Jeremiah 9:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዒንትና ብንብዓት፡ ሽፋን ዓይንና ድማ ማይ ምእንቲ ኺውሕዝ፡ ይጓየዩን ይበኽዩልናን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፈጥነውም ሙሾ ያሙሹላችሁ፤ ዐይኖቻችሁም እንባን ያፍስሱ፤ ከዐይኖቻችሁም ሽፋሽፍቶች ውኃ ይፍለቅ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓይኖቻችንም እንባ እንዲያፈስሱ የዓይናችንም ሽፋሽፍቶች ውኃን እንዲያፈልቁ ፈጥነው ለእኛ ልቅሶውን ይያዙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዐይኖቻችንም እንባ እንዲያፈስሱ የዓይናችንም ሽፋሽፍቶች ውኃን እንዲያፈልቁ ፈጥነው ለእኛ ልቅሶውን ያነሳሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኤለካ ዪደ፥ ኑ አይፊ አፎ ጽሉዋ ጾካና ጋካናስነ ኑ አይፍያ ጭሩ ሃ ፑልታና ጋካናዉ ኑ ቦላ ዝላልኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu ellekka yiide, nu ayifii afotsaa s'illuwaa s'okana gakkanaassinne nu ayifiyaa c'iruu haatsaa pulttana gakkanaw nu bolla zilaalino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti eeson yetto; nu ayfera afunththi gogganaashe gakkanaassinne nu siphinththara afunththi pulttana gakkanaas nu gishshas zilaletto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኤሶን ዬቶ፤ ኑ ኣይፌራ ኣፉን ጎጋናሼ ጋካናሲኔ ኑ ሲጲንራ ኣፉን ፑልታና ጋካናስ ኑ ጊሻስ ዚላሌቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኤለስድ ይድ፥ ኑ አይፈይ አፉ ሆል ኦና ጋካናዉነ ኑ አይፍያ ጭሮይ ሃ ፑልታና ጋካናዉ ዘለልስ ከሶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti ellesidi yidi, nu ayfey afuthu holthu oothana gakanawunne nu ayfiya ciroy haathe pultana gakanaw zelelsi kesso. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱ ፈጥነው ይምጡ፤ ዐይኖቻችን እንባ እስኪያጐርፉ፣ ሽፋሽፍቶቻችንም ውሃ እስኪያመነጩ፣ ስለ እኛ ሙሾ ያውርዱልን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡም እንዲህ አሉ፦ “ዐይናችን በእንባ እንዲርስ፥ በጉንጫችንም እንባው እንዲወርድ፥ አስለቃሾች በቶሎ ሙሾ እንዲያወጡ ንገሩአቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣዒንትና ንብዓት ክቛፅር፥ ቅርንብ ዓይንናውን ማይ ከውሕጅ፥ ቀልጢፈን የልቅሳልና” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሃገር ስለ ዝሐደግና፡ ኣባይትና ኸኣ ስለ ዘፍረስዎ፡ ሓፍረት ለበስና፡ ኣታ ኽንደይ ጠፊእና ኢና፡ ዚብል ድምጺ ቚዝማ ኻብ ጽዮን ይስማዕ ኣሎ እሞ፡ ኣዒንትና ንብዓት ኪቐዝር፡ ኰበሮ ዓይንናውን ማይ ኬውሕዝ፡ ቀልጢፈን ይቘዝማልና። |