Jeremiah 8:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ጓል ህዝበይ ኣብ ልዕሊ እቶም ኣብ ርሑቕ ሃገር ዚነብሩ፡ እግዚኣብሄርዶ ኣብ ጽዮንዶ ኣይኰነን፧ ንጉሳ ኣብኣዶ ኣይኰነን፧ ስለምንታይ እዮም በቲ ዝተቐርጸ ምስሎምን ብዘገርም ከንቱነትን ዘላገጹኒ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ እግዚአብሔር በጽዮን የለምን? ወይስ ንጉሥዋ በእርስዋ ዘንድ የለምን? የሚል የወገኔ ሴት ልጅ ጩኸት ድምፅ ከሩቅ ሀገር ተሰማ። በተቀረፁ ምስሎቻቸውና በባዕድ ከንቱነትስ ያስቈጡኝ ስለ ምንድን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ። እግዚአብሔር በጽዮን የለምን? ወይስ ንጉሥዋ በእርስዋ ዘንድ የለምን? የሚል የወገኔ ሴት ልጅ ጩኸት ድምፅ ከሩቅ አገር ተሰማ። በተቀረጹ ምስሎቻቸውና በባዕድ ከንቱነትስ ያስቈጡኝ ስለ ምንድር ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፦ “ጌታ በጽዮን የለምን? ወይስ ንጉሥዋ በእርሷ መካከል የለምን?” የሚል የወገኔ ሴት ልጅ ጩኸት ድምፅ ከሩቅ አገር ተሰማ። “በተቀረጹ ምስሎቻቸውና በባዕድ ከንቱነትስ ያስቈጡኝ ስለ ምንድነው?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ አሳይ ሃኮ ቢታን ዋስያ ዋሱዋ ስስተ። ኡንቱንቱ፥ “መና ጎዳይ ጽዮነን ባዌ? ሀ ጽዮነ ካቲ ላኤን ያን ደኤኔ?” ያጊደ ዋሲኖ። ጾሳይ ኡንቱንቱ ካቲ፥ “ኡንቱንቱ ባረንቱ ማሴዳ ምስለቱዋን፥ ባረንቱ ፓና አላጋ ኤቃቱዋን ዎን ታና አያዉ ይሎዬድኖ?” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta Asay haakko biittan waassiyaa waasuwaa sisite. Unttunttu, «Med'inaa Goday S'iyoonen baawee? Ha S'iyoone Kaatii laa"entso yaan de'ennee?» yaagiide waassiino. S'oossay unttunttu Kaatii, «Unttunttu barenttu masseedda misiletuwaan, barenttu patsenna allaga eek'atuwaan won taana ayaw yiloyeeddinoo?» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta asay haaho biittan dishe waassiza waaso siya. Istti, «GODAY Xiyoonen deennee? Izi kawoykka heen deennee?» giidi waasseettes. Histtiin GODAY izas, «Istti baas massida misletan, hada gidida eeqa xoossatan tana ays hanqeththidoo?» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ኣሳይ ሃሆ ቢታን ዲሼ ዋሲዛ ዋሶ ሲያ። ኢስቲ፥ «ጎዳይ ጺዮኔን ዴኔ? ኢዚ ካዎይካ ሄን ዴኔ?» ጊዲ ዋሴቴስ። ሂስቲን ጎዳይ ኢዛስ፥ «ኢስቲ ባስ ማሲዳ ሚስሌታን፥ ሃዳ ጊዲዳ ኤቃ ጾሳታን ታና ኣይስ ሃንቄዶ?» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ አሳይ ሃሆ ቢታን ዋስያ ዋሱዋ ስእተ። ኤንቲ፥ “ጎዳይ ፅዮነን ባዌ? ሀ ፅዮነ ካዎይ ዛሪድ ያን ዴኔ?” ያግድ ዋሶሶና። ጎዳይ ኤንታ ካዎይ፥ “ኤንቲ ባንታ መዳ ምስለታን፥ ባንታ ፓና አላጋ ኤቃታን ታና አይስ ይሎይዶና?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta asay haaho biittan waassiya waasuwa si7ite. Enti, “Goday Xiyoonen baawee? Ha Xiyoone Kawoy zaaridi yan deennee?” yaagidi waassoosona. Goday enta Kawoy, “Enti banta medhida misiletan, banta pathonna allaga eeqatan tana ayis yiloyidona?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህ የሚለውን የሕዝቤን ጩኸት፣ ከሩቅ ምድር ስማ፤ “ እግዚአብሔር በጽዮን የለምን? ንጉሧስ በዚያ አይኖርምን?” “በተቀረጹ ምስሎቻቸው፣ እንዲሁም ከንቱ በሆኑ ባዕዳን ለምን አስቈጡኝ?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስቲ አድምጡ! “እግዚአብሔር ዳግመኛ በጽዮን አይገኝምን? የጽዮን ንጉሥ ዳግመኛ በዚያ አይኖርምን?” እያሉ ሕዝቤ በምድሪቱ ሁሉ ላይ ሲጮኹ እሰማለሁ። ንጉሣቸው እግዚአብሔርም፦ “ጣዖቶቻችሁን በማምለክና ለባዕድ አማልክታችሁም በመስገድ የምታስቈጡኝ ስለምንድን ነው?” ሲል ይመልስላቸዋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እግዚኣብሄርዶ ኣብ ፅዮን የለን እዩ? ንጉሳኸ ኣብኣ የለን ድዩ?” ዝብል ኣውያት ጓል ህዝበይ፥ ካብ ርሑቕ ሃገር ይስማዕ ኣሎ። “ስለ ምንታይ ደኣ ብቕሩፅ ምስልታቶምን ብጓኖት ጣዖታቶምን ዘቘጥዑኒ?” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ እግዚኣብሄርዶ ኣብ ጽዮን የሎን ንጉሳዶ ኣብኣ የሎን እዩ ዚብል ኣውያት ጓል ህዝበይ ካብ ርሑቕ ሃገር ይስማዕ ኣሎ። ስለምንታይ ደኣ ብቕሩጽ ምስልታቶምን ብጓኖት ጣኦታቶምን ዜቘጥዑኒ |