Jeremiah 9:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ጽዮን ድምጺ ብኽያት ይስማዕ ኣሎ እሞ፡ ከመይ ጌርና ጠፊእና! ነታ ምድሪ ስለ ዝገደፍና፡ መሕደሪና ስለ ዝሰጐገና፡ ኣዚና ሓፊርና ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድርን ትተናልና፥ ቤቶቻችንንም ጥለን ሄደናልና እንዴት ጐሰቈልን! እንዴት አፈርን! የሚል የልቅሶ ድምፅ በጽዮን ተሰምቶአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጽዮን። እንዴት ተበዘበዝን! ምድርንም ትተናልና፥ ቤቶቻችንንም አፍርሰዋልና እንዴት አፈርን! የሚል የልቅሶ ድምፅ ተሰምቶአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጽዮን፦ ‘እንዴት ተበዘበዝን! ምድሪቱንም ትተናልና፥ ቤቶቻችንንም አፍርሰዋልና እንዴት አብዝተን አፈርን!’ የሚል የልቅሶ ድምፅ ተሰምቶአል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጽዮነን ሀዋዳን ግያ ዝላሳ ኮሻይ ስሰቴ፤ ‘አዬሮ! ኑን ባዬዶ! ኑን ሙለካ ካዉሼዶ! ኑ ጎሊ ኮለት ክቼዳ ድራዉ፥ ኑን ቢታ አጊደ ባናዉ ኮሼ’ ያጊኖ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'iyoonen hawaadan giyaa zilaassaa kooshshay sisettee; ‹Aayyeero! Nuuni bayeeddo! Nuuni mulekka kawushsheeddo! Nu Gollii koleti kichcheedda diraw, nuuni biittaa aggiide baanaw koshshee› yaagiino» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xiyoonen zilassaa cenggurssi siyettees; ‹Nuni dhaydos! Nuni keehi kawuyidos! Nu keeththi laalettichchida gishshas nu biittaa aggidi dendi boos› gi zilaleettes» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺዮኔን ዚላሳ ጬንጉርሲ ሲዬቴስ፤ ‹ኑኒ ይዶስ! ኑኒ ኬሂ ካዉዪዶስ! ኑ ኬ ላሌቲቺዳ ጊሻስ ኑ ቢታ ኣጊዲ ዴንዲ ቦስ› ጊ ዚላሌቴስ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅዮነን ዘለልሳ ግርስ ስኤቴስ፤ ‘ኑ ይዳ! ኑ ካዉይዳ! ኑ ኬይ ላለትዳ ግሾ፥ ኑ ቢታ አግድ ባናዉ ኮሼስ’ ” ያጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xiyoonen zelelsa girsi si7etees; ‘Nu dhayida! Nu kawuyida! Nu keethay laaletida gisho, nu biitta aggidi baanaw koshshees’ ” yaagosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ የዋይታ ድምፅ ከጽዮን ተሰምቷል፤ እንዲህም ይላል፤ ‘ምንኛ ወደቅን! ውርደታችንስ እንዴት ታላቅ ነው! ቤቶቻችን ፈራርሰዋልና፤ አገራችንን ጥለን እንሂድ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጽዮን “ወዮልን ልንጠፋ ነው! ፈጽሞም ተዋረድን! ቤቶቻችን ስለ ፈራረሱ አገራችንን ለቀን መሄዳችን ነው” እየተባለ የሚያስተጋባውን የለቅሶ ጩኸት አድምጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ኽንደይ ተዘመትና! ንኣባይትናውን ኣፍሪሶምዎ እዮም እሞ፥ ምድርናውን ሓዲግና ኢናሞ፥ ውርደትናኸ ኽንደይ ዓብዪ እዩ!” ዝብል ድምፂ ቝዘማ ኻብ ፅዮን ይስማዕ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሃገር ስለ ዝሐደግና፡ ኣባይትና ኸኣ ስለ ዘፍረስዎ፡ ሓፍረት ለበስና፡ ኣታ ኽንደይ ጠፊእና ኢና፡ ዚብል ድምጺ ቚዝማ ኻብ ጽዮን ይስማዕ ኣሎ እሞ፡ ኣዒንትና ንብዓት ኪቐዝር፡ ኰበሮ ዓይንናውን ማይ ኬውሕዝ፡ ቀልጢፈን ይቘዝማልና። |