Jeremiah 9:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነዚ ኺርድኦ ዚኽእል ለባም መን እዩ፧ እታ ምድሪ ከም በረኻ፡ ሓደ እኳ ዘይሓልፋ፡ ስለ ዝዓነወትን ተቓጺላን ስለ ዘላ፡ እዚ ኣፍ እግዚኣብሄር ነዚ ኺነግረሉ እተዛረቦ መን እዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህን የሚያስተውል ጠቢብ ሰው ማን ነው? ያወራስ ዘንድ የእግዚአብሔር አፍ ለማን ተናገረ? ሰው እንዳያልፍባት ምድርስ ስለ ምን ጠፋች፤ እንደ ምድረ በዳስ ስለ ምን ተቃጠለች? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህን የሚያስተውል ጠቢብ ሰው ማን ነው? ያወራስ ዘንድ የእግዚአብሔር አፍ ለማን ተናገረ? ሰው እንዳያልፍባት ምድርስ ስለምን ጠፋች፥ እንደ ምድረ በዳስ ስለ ምን ተቃጠለች? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህን የሚያስተውል ጠቢብ ሰው ማን ነው? እንዲያውጅስ የጌታ አፍ ለማን ተናገረ? ሰው እንዳያልፍባት ምድርስ ስለምን ጠፋች፥ እንደ ምድረ በዳስ ስለምን ተቃጠለች? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋ አኬካናዉ አዳ ኤራንቻይ ኦኔ? እ ሀራ አሳዉ ኦዳና ማላ፥ መና ጎዳይ ባረ እንጻርሳን ኦስ ኦዴዴ? እት አሳይነ አ ግዱዋና አና ማላ፥ ቢታይ ባዪደ፥ ባዙዋዳን ኦኔዳዌ አያሴ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaa akeekanaw aad'd'eeda eranchchay oonee? I hara asaw odana mala, Med'inaa Goday bare ins's'arssan oossi odeeddee? Itti asaynne Aa gidduwaana aad'd'ena mala, biittay bayiide, bazzuwaadan oneeddawe ayaasee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa akeekanaas dandayza aadho eranchchay oonee? GODAY izas qonccisiin hayssa izas yootana dandayzay oonee? Biittaya asi baynda kays ays gidadee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ኣኬካናስ ዳንዳይዛ ኣ ኤራንቻይ ኦኔ? ጎዳይ ኢዛስ ቆንጪሲን ሃይሳ ኢዛስ ዮታና ዳንዳይዛይ ኦኔ? ቢታያ ኣሲ ባይንዳ ካይስ ኣይስ ጊዳዴ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳ አኬካናዉ ዳንዳእያ ጭንጫ አስ ኦኔ? ሀራ አሳስ ኦዳና መላ ጎዳይ ኦደስ ቆንጭስዴ? እስ አስካ እያ ግዶራ አና መላ ቢታይ ኢትድ ባዞዳ ኦንዳይ አይብሴ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysa akeekanaw danda7iya cinca asi oonee? Hara asas odana mela Goday ooddes qoncisidee? Issi asika iya giddora aadhona mela biittay iitidi bazzoda oniday aybisee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህን መረዳት የሚችል ጥበበኛ ሰው ማን ነው? እግዚአብሔር ገልጾለት ይህንስ ማስረዳት የሚችል ማን ነው? ምድሪቱስ ሰው እንደማያልፍበት በረሓ ለምን ጠፋች? ለምን ወና ሆነች? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም እንዲህ አልኩ፦ “ምድሪቱ ማንም ሊዘዋወርባት የማይችል ደረቅ በረሓና ጠፍ መሆንዋ ስለ ምንድን ነው? ይህንንስ የሚያስተውል ጥበበኛ ሰው ማን ነው? ለሌሎች ማስረዳት ይችል ዘንድ የገለጥክለትስ ማን ነው?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ድማ “እታ ሃገር፥ ሓደ እኳ ብኣኣ ዝሓልፍ ዘየለ ኾይና፥ ከም ምድረ በዳ ነዲዳ ዝጠፍአትስ ስለ ምንታይ እዩ? እቲ ነዙይ ዘስተውዕሎ ጥበበኛኸ መን እዩ? ነዙይ ክገልፆኸ ኣፍ እግዚኣብሄር ንመን ተዛረበ?” በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ነዚ ዜስተውዕሎ ጥበበኛ መን እዩ ነዚ ኺገልጾኸ ኣፍ እግዚኣብሄር ንመን ተዛረቦ እታ ሃገር፡ ሓደ እኳ ዚሐልፋ ዜብላ ዀይና፡ ከም ምድረ በዳ ነዲዳ ዝጠፍኤትሲ ስለምንታይ እዩ |