Jeremiah 8:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምጭብባጥ ኣፍራሱ ካብ ዳን ተሰምዐ። ንሳቶም መጺኦም ነታ ምድርን ኣብኣ ዝነበረ ዅሉን በሊዖማ። እታ ከተማን ኣብኣ ዝነብሩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የፈረሶቹን የሩጫ ድምፅ ከዳን ሰማን፤ ከሠራዊቱ ፈረሶች ሩጫ ድምፅ የተነሣም ምድር በመላዋ ተንቀጠቀጠች፤ መጥተውም ምድሪቱንና በእርስዋም ያለውን ሁሉ፥ ከተማዪቱንና የተቀመጡባትንም በሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የፈረሰኞቹ ድምጽ ከዳን ተሰማ፤ ከአርበኞች ፈረሶች ማሽካካት የተነሣ ምድር ሁሉ ተንቀጠቀጠች፤ መጡም ምድሪቱንና በእርስዋም ያለውን ሁሉ፥ ከተማይቱንና የተቀመጡባትንም በሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የፈረሶቻቸው ድምፅ ከዳን ተሰማ፤ ከአርበኞች ፈረሶች ማሽካካት የተነሣ ምድር ሁሉ ተንቀጠቀጠች፤ መጡም ምድሪቱንና በእርሷም ያለውን ሁሉ፥ ከተማይቱንና የተቀመጡባትንም በሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑ ሞርከቱ ፓራ ዳረይ ዳና ግያ ካታማን ስሰቴ፤ ኡንቱንቱ ዎታራ ፓራቱዋ ጫገን ቢታይ ኡባይ ቃጼ። ቢታነ ቢታን ደእያዋ ኡባ፥ ካታማነ ካታማን አሳ ኡባ ም ይሳናዉ ዬድኖ” ያጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nu morkketuu paraa daaretsay Daana giyaa kataman sisettee; unttunttu wotara paratuwaa c'aagetsan biittay ubbay k'aas's'ee. Biittaanne biittan de'iyaawaa ubbaa, katamaanne kataman asaa ubbaa mi d'ayissanaw yeeddino» yaagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Morkketa para peenoy Daane katamappe siyettees; istta wodalla parata caashan biittay ubbay qaaxxees; biittayonne biittay bolla diza ubbaa, katamayonne izin diza ubbaa mittanaas yida» geettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሞርኬታ ፓራ ፔኖይ ዳኔ ካታማፔ ሲዬቴስ፤ ኢስታ ዎዳላ ፓራታ ጫሻን ቢታይ ኡባይ ቃጼስ፤ ቢታዮኔ ቢታይ ቦላ ዲዛ ኡባ፥ ካታማዮኔ ኢዚን ዲዛ ኡባ ሚታናስ ዪዳ» ጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሞርከ ፓራ ጋርማሞይ ዳነ ካታማን ስኤቴስ፤ ኤንታ ኮርማ ፓራታ ጫገን ቢት ቃፄስ። ኤንቲ ቢታነ ቢታን ደእያባ ኡባ፥ ካታማነ ካታማን ደእያ አሰ ኡባ ምድ ይሳናዉ ይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Morke para garmamoy Daane kataman si7etees; enta korma parata caagethan biitti qaaxees. Enti biittanne biittan de7iyaba ubbaa, katamaanne kataman de7iya ase ubbaa midi dhaysanaw yidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጠላት ፈረሶች ፉርፉርታ፣ ከዳን ይሰማል፤ በድንጉላ ፈረሶቻቸው ማሽካካት፣ መላዋ ምድር ተንቀጠቀጠች። ምድሪቱንና በውስጧ ያለውን ሁሉ፣ ከተማዪቱንና በውስጧ የሚኖሩትን ሁሉ፣ ሊውጡ መጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጠላቶቻችን እስከ ዳን ከተማ ደርሰዋል፤ ፈረሶቻቸው ሲያንኮራፉ ድምፃቸው ይሰማል፤ ሰንጋ ፈረሶቻቸውም ሲያሽካኩ ምድር ትናወጣለች፤ ጠላቶቻችን የመጡት ምንም ሳያስቀሩ ሕዝባችንንና ከተሞቻችንን እንዲሁም በውስጡ ያለውን ነገር ሁሉ ለማጥፋት ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፀላእትና ድሮ ኽሳዕ ከተማ ዳን በፂሖም ኣለዉ፤ ድምፂ ኹርፋ ኣፍራሶም ኣብ ዳን ተሰምዐ። ብምሕምሓም ድንጉላ ኣፍራሶም ድማ ዅላ እታ ሃገር ትርዕድ። መፁ፤ ነታ ምድርን ኣብኣ ንዝነብሩ ዅሎምን ከዓ በልዕዎም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናይ ኣፍራሱ ዂርፍ ምባል ካብ ዳን ይስማዕ፡ ብደሃይ ምሕምሓም ጅንጒላታቱ ድማ ኲላ እታ ሃገር ትርዕድ። መጹ፡ ነታ ሃገርን ኣብኣ ዘሎ ዂሉን ነታ ኸተማን ኣብኣ ንዚነብሩን ከኣ በልዕዎም። |