Jeremiah 8:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ኣብ ማእከልኩም ተመን፡ መንቋሕቋሕታ እሰድድ ኣሎኹ፡ ንሳቶም ከኣ ዘይስሕቡ፡ ኪነኽሱኹም እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ አስ​ማት የማ​ይ​ከ​ለ​ክ​ላ​ቸ​ውን የሚ​ገ​ድሉ እባ​ቦ​ችን እሰ​ድ​ድ​ባ​ች​ኋ​ለሁ፤ እነ​ር​ሱም ይነ​ድ​ፉ​አ​ች​ኋል፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ አስማት የማይከለክላቸውን እባቦችንና እፉኝቶችን እሰድድባችኋለሁ፤ እነርሱም ይነድፉአችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ መርዛቸውን አስማት የማያረክሰው እባቦችንና እፉኝቶችን በእናንተ መካከል እልካለሁ፤ እነርሱም ይነድፉአችኋል፥” ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ታን ሾሻቱዋ ህንተ ግዶ የዳና። ሙሩንያዋንቱ ሙሩኑ ተአናዉ ዳንዳየና ሀሶቱዋ ህንተ ግዶ የዳና፤ ኡንቱንቱ ህንተና ዱካና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'ite, taani shooshshatuwaa hintte giddo yeddana. Muruniyaawanttu murunuu te"anaw danddayenna hasotuwaa hintte giddo yeddana; unttunttu hinttena dukkana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Be7ite, tani marzera diza shooshshata, muurennizayta hiillateththi teqqanaas dandayontta haso shooshshata intte giddo yeddana; istti inttena dukkana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ቤኢቴ፥ ታኒ ማርዜራ ዲዛ ሾሻታ፥ ሙሬኒዛይታ ሂላቴ ቴቃናስ ዳንዳዮንታ ሃሶ ሾሻታ ኢንቴ ጊዶ ዬዳና፤ ኢስቲ ኢንቴና ዱካና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ሾሻታ ህንተ ግዶ የዳና። ብት ተቃናዉ ዳንዳኦና ሀሶ ሾሻታ ህንተ ግዶ የዳና፤ ኤንቲ ህንተና ዱካና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani shooshata hinte giddo yeddana. Biti teqanaw danda7onna haso shooshata hinte giddo yeddana; enti hintena dukana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እነሆ፤ በመካከላችሁ መርዘኛ እባቦችን፣ የአስማተኛ ብልኀት የማይገታቸው እፉኝቶችን እሰድዳለሁ፤ እነርሱም ይነድፏችኋል፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ተጠንቀቁ! እነሆ የአስማተኛ ድግምት ሊገታቸው የማይችል መርዘኛ እባቦችንና እፉኝቶችን በመካከላችሁ እልካለሁ፤ እነርሱም ይነድፉአችኋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እንሆ፥ ዓዛሚ ኽዕዝሞም ዘይከኣሎ ኣትማንን ገበላትን ክሰደልኩም እየ፤ ንሳቶም ከዓ ኽነድፉኹም እዮም” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ዓዛሚ ኺዕዝሞም ዘይከኣሎ ኣትማንን ገባብልን ክሰደልኩም እየ፡ ንሳቶም ከኣ ኪነኽሱኹም እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።