Jeremiah 9:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንየሩሳሌም ድማ ኵምራታትን ጕድጓድ ሓርገጽን ክገብራ እየ። ንከተማታት ይሁዳ ድማ በረኻ ክገብራ እየ፡ ነባሪ ዘይብለን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢየሩሳሌምንም የፍርስራሽ ክምር፥ የቀበሮም ማደሪያ አደርጋታለሁ፤ የይሁዳንም ከተሞች ሰው እንዳይቀመጥባቸው አጠፋቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢየሩሳሌምንም የፍርስራሽ ክምር የቀበሮም ማደሪያ አደርጋታለሁ፥ የይሁዳንም ከተሞች ሰው የማይቀመጥባት ባድማ አደርጋቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢየሩሳሌምንም የፍርስራሽ ክምር የቀበሮም ማደሪያ አደርጋታለሁ፥ የይሁዳንም ከተሞች ሰው የማይቀመጥባት ባድማ አደርጋቸዋለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “የሩሳላመ ካታማ ታን ኮለቴዳ ኬላነ ዎራካናቱ ጌሱ ኦና ኦና። ይሁዳ ካታማቱዋካ ኦንነ ደኤና መላ ሳኣ ኦና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay hawaadan yaagee; «Yerusaalame katamaa taani koleteedda keelaanne worakanatuu geessuu ona ootsana. Yihudaa katamatuwaakka ooninne de'enna mela sa'aa ootsana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Yerusalaame katama tani budhetti kayzidasonne worakanati kaa7izaso ooththana. Yuhuda katamatakka asi bayndaso bula kessana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ዬሩሳላሜ ካታማ ታኒ ቡቲ ካይዚዳሶኔ ዎራካናቲ ካኢዛሶ ኦና። ዩሁዳ ካታማታካ ኣሲ ባይንዳሶ ቡላ ኬሳና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “የሩሳላመ ካታማ ላለትዳ ኬላነ ዎርካናት ጉፕያ በሲ ኦና። ይሁዳ ካታማታ ኦንካ ዶና ባይሳ ከሳና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Yerusalaame katamaa laaletida keelanne workanati gupiya bessi oothana. Yihuda katamata oonika doonna baysa kessana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ኢየሩሳሌምን የፍርስራሽ ክምር፣ የቀበሮም ጐሬ አደርጋታለሁ፤ የይሁዳንም ከተሞች፣ ሰው የማይኖርባቸው ባድማ አደርጋቸዋለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ኢየሩሳሌምን የፍርስራሽ ክምር አደርጋታለሁ፤ የቀበሮዎችም መፈንጫ ትሆናለች፤ የይሁዳንም ከተሞች ማንም የማይኖርባቸው ባድማ አደርጋቸዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ፥ “ንኢየሩሳሌም መዀመሪ ፍርስራስ እምንን፥ ሰፈር ወኻሩን ክገብራ፥ ንኸተማታት ይሁዳ ኸዓ፥ ሓደ እኳ ዘይነብረለን ዑናታት ክገብረን እየ” ይብል ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንየሩሳሌም መዀመር እምንን ሰፈር ወኻሩን ክገብራ፡ ከተማታት ይሁዳ ኸኣ ሓደ እኳ ዘይነብረን ዑናታት ክገብረን እየ። |