Jeremiah 8:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምጭብባጥ ኣፍራሱ ካብ ዳን ተሰምዐ። ንሳቶም መጺኦም ነታ ምድርን ኣብኣ ዝነበረ ዅሉን በሊዖማ። እታ ከተማን ኣብኣ ዝነብሩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የፈ​ረ​ሶ​ቹን የሩጫ ድምፅ ከዳን ሰማን፤ ከሠ​ራ​ዊቱ ፈረ​ሶች ሩጫ ድምፅ የተ​ነ​ሣም ምድር በመ​ላዋ ተን​ቀ​ጠ​ቀ​ጠች፤ መጥ​ተ​ውም ምድ​ሪ​ቱ​ንና በእ​ር​ስ​ዋም ያለ​ውን ሁሉ፥ ከተ​ማ​ዪ​ቱ​ንና የተ​ቀ​መ​ጡ​ባ​ት​ንም በሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የፈረሰኞቹ ድምጽ ከዳን ተሰማ፤ ከአርበኞች ፈረሶች ማሽካካት የተነሣ ምድር ሁሉ ተንቀጠቀጠች፤ መጡም ምድሪቱንና በእርስዋም ያለውን ሁሉ፥ ከተማይቱንና የተቀመጡባትንም በሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የፈረሶቻቸው ድምፅ ከዳን ተሰማ፤ ከአርበኞች ፈረሶች ማሽካካት የተነሣ ምድር ሁሉ ተንቀጠቀጠች፤ መጡም ምድሪቱንና በእርሷም ያለውን ሁሉ፥ ከተማይቱንና የተቀመጡባትንም በሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑ ሞርከቱ ፓራ ዳረይ ዳና ግያ ካታማን ስሰቴ፤ ኡንቱንቱ ዎታራ ፓራቱዋ ጫገን ቢታይ ኡባይ ቃጼ። ቢታነ ቢታን ደእያዋ ኡባ፥ ካታማነ ካታማን አሳ ኡባ ም ይሳናዉ ዬድኖ” ያጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nu morkketuu paraa daaretsay Daana giyaa kataman sisettee; unttunttu wotara paratuwaa c'aagetsan biittay ubbay k'aas's'ee. Biittaanne biittan de'iyaawaa ubbaa, katamaanne kataman asaa ubbaa mi d'ayissanaw yeeddino» yaagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Morkketa para peenoy Daane katamappe siyettees; istta wodalla parata caashan biittay ubbay qaaxxees; biittayonne biittay bolla diza ubbaa, katamayonne izin diza ubbaa mittanaas yida» geettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሞርኬታ ፓራ ፔኖይ ዳኔ ካታማፔ ሲዬቴስ፤ ኢስታ ዎዳላ ፓራታ ጫሻን ቢታይ ኡባይ ቃጼስ፤ ቢታዮኔ ቢታይ ቦላ ዲዛ ኡባ፥ ካታማዮኔ ኢዚን ዲዛ ኡባ ሚታናስ ዪዳ» ጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሞርከ ፓራ ጋርማሞይ ዳነ ካታማን ስኤቴስ፤ ኤንታ ኮርማ ፓራታ ጫገን ቢት ቃፄስ። ኤንቲ ቢታነ ቢታን ደእያባ ኡባ፥ ካታማነ ካታማን ደእያ አሰ ኡባ ምድ ይሳናዉ ይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Morke para garmamoy Daane kataman si7etees; enta korma parata caagethan biitti qaaxees. Enti biittanne biittan de7iyaba ubbaa, katamaanne kataman de7iya ase ubbaa midi dhaysanaw yidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጠላት ፈረሶች ፉርፉርታ፣ ከዳን ይሰማል፤ በድንጉላ ፈረሶቻቸው ማሽካካት፣ መላዋ ምድር ተንቀጠቀጠች። ምድሪቱንና በውስጧ ያለውን ሁሉ፣ ከተማዪቱንና በውስጧ የሚኖሩትን ሁሉ፣ ሊውጡ መጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጠላቶቻችን እስከ ዳን ከተማ ደርሰዋል፤ ፈረሶቻቸው ሲያንኮራፉ ድምፃቸው ይሰማል፤ ሰንጋ ፈረሶቻቸውም ሲያሽካኩ ምድር ትናወጣለች፤ ጠላቶቻችን የመጡት ምንም ሳያስቀሩ ሕዝባችንንና ከተሞቻችንን እንዲሁም በውስጡ ያለውን ነገር ሁሉ ለማጥፋት ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፀላእትና ድሮ ኽሳዕ ከተማ ዳን በፂሖም ኣለዉ፤ ድምፂ ኹርፋ ኣፍራሶም ኣብ ዳን ተሰምዐ። ብምሕምሓም ድንጉላ ኣፍራሶም ድማ ዅላ እታ ሃገር ትርዕድ። መፁ፤ ነታ ምድርን ኣብኣ ንዝነብሩ ዅሎምን ከዓ በልዕዎም።”
Amharic Tigrinya 2011 ናይ ኣፍራሱ ዂርፍ ምባል ካብ ዳን ይስማዕ፡ ብደሃይ ምሕምሓም ጅንጒላታቱ ድማ ኲላ እታ ሃገር ትርዕድ። መጹ፡ ነታ ሃገርን ኣብኣ ዘሎ ዂሉን ነታ ኸተማን ኣብኣ ንዚነብሩን ከኣ በልዕዎም።