Jeremiah 9:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንየሩሳሌም ድማ ኵምራታትን ጕድጓድ ሓርገጽን ክገብራ እየ። ንከተማታት ይሁዳ ድማ በረኻ ክገብራ እየ፡ ነባሪ ዘይብለን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ም​ንም የፍ​ር​ስ​ራሽ ክምር፥ የቀ​በ​ሮም ማደ​ሪያ አደ​ር​ጋ​ታ​ለሁ፤ የይ​ሁ​ዳ​ንም ከተ​ሞች ሰው እን​ዳ​ይ​ቀ​መ​ጥ​ባ​ቸው አጠ​ፋ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢየሩሳሌምንም የፍርስራሽ ክምር የቀበሮም ማደሪያ አደርጋታለሁ፥ የይሁዳንም ከተሞች ሰው የማይቀመጥባት ባድማ አደርጋቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢየሩሳሌምንም የፍርስራሽ ክምር የቀበሮም ማደሪያ አደርጋታለሁ፥ የይሁዳንም ከተሞች ሰው የማይቀመጥባት ባድማ አደርጋቸዋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “የሩሳላመ ካታማ ታን ኮለቴዳ ኬላነ ዎራካናቱ ጌሱ ኦና ኦና። ይሁዳ ካታማቱዋካ ኦንነ ደኤና መላ ሳኣ ኦና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay hawaadan yaagee; «Yerusaalame katamaa taani koleteedda keelaanne worakanatuu geessuu ona ootsana. Yihudaa katamatuwaakka ooninne de'enna mela sa'aa ootsana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Yerusalaame katama tani budhetti kayzidasonne worakanati kaa7izaso ooththana. Yuhuda katamatakka asi bayndaso bula kessana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ዬሩሳላሜ ካታማ ታኒ ቡቲ ካይዚዳሶኔ ዎራካናቲ ካኢዛሶ ኦና። ዩሁዳ ካታማታካ ኣሲ ባይንዳሶ ቡላ ኬሳና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “የሩሳላመ ካታማ ላለትዳ ኬላነ ዎርካናት ጉፕያ በሲ ኦና። ይሁዳ ካታማታ ኦንካ ዶና ባይሳ ከሳና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Yerusalaame katamaa laaletida keelanne workanati gupiya bessi oothana. Yihuda katamata oonika doonna baysa kessana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ኢየሩሳሌምን የፍርስራሽ ክምር፣ የቀበሮም ጐሬ አደርጋታለሁ፤ የይሁዳንም ከተሞች፣ ሰው የማይኖርባቸው ባድማ አደርጋቸዋለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ኢየሩሳሌምን የፍርስራሽ ክምር አደርጋታለሁ፤ የቀበሮዎችም መፈንጫ ትሆናለች፤ የይሁዳንም ከተሞች ማንም የማይኖርባቸው ባድማ አደርጋቸዋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ፥ “ንኢየሩሳሌም መዀመሪ ፍርስራስ እምንን፥ ሰፈር ወኻሩን ክገብራ፥ ንኸተማታት ይሁዳ ኸዓ፥ ሓደ እኳ ዘይነብረለን ዑናታት ክገብረን እየ” ይብል ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንየሩሳሌም መዀመር እምንን ሰፈር ወኻሩን ክገብራ፡ ከተማታት ይሁዳ ኸኣ ሓደ እኳ ዘይነብረን ዑናታት ክገብረን እየ።