Jeremiah 9:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ልዕሊ ኣኽራን ብኽያትን ዋይዋይታን፡ ኣብ ልዕሊ መሕደሪ ምድረበዳውን መልቀስ ከልዕል እየ፡ ምኽንያቱ ሓዲሮም እዮም፡ ሓደ እኳ ብእኦም ከይሓልፍ። ሰባት ድማ ድምጺ ከብቲ ክሰምዑ ኣይክእሉን እዮም፤ ኣዕዋፍ ሰማይን ኣራዊትን ሃደሙ፤ ንሳቶም ጠፊኦም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተራሮቹ ላይ አልቅሱ፤ በምድረ በዳም ጎዳና ላይ እዘኑ፤ ሰው ጠፍትዋልና፤ የሚመላለስም የለምና ሙሾውንም አሙሹ፤ የሰማይ ወፍ ድምፅንም እስከ ከብት ድምፅ ድረስ አይሰሙም፤ ደንግጠውም ተማርከው ሄዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለተራሮች ልቅሶን ለምድረ በዳ ማሰማርያዎችም ዋይታን አነሣለሁ፥ ሰው እንዳያልፍባቸው በእሳት ተቃጥለዋልና። ሰዎችም የከብቱን ድምፅ አይሰሙም፤ ከሰማይ ወፎች ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ ሸሽተው ሄደዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለተራሮች ልቅሶንና እንጉርጉሮን ለምድረ በዳ ማሰማርያዎችም ዋይታን አነሣለሁ፥ ሰው እንዳያልፍባቸው ባድማ ሆነዋልና። ሰዎችም የከብቱን ድምፅ አይሰሙም፤ ከሰማይ ወፎች ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ ሸሽተው ሄደዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ቃ ደረቶ ዬካናነ ዋሳና፤ ባዞ ሄን ጋደቱዋ ዝላላና። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ባሼድኖ፤ ያና እት አሳይነ አና። መህያ ጻጉነ ስሰተና፤ ሳሉዋ ካፎቱነ ዶአቱ ባቃቲደ ብ ክቼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani d'ok'k'a deretoo yeekkananne waassana; bazzo hentsaa gadetuwaa zilaalana. Ayaw gooppe, unttunttu basheeddino; yaana itti asaynne aad'd'ena. Mehiyaa s'aaguunne sisettenna; saluwaa kafotuunne do'atuu bak'atiide bi kichcheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani dhoqqa deretas yeekkananne waassana; bazzon heenththasohotas kayottana. Gaasoykka istti dhayda; heera issi asinne kanththenna. Mehe waasoy siyettenna; salo kafotinne do7ati baqatidi bichchida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ቃ ዴሬታስ ዬካናኔ ዋሳና፤ ባዞን ሄንሶሆታስ ካዮታና። ጋሶይካ ኢስቲ ይዳ፤ ሄራ ኢሲ ኣሲኔ ካንና። ሜሄ ዋሶይ ሲዬቴና፤ ሳሎ ካፎቲኔ ዶኣቲ ባቃቲዲ ቢቺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ቃ ደረታስ ዬካና፤ ኤንታ ግሾ ዋሳና፤ ባዞን ደእያ ሄን ጋደታስ ዘሌላና። ኤንቲ ይዶሶና፤ ያራ እስ አስካ አና። መሄ ዋሶይ ስኤተና፤ ሳሎ ካፎትነ ዶአት ባቃትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani dhoqa deretas yeekana; enta gisho waassana; bazzon de7iya hentha gadetas zeleelana. Enti dhayidosona; yaara issi asika aadhenna. Mehe waasoy si7etenna; salo kafotinne do7ati baqatidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ተራሮች አለቅሳለሁ፤ ዋይ ዋይ እላለሁ፤ በምድረ በዳ ስላሉትም መሰማሪያዎች ዐዝናለሁ። ሰው የማያልፍባቸው ባድማ ሆነዋል፤ የከብቶች ጩኸት አይሰማም፤ የሰማይ ወፎች ሸሽተዋል፤ የዱር አራዊትም ጠፍተዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም እንዲህ አልኩ፦ “ሁሉም ወና ስለ ሆኑና በእነርሱም ላይ የሚዘዋወርባቸው ስለሌለ፥ ስለ ተራራዎች አዝናለሁ፤ ስለ ሜዳዎችም አለቅሳለሁ፤ የከብቶች ድምፅ ዳግመኛ አይሰማም፤ የሰማይ ወፎችና የምድር አራዊት ሁሉ ሸሽተው ጠፍተዋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንእምባታት ብኽያት፥ ነቲ መውፈሪ ምድረ በዳውን፥ ዋይ ዋይ ምባል ከልዕል እየ፤ ሰብ ከይሓልፉሎም ብሓዊ ነዲዶም እዮምሞ፥ ክቝዝመሎም እየ፤ ኣብኡ ድምፂ ኸፍቲ ኣይስማዕን፤ ካብ ኣዕዋፍ ሰማይ ጀሚሩ፥ ክሳዕ እንስሳ ዘገዳምውን ሃዲሞም ከዱ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣኽራን እበኽየሉን እድጒዓሉን፡ ነቲ መውፈር በረኻውን፡ ብሓዊ ነዲዱ ዚሐልፈሉ የልቦን እሞ፡ እቚዝመሉ ኣሎኹ። ኣብኡ ንቅዋ ኸብቲ ኣይስማዕን፡ ኣዕዋፍ ሰማይ ኰነ ኻልኦት እንስሳውን ሀዲሞም ተጸርገፉ። |