Jeremiah 8:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰሚዐን ሰማዕኩን፣ ግናኸ ቅኑዕ ኣይተዛረቡን። ሓደ እኳ ብኽፍኣቱ ተነሲሑ እንታይ ገበርኩ፧ እቲ ፈረስ ናብቲ ውግእ እናተሃርመ ከሎ፡ ነፍሲ ወከፎም ናብ መንገዶም ተጠውዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አደመጥሁ፤ ሰማሁም፤ ቅንን ነገር አልተናገሩም፤ ማናቸውም፦ ምን አድርጌአለሁ? ብሎ ከክፋቱ ንስሓ የገባ የለም፤ የሚሮጠውም ወደ ሰልፍ እንደሚሮጥ ፈረስ ሲሮጥ ደከመ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አደመጥሁ ሰማሁም፤ ቅንን ነገር አልተናገሩም፤ ማናቸውንም። ምን አድርጌአለሁ? ብሎ ከክፋቱ ንስሐ የገባ የለም፤ ወደ ሰልፍም እንደሚሮጥ ፈረስ እያንዳንዱ በየመንገዱ ይሄዳል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አደመጥሁ ሰማሁም፤ ቅንን ነገር አልተናገሩም፤ አንድም ሰው፦ ‘ምን አድርጌአለሁ?’ ብሎ ከክፋቱ ንስሐ የገባ የለም፤ ወደ ጦርነትም እንደሚሮጥ ፈረስ እያንዳንዱ በየመንገዱ ይሄዳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ምንሳደ ሀይዛድ፤ ሽን ኡንቱንቱ ቱሙዋ ሃሳይክኖ። ታ አያ ኦድታሻ? ጊደ ባረ ኢታ ኦሱዋ ፓጽያዌ እቱነ ባዋ። ኡባይካ ኦላዉ ፕሪጽያ ፓራዳን ባረዉ ባረዉ ዎጼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani minisaade hayzzaad; shin unttunttu tumuwaa haasayikkino. Ta ayaa ootsaadditaashsha? giide bare iita oosuwaa paas'iyaawe ittuunne baawa. Ubbaykka olaw piriis'iyaa paraadan barew barew wos's'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani istta lo7eththa ezgadis; istti suure haasayettenna; ta ay ooththadinaa?› gees. Gido attiin ba iita ooso paaxizay issoyka deenna; olas dirgiza para mala ubbayka baas baas woxxees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስታ ሎኤ ኤዝጋዲስ፤ ኢስቲ ሱሬ ሃሳዬቴና፤ ታ ኣይ ኦዲና?› ጌስ። ጊዶ ኣቲን ባ ኢታ ኦሶ ፓጺዛይ ኢሶይካ ዴና፤ ኦላስ ዲርጊዛ ፓራ ማላ ኡባይካ ባስ ባስ ዎጼስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ምንዳ ሀይዛስ፤ ሽን ኤንቲ ቱማ ሃሳዮኮና። ‘ታ አይ ኦድና?’ ግድ ባ ኢታ ናጋራ ፓፀይ እሶይካ ባዋ። ኡባይ ኦላስ ጋላብያ ፓራዳ ባዉ ባዉ ዎፄስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta minthada hayzas; shin enti tuma haasayokona. ‘Ta ay oothadina?’ gidi ba iita nagaraa paaxey issoyka baawa. Ubbay olas gaallabiya parada baw baw woxees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔ በጥንቃቄ አደመጥኋቸው፤ ትክክለኛ የሆነውን ግን አይናገሩም። ማንም ስለ ክፋቱ ንስሓ የገባ የለም፤ “ምን አድርጌአለሁ?” ይላል። ለጦርነት እንደ ተዘጋጀ ፈረስ፣ እያንዳንዱ በራሱ መንገድ ይሄዳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ በጥንቃቄ አዳመጥኩ፤ እናንተ ግን እውነት አልተናገራችሁም፤ ከእናንተ መካከል ስለ ክፉ ሥራው የተጸጸተ አንድም የለም፤ ‘የፈጸምኩት በደል ምንድን ነው?’ ብሎ የጠየቀም የለም፤ እያንዳንዳችሁም ወደ ጦርነት እንደሚሮጥ ፈረስ በየፊናችሁ ትሮጣላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፅን ኢለ ሰማዕኹ፤ ቅንዕና ኣይዛረቡን፤ ካብ ክፍኣቱ ዝናሳሕን ‘ስለ ምንታይ ክፉእ ገበርኩ’ ዝብልን የለን። ከምቲ ናብ ውግእ ዝፋንን ፈረስ፥ ነፍሲ ወከፎም በብመንገዶም ይኸዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጽን ኢለ ሰማዕኩ፡ ቅንዕና ኣይዛረቡን፡ ካብ ክፍኣቱ ዚጠዐስ፡ እንታይ እየ ዝገበርክዎ ኸኣ ዚብል የልቦን፡ ከምቲ ናብ ኲናት ዚፋንን ፈረስ ነፍሲ ወከፍ ይጐዪ ኣሎ። |