Jeremiah 9:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ነተን ሓዘንቲ ኣንስቲ ምእንቲ ኺመጻ፡ ኣስተብህለለንን ጸውዓን። ምእንቲ ክመጻ ድማ ተንኮለኛታት ኣንስቲ ስደድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እንዲመጡ አልቃሾች ሴቶችን ጥሩ፤ ወደ ብልሃተኞች ሴቶችም ላኩ፤ መጥተውም ይንገሩአችሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እንዲመጡ አልቃሾች ሴቶችን ጥሩ፤ እንዲመጡም ወደ ብልሃተኞች ሴቶች ላኩ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “አስተውሉ፥ እንዲመጡም አልቃሾች ሴቶችን ጥሩ፤ እንዲመጡም ወደ ብልሃተኞች ሴቶች ላኩ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “አነ ቆፕተ። ዬኩዋ ዬክያ ማጫ አሳቱዋ ጼሲደ አይስተ፤ ዝላሳ ዝላልያ ኤራንቻ ማጫ አሳቶ ኪትተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Ane k'oppite. Yeekuwaa yeekkiyaa mac'c'a asatuwaa s'eesiide ayyissite; zilaassaa zilaaliyaa eranchcha mac'c'a asatoo kiittite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka Ubbaafe Wolqqama GODAY, «Ane yeeho yeekkiza maccassata xeygite; zilas lo7eththi eriza maccassata ehite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ኣኔ ዬሆ ዬኪዛ ማጫሳታ ጼይጊቴ፤ ዚላስ ሎኤ ኤሪዛ ማጫሳታ ኤሂቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “አነ ቆፕተ። ዬሆ ዬክያ ማጫሳታ ፄግተ፤ ዘለልስ ኤርያ አሳታ ኤህተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqaama Goday haysada yaagees: “Ane qopite. Yeeho yeekiya maccasata xeegite; zelelsi eriya asata ehite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እንግዲህ፤ አልቃሽ ሴቶች ጥሩ፤ ሥልጡን ሙሾ አውራጆች አስመጡ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “አሁንም አስቡ፥ አልቃሾችን በአንድነት ሰብስቡ፤ ሙሾ የሚያወጡ ሴቶችንም ጥሩ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “በኸይቲ ኣንስቲ ኽመፃ ፀውዑ፤ ንኽመፃ ናብተን ብልሓተኛታት ኣንስቲ እውን ለኣኹለን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣስተብሂልኩም በኸይቲ ኣንስቲ ኺመጻ ጸውዑ፡ እተን ለባማት ኪመጻ ድማ ልኣኹለን። |