Jeremiah 9:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ጽዮን ድምጺ ብኽያት ይስማዕ ኣሎ እሞ፡ ከመይ ጌርና ጠፊእና! ነታ ምድሪ ስለ ዝገደፍና፡ መሕደሪና ስለ ዝሰጐገና፡ ኣዚና ሓፊርና ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምድ​ርን ትተ​ና​ልና፥ ቤቶ​ቻ​ች​ን​ንም ጥለን ሄደ​ና​ልና እን​ዴት ጐሰ​ቈ​ልን! እን​ዴት አፈ​ርን! የሚል የል​ቅሶ ድምፅ በጽ​ዮን ተሰ​ም​ቶ​አል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በጽዮን። እንዴት ተበዘበዝን! ምድርንም ትተናልና፥ ቤቶቻችንንም አፍርሰዋልና እንዴት አፈርን! የሚል የልቅሶ ድምፅ ተሰምቶአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጽዮን፦ ‘እንዴት ተበዘበዝን! ምድሪቱንም ትተናልና፥ ቤቶቻችንንም አፍርሰዋልና እንዴት አብዝተን አፈርን!’ የሚል የልቅሶ ድምፅ ተሰምቶአል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጽዮነን ሀዋዳን ግያ ዝላሳ ኮሻይ ስሰቴ፤ ‘አዬሮ! ኑን ባዬዶ! ኑን ሙለካ ካዉሼዶ! ኑ ጎሊ ኮለት ክቼዳ ድራዉ፥ ኑን ቢታ አጊደ ባናዉ ኮሼ’ ያጊኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'iyoonen hawaadan giyaa zilaassaa kooshshay sisettee; ‹Aayyeero! Nuuni bayeeddo! Nuuni mulekka kawushsheeddo! Nu Gollii koleti kichcheedda diraw, nuuni biittaa aggiide baanaw koshshee› yaagiino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xiyoonen zilassaa cenggurssi siyettees; ‹Nuni dhaydos! Nuni keehi kawuyidos! Nu keeththi laalettichchida gishshas nu biittaa aggidi dendi boos› gi zilaleettes» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጺዮኔን ዚላሳ ጬንጉርሲ ሲዬቴስ፤ ‹ኑኒ ይዶስ! ኑኒ ኬሂ ካዉዪዶስ! ኑ ኬ ላሌቲቺዳ ጊሻስ ኑ ቢታ ኣጊዲ ዴንዲ ቦስ› ጊ ዚላሌቴስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፅዮነን ዘለልሳ ግርስ ስኤቴስ፤ ‘ኑ ይዳ! ኑ ካዉይዳ! ኑ ኬይ ላለትዳ ግሾ፥ ኑ ቢታ አግድ ባናዉ ኮሼስ’ ” ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xiyoonen zelelsa girsi si7etees; ‘Nu dhayida! Nu kawuyida! Nu keethay laaletida gisho, nu biitta aggidi baanaw koshshees’ ” yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ የዋይታ ድምፅ ከጽዮን ተሰምቷል፤ እንዲህም ይላል፤ ‘ምንኛ ወደቅን! ውርደታችንስ እንዴት ታላቅ ነው! ቤቶቻችን ፈራርሰዋልና፤ አገራችንን ጥለን እንሂድ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በጽዮን “ወዮልን ልንጠፋ ነው! ፈጽሞም ተዋረድን! ቤቶቻችን ስለ ፈራረሱ አገራችንን ለቀን መሄዳችን ነው” እየተባለ የሚያስተጋባውን የለቅሶ ጩኸት አድምጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ኽንደይ ተዘመትና! ንኣባይትናውን ኣፍሪሶምዎ እዮም እሞ፥ ምድርናውን ሓዲግና ኢናሞ፥ ውርደትናኸ ኽንደይ ዓብዪ እዩ!” ዝብል ድምፂ ቝዘማ ኻብ ፅዮን ይስማዕ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሃገር ስለ ዝሐደግና፡ ኣባይትና ኸኣ ስለ ዘፍረስዎ፡ ሓፍረት ለበስና፡ ኣታ ኽንደይ ጠፊእና ኢና፡ ዚብል ድምጺ ቚዝማ ኻብ ጽዮን ይስማዕ ኣሎ እሞ፡ ኣዒንትና ንብዓት ኪቐዝር፡ ኰበሮ ዓይንናውን ማይ ኬውሕዝ፡ ቀልጢፈን ይቘዝማልና።