Jeremiah 9:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣየ፡ ኣብ በረኻ መሕደሪ ኮለልቲ እንተ ዚህልወኒ ነይሩ፤ ንህዝበይ ገዲፈ ካብኦም ክኸይድ! ኵላቶም ኣመንዝርቲ፡ ማሕበር ዘይእሙናት እዮም እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁሉም አመንዝሮች፥ የዐመጸኞች ጉባኤ ናቸውና ሕዝቤን እተዋቸው ዘንድ ከእነርሱም እለይ ዘንድ በምድረ በዳ ማደሪያን ማን በሰጠኝ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁሉም አመንዝሮች፥ የአታላዮች ጉባኤ ናቸውና ሕዝቤን እተዋቸው ዘንድ ከእነርሱም እለይ ዘንድ በምድረ በዳ የመንገደኞች ማደሪያን ማን በሰጠኝ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁሉም አመንዝሮች፥ የአታላዮች ጉባኤ ናቸውና ሕዝቤን እንድተው፥ ከእነርሱም ተለይቼ እንድሄድ በምድረ በዳ የመንገደኞች ማደሪያን ማን በሰጠኝ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ አሳፐ ሻከታደ ባና ማላ፥ ታዉ ባዙዋን ሲራይ አቅያ ሳአይ ደኤረኔሻ! አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኡባይ ሻርሙጻ፤ ኡንቱንቱ ማካልያ አሳ ዛታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | ta asaappe shaakkettaade baana mala, taw bazzuwaan siiray ak'iyaa sa'ay de'eerenneeshsha! Ayaw gooppe, unttunttu ubbay sharmus'a; unttunttu makkaliyaa asaa zata. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani ta deraappe shaakettada haakka baana mala bazzon mandaray aqizasoho taas oonee immanay! Istti ubbayka laymatizaytanne baleththizayta gidida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ታ ዴራፔ ሻኬታዳ ሃካ ባና ማላ ባዞን ማንዳራይ ኣቂዛሶሆ ታስ ኦኔ ኢማናይ! ኢስቲ ኡባይካ ላይማቲዛይታኔ ባሌዛይታ ጊዲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኡባይ ማካላነ ላይማትያ አስ ግድያ ግሾ፥ ታኒ ታ አሳፐ ሻከታዳ ባና መላ፥ ኦገ አስ አቅያ በሲ፥ ታዉ መላ ቢታን ደኤረነሽን። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti ubbay makallanne laymatiya asi gidiya gisho, taani ta asaape shaaketada baana mela, oge asi aqiya bessi, taw mela biittan de7ereneshin. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቤን ትቼ፣ ርቄ እንድሄድ፣ በምድረ በዳ የእንግዶች ማደሪያ ማን በሰጠኝ! ሁሉም አመንዝሮች፣ የአታላዮች መንጋ ሆነዋላ! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቤ እምነተ ቢሶችና አታላዮች ስለ ሆኑ፥ ከእነርሱ ተለይቼ በምድረ በዳ ውስጥ የምኖርበት የመንገደኞች ማደሪያ ቦታ ባገኝ፥ እንዴት ደስ ባለኝ ነበር! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ህዝበይ ኵላቶም ዘመውትን፥ ጉባኤ ጠለምትን ኮይኖም እዮም እሞ፥ ንህዝበይ ክሓድጎም፥ ካብኣቶምውን ንኽፍለስ ኣብ ምድረ በዳ መሕደሪ ኣጋይሽ መን ምሃበኒ! |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወዮ፡ ኲላቶም ዘመውትን ኣኼባ ጥልመትን ኰይኖም እዮም እሞ፡ ኣብ በረኻ ማሕደር መንገደኛታት እንተ ትህልውንስ፡ ህዝበይ ምሐደግኩ፡ ካብኦምውን ምረሐቕኩ ነይረ። |