Jeremiah 8:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሚ ጸሓይን ወርሕን ኣብ ቅድሚ እቲ ዘፍቀርዎን ዘገልግልዎን ዝሰዓብዎን ዝደለይዎን ዝሰገዱሉን ሰራዊት ሰማይን ክዝርግሕዎ እዮም። ኣይክእከቡን ኣይክቕበሩን እዮም፤ ድዅዒ ኣብ ምድሪ ክኾኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በወደዱአቸውና በአመለኳቸው፥ በተከተሉአቸውና በፈለጓቸው፥ በሰገዱላቸውም በፀሐይና በጨረቃ፥ በከዋክብትም፥ በሰማይም ሠራዊት ሁሉ ፊት ይዘረጓቸዋል፤ አያለቅሱላቸውም፤ አይቀብሯቸውምም፤ በምድርም ፊት ላይ እንደ ጕድፍ ይሆናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በወደዱአቸውና ባመለኩአቸው፥ በተከተሉአቸውና በፈለጉአቸው፥ በሰገዱላቸውም በፀሐይና በጨረቃ በሰማይም ሠራዊት ሁሉ ፊት ይዘረጉአቸዋል፤ አያከማቹአቸውም አይቀብሩአቸውምም፥ በምድርም ፊት ላይ እንደ ጕድፍ ይሆናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በወደዱአቸውና ባገለገሉአቸው፥ በተከተሉአቸውና በፈለጉአቸው፥ በሰገዱላቸውም በፀሐይና በጨረቃ በሰማይም ሠራዊት ሁሉ ፊት ይዘረጉአቸዋል፤ አይሰበሰቡም አይቀበሩምም፥ በምድርም ፊት ላይ እንደ ጉድፍ ይሆናሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሲቄዳ፥ ኪተቴዳ፥ ካሌዳ፥ ዞርያ ኦቼዳነ ጎይኔዳ አዋዉ፥ አግናዉነ ሳሉዋ ጾልንትያ ኡባዉ ምጨታና። ኡንቱንቱ መቀይ ሺቀና ዎይ ሞገተና፤ ሽን ቢታ ቦላን ፕቱዋ ማላ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu siik'eedda, kiitetteedda, kaalleedda, zoriyaa oochcheeddanne goyinneedda awaw, aginawunne saluwaa s'oolinttiyaa ubbaw mic'ettana. Unttunttu mek'etsay shiik'enna woy moogettenna; shin biittaa bollan pituwaa mala gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi istti siiqida, kiitettida, kaallida, zore oychchidanne goynnida arshe sinththan, agina sinththaninne salo xoolintteta ubbaa sinththan micettana. Istta meqeththay shiiqenna woykko moogettenna; gido attiin biitta bolla olettida buura mala gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ኢስቲ ሲቂዳ፥ ኪቴቲዳ፥ ካሊዳ፥ ዞሬ ኦይቺዳኔ ጎይኒዳ ኣርሼ ሲንን፥ ኣጊና ሲንኒኔ ሳሎ ጾሊንቴታ ኡባ ሲንን ሚጬታና። ኢስታ ሜቄይ ሺቄና ዎይኮ ሞጌቴና፤ ጊዶ ኣቲን ቢታ ቦላ ኦሌቲዳ ቡራ ማላ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሲቅዳ፥ ኪተትዳ፥ ካልዳ፥ ዞረ ኦይችዳነ ጎይንዳ አዋ፥ አጌናነ ሳሎ ፆልንቶታ ኡባ ስንን ምጨታና። ኤንታ መቀይ ሺቀና ዎይኮ ሞገተና፤ ሽን ቢታ ቦላ ፕቶ መላ የገታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti siiqida, kiitetida, kaallida, zore oychidanne goyinnida awa, ageenanne salo xoolintota ubbaa sinthan micetana. Enta meqethay shiiqenna woyko moogetenna; shin biitta bolla pito mela yegetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በወደዷቸውና በአገለገሏቸው እንዲሁም በተከተሏቸው፣ ባማከሯቸውና ባመለኳቸው በፀሓይ፣ በጨረቃና በሰማያት ከዋክብት ሁሉ ፊት ይሰጣል፤ አይሰበሰብም ወይም አይቀበርም፤ ነገር ግን እንደ ተጣለ ጕድፍ በምድር ላይ ይበተናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዐፅሞቻቸው ተሰብስበው በመቀበር ፈንታ፥ እንደ ጒድፍ የትም ይጣላሉ፤ እነርሱም፥ ሕዝቡ በማምለክና ምክር በመጠየቅ በፍቅር ያገለግሉአቸው በነበሩት በፀሐይ፥ በጨረቃና በከዋክብት ፊት ይበተናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቅድሚ እቶም ዝፈተውዎምን ዘምለኽዎምን ዝተኸተልዎምን ዝደለይዎምን ዝሰገዱሎምን ፀሓይን ወርሕን ኵሎም ከዋኽብቲ ሰማይን ክዝርግሕዎም እዮም። ኣብ ምድሪ ተደርቢዩ ድዅዒ ክኸውን እዩ እምበር፥ ዝእክቦ ወይ ዝቐብሮ የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቅድሚ እቶም ዝፈተውዎምን ዘገልገልዎምን ዝሰዐብዎምን ዝደለይዎምን ዝሰገዱሎምን ጸሓይን ወርሕን ኲሎም ሰራዊት ሰማይን ኪሰጥሕዎ እዮም። ኣብ ርእሲ ምድሪ ድዂዒ ኪኸውን እዩ እምበር፡ ዚእክቦ ወይስ ዚቐብሮ የልቦን። |