእነርሱ ተለይቼ በምድረ በዳ ውስጥ የምኖርበት የመንገደኞች ማደሪያ ቦታ ባገኝ፥ እንዴት ደስ ባለኝ ነበር!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ህዝበይ ኵላቶም ዘመውትን፥ ጉባኤ ጠለምትን ኮይኖም እዮም እሞ፥ ንህዝበይ ክሓድጎም፥ ካብኣቶምውን ንኽፍለስ ኣብ ምድረ በዳ መሕደሪ ኣጋይሽ መን ምሃበኒ!
Amharic Tigrinya 2011 ወዮ፡ ኲላቶም ዘመውትን ኣኼባ ጥልመትን ኰይኖም እዮም እሞ፡ ኣብ በረኻ ማሕደር መንገደኛታት እንተ ትህልውንስ፡ ህዝበይ ምሐደግኩ፡ ካብኦምውን ምረሐቕኩ ነይረ።