Jeremiah 8:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለምንታይ ኢና ስቕ ኢልና ኮፍ ንብል፧ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ሓጢኣት ስለ ዝገበርና እግዚኣብሄር ኣምላኽና ስቕ ኣቢሉና ማይ ሓሞትውን ሂቡና እዩ እሞ፡ ተኣኪብኩም ናብተን ዝተዓቝባ ከተማታት ንእቶ፡ ኣብኡ ድማ ስቕ ንበል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ዝም ብለን ለምን እንቀመጣለን? እግዚአብሔርን ስለ በደልን አምላካችን እግዚአብሔር አጥፍቶናልና፥ የሐሞትንም ውኃ አጠጥቶናልና ተሰብስባችሁ ወደ ተመሸጉ ከተሞች እንግባ በዚያም እንጥፋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዝም ብለን ለም እንቀመጣለን? እግዚአብሔርን ስለ በደልን አምላካችን እግዚአብሔር አጥፍቶናልና፥ የሐሞትንም ውኃ አጠጥቶናልና ተሰብስባችሁ ወደ ተመሸጉ ከተሞች እንግባ በዚያም እንጥፋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዝም ብለን ለምን እንቀመጣለን? ጌታን ስለ በደልን አምላካችን ጌታ አጥፍቶናልና፥ የሐሞትንም ውኃ አጠጥቶናልና ተሰብሰቡ ወደ ተመሸጉ ከተሞች እንግባ በዚያም እንጥፋ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳቱ ሀዋዳን ያጊኖ፤ “ኑን ጮኡ ጊደ አያዉ ኡቲኖ? አነ እትፐ ሺቅተ፤ ህን ግምበቴዳ ካታማቱዋ ገሊደ፥ ያን ሀይቄቶ። መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ኑና ሀይቆ ፕርድ ድጌዳ፤ ኑን አ ቦላ ናጋራ ኦዳ ድራዉ፥ ኑዉ ኡሻናዉ ዎያ ሃ እም ድጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asatuu hawaadan yaagiino; «Nuuni c'o"u giide ayaw uttiinoo? Ane ittippe shiik'ite; hini gimbbetteedda katamatuwaa geliide, yaan hayk'k'eetto. Med'inaa Goday nu S'oossay nuuna hayk'k'oo pirddi diggeedda; nuuni Aa bolla nagaraa ootseedda diraw, nuw ushanaw wod'iyaa haatsaa immi diggeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin asati, «Nuni hayssan ays uttinoo? Ane issi bolla shiiqite; gimbetti uttida katamatan baqati biidi heen hayqqoos; GODAA nu Xoossay nuna hayqqana mala pirdides; nuni iza bolla nagara ooththida gishshas nu uyana mala marzera diza haath immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኣሳቲ፥ «ኑኒ ሃይሳን ኣይስ ኡቲኖ? ኣኔ ኢሲ ቦላ ሺቂቴ፤ ጊምቤቲ ኡቲዳ ካታማታን ባቃቲ ቢዲ ሄን ሃይቆስ፤ ጎዳ ኑ ጾሳይ ኑና ሃይቃና ማላ ፒርዲዴስ፤ ኑኒ ኢዛ ቦላ ናጋራ ኦዳ ጊሻስ ኑ ኡያና ማላ ማርዜራ ዲዛ ሃ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ ዛሪድ ሀይሳዳ ያጎሶና፦ “ኑ ስእ ግድ አይስ ኡታኔ? አነ ሺቅተ፤ ግምበትዳ ካታማታ ገልድ ያን ሀይቃና። ጎዳይ ኑ ፆሳይ ኑና ሀይቆስ አድ እሚስ። ኑ እያ ቦላ ናጋራ ኦዳ ግሾ፥ ኑ ዎያ ሃ ኡያና መላ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay zaaridi haysada yaagosona: “Nu si77i gidi ayis uttanee? Ane shiiqite; gimbetida katamata gelidi yan hayqana. Goday nu Xoossay nuna hayqos aathidi immis. Nu iya bolla nagara oothida gisho, nu wodhiya haathi uyana mela oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለምን እዚህ እንቀመጣለን? በአንድነት ተሰብሰቡ! ወደ ተመሸጉት ከተሞች እንሽሽ፤ በዚያም እንጥፋ! በእርሱ ላይ ኀጢአትን ስላደረግን፣ እግዚአብሔር አምላካችን እንድንጠፋ አድርጎናል፤ የተመረዘ ውሃ እንድንጠጣ ሰጥቶናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር ሕዝብ እንዲህ ይላሉ፦ “ዝም ብለን መቀመጣችን ለምንድን ነው? አምላካችን እግዚአብሔር ሞት ፈርዶብናል፤ እርሱን ስለ በደልን የተመረዘ ውሃ እንድንጠጣ አድርጎናል። ኑ! ወደተመሸጉ ከተሞች ሮጠን እዚያ እንሙት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ስለ ምንታይ ስቕ ኢልና እንቕመጥ? ተኣከቡ፤ ንዑናይ ናብተን ዕሩዳት ከተማታት ንእቶ፤ ኣብኡ ኸዓ ንጥፋእ፤ ንእኡ ስለ ዝበደልና፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽና መሪር ማይ ክንሰቲ ሂቡና እዩ፤ እግዚኣብሄር ድማ ኣጥፊኡና እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንእግዚኣብሄር ስለ ዝበደልና፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ኣጥፊኡና፡ ማይ ስሚ ድማ ኣስትዩና እዩ እሞ፡ ስለምንታይ ስቕ ኢልና ንቕመጥ ተኣከቡ፡ ናብተን ጽኑዓት ከተማታት ንእቶ፡ ኣብኤን ከኣ ንጥፋእ። |