Jeremiah 8:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰሚዐን ሰማዕኩን፣ ግናኸ ቅኑዕ ኣይተዛረቡን። ሓደ እኳ ብኽፍኣቱ ተነሲሑ እንታይ ገበርኩ፧ እቲ ፈረስ ናብቲ ውግእ እናተሃርመ ከሎ፡ ነፍሲ ወከፎም ናብ መንገዶም ተጠውዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አደ​መ​ጥሁ፤ ሰማ​ሁም፤ ቅንን ነገር አል​ተ​ና​ገ​ሩም፤ ማና​ቸ​ውም፦ ምን አድ​ር​ጌ​አ​ለሁ? ብሎ ከክ​ፋቱ ንስሓ የገባ የለም፤ የሚ​ሮ​ጠ​ውም ወደ ሰልፍ እን​ደ​ሚ​ሮጥ ፈረስ ሲሮጥ ደከመ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አደመጥሁ ሰማሁም፤ ቅንን ነገር አልተናገሩም፤ ማናቸውንም። ምን አድርጌአለሁ? ብሎ ከክፋቱ ንስሐ የገባ የለም፤ ወደ ሰልፍም እንደሚሮጥ ፈረስ እያንዳንዱ በየመንገዱ ይሄዳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አደመጥሁ ሰማሁም፤ ቅንን ነገር አልተናገሩም፤ አንድም ሰው፦ ‘ምን አድርጌአለሁ?’ ብሎ ከክፋቱ ንስሐ የገባ የለም፤ ወደ ጦርነትም እንደሚሮጥ ፈረስ እያንዳንዱ በየመንገዱ ይሄዳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ምንሳደ ሀይዛድ፤ ሽን ኡንቱንቱ ቱሙዋ ሃሳይክኖ። ታ አያ ኦድታሻ? ጊደ ባረ ኢታ ኦሱዋ ፓጽያዌ እቱነ ባዋ። ኡባይካ ኦላዉ ፕሪጽያ ፓራዳን ባረዉ ባረዉ ዎጼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani minisaade hayzzaad; shin unttunttu tumuwaa haasayikkino. Ta ayaa ootsaadditaashsha? giide bare iita oosuwaa paas'iyaawe ittuunne baawa. Ubbaykka olaw piriis'iyaa paraadan barew barew wos's'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani istta lo7eththa ezgadis; istti suure haasayettenna; ta ay ooththadinaa?› gees. Gido attiin ba iita ooso paaxizay issoyka deenna; olas dirgiza para mala ubbayka baas baas woxxees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢስታ ሎኤ ኤዝጋዲስ፤ ኢስቲ ሱሬ ሃሳዬቴና፤ ታ ኣይ ኦዲና?› ጌስ። ጊዶ ኣቲን ባ ኢታ ኦሶ ፓጺዛይ ኢሶይካ ዴና፤ ኦላስ ዲርጊዛ ፓራ ማላ ኡባይካ ባስ ባስ ዎጼስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ምንዳ ሀይዛስ፤ ሽን ኤንቲ ቱማ ሃሳዮኮና። ‘ታ አይ ኦድና?’ ግድ ባ ኢታ ናጋራ ፓፀይ እሶይካ ባዋ። ኡባይ ኦላስ ጋላብያ ፓራዳ ባዉ ባዉ ዎፄስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta minthada hayzas; shin enti tuma haasayokona. ‘Ta ay oothadina?’ gidi ba iita nagaraa paaxey issoyka baawa. Ubbay olas gaallabiya parada baw baw woxees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔ በጥንቃቄ አደመጥኋቸው፤ ትክክለኛ የሆነውን ግን አይናገሩም። ማንም ስለ ክፋቱ ንስሓ የገባ የለም፤ “ምን አድርጌአለሁ?” ይላል። ለጦርነት እንደ ተዘጋጀ ፈረስ፣ እያንዳንዱ በራሱ መንገድ ይሄዳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ በጥንቃቄ አዳመጥኩ፤ እናንተ ግን እውነት አልተናገራችሁም፤ ከእናንተ መካከል ስለ ክፉ ሥራው የተጸጸተ አንድም የለም፤ ‘የፈጸምኩት በደል ምንድን ነው?’ ብሎ የጠየቀም የለም፤ እያንዳንዳችሁም ወደ ጦርነት እንደሚሮጥ ፈረስ በየፊናችሁ ትሮጣላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፅን ኢለ ሰማዕኹ፤ ቅንዕና ኣይዛረቡን፤ ካብ ክፍኣቱ ዝናሳሕን ‘ስለ ምንታይ ክፉእ ገበርኩ’ ዝብልን የለን። ከምቲ ናብ ውግእ ዝፋንን ፈረስ፥ ነፍሲ ወከፎም በብመንገዶም ይኸዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ጽን ኢለ ሰማዕኩ፡ ቅንዕና ኣይዛረቡን፡ ካብ ክፍኣቱ ዚጠዐስ፡ እንታይ እየ ዝገበርክዎ ኸኣ ዚብል የልቦን፡ ከምቲ ናብ ኲናት ዚፋንን ፈረስ ነፍሲ ወከፍ ይጐዪ ኣሎ።