Jeremiah 8:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለምንታይ ኢና ስቕ ኢልና ኮፍ ንብል፧ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ሓጢኣት ስለ ዝገበርና እግዚኣብሄር ኣምላኽና ስቕ ኣቢሉና ማይ ሓሞትውን ሂቡና እዩ እሞ፡ ተኣኪብኩም ናብተን ዝተዓቝባ ከተማታት ንእቶ፡ ኣብኡ ድማ ስቕ ንበል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ዝም ብለን ለምን እን​ቀ​መ​ጣ​ለን? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ስለ በደ​ልን አም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አጥ​ፍ​ቶ​ና​ልና፥ የሐ​ሞ​ት​ንም ውኃ አጠ​ጥ​ቶ​ና​ልና ተሰ​ብ​ስ​ባ​ችሁ ወደ ተመ​ሸጉ ከተ​ሞች እን​ግባ በዚ​ያም እን​ጥፋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዝም ብለን ለም እንቀመጣለን? እግዚአብሔርን ስለ በደልን አምላካችን እግዚአብሔር አጥፍቶናልና፥ የሐሞትንም ውኃ አጠጥቶናልና ተሰብስባችሁ ወደ ተመሸጉ ከተሞች እንግባ በዚያም እንጥፋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዝም ብለን ለምን እንቀመጣለን? ጌታን ስለ በደልን አምላካችን ጌታ አጥፍቶናልና፥ የሐሞትንም ውኃ አጠጥቶናልና ተሰብሰቡ ወደ ተመሸጉ ከተሞች እንግባ በዚያም እንጥፋ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳቱ ሀዋዳን ያጊኖ፤ “ኑን ጮኡ ጊደ አያዉ ኡቲኖ? አነ እትፐ ሺቅተ፤ ህን ግምበቴዳ ካታማቱዋ ገሊደ፥ ያን ሀይቄቶ። መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ኑና ሀይቆ ፕርድ ድጌዳ፤ ኑን አ ቦላ ናጋራ ኦዳ ድራዉ፥ ኑዉ ኡሻናዉ ዎያ ሃ እም ድጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asatuu hawaadan yaagiino; «Nuuni c'o"u giide ayaw uttiinoo? Ane ittippe shiik'ite; hini gimbbetteedda katamatuwaa geliide, yaan hayk'k'eetto. Med'inaa Goday nu S'oossay nuuna hayk'k'oo pirddi diggeedda; nuuni Aa bolla nagaraa ootseedda diraw, nuw ushanaw wod'iyaa haatsaa immi diggeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin asati, «Nuni hayssan ays uttinoo? Ane issi bolla shiiqite; gimbetti uttida katamatan baqati biidi heen hayqqoos; GODAA nu Xoossay nuna hayqqana mala pirdides; nuni iza bolla nagara ooththida gishshas nu uyana mala marzera diza haath immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኣሳቲ፥ «ኑኒ ሃይሳን ኣይስ ኡቲኖ? ኣኔ ኢሲ ቦላ ሺቂቴ፤ ጊምቤቲ ኡቲዳ ካታማታን ባቃቲ ቢዲ ሄን ሃይቆስ፤ ጎዳ ኑ ጾሳይ ኑና ሃይቃና ማላ ፒርዲዴስ፤ ኑኒ ኢዛ ቦላ ናጋራ ኦዳ ጊሻስ ኑ ኡያና ማላ ማርዜራ ዲዛ ሃ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳይ ዛሪድ ሀይሳዳ ያጎሶና፦ “ኑ ስእ ግድ አይስ ኡታኔ? አነ ሺቅተ፤ ግምበትዳ ካታማታ ገልድ ያን ሀይቃና። ጎዳይ ኑ ፆሳይ ኑና ሀይቆስ አድ እሚስ። ኑ እያ ቦላ ናጋራ ኦዳ ግሾ፥ ኑ ዎያ ሃ ኡያና መላ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asay zaaridi haysada yaagosona: “Nu si77i gidi ayis uttanee? Ane shiiqite; gimbetida katamata gelidi yan hayqana. Goday nu Xoossay nuna hayqos aathidi immis. Nu iya bolla nagara oothida gisho, nu wodhiya haathi uyana mela oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ለምን እዚህ እንቀመጣለን? በአንድነት ተሰብሰቡ! ወደ ተመሸጉት ከተሞች እንሽሽ፤ በዚያም እንጥፋ! በእርሱ ላይ ኀጢአትን ስላደረግን፣ እግዚአብሔር አምላካችን እንድንጠፋ አድርጎናል፤ የተመረዘ ውሃ እንድንጠጣ ሰጥቶናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔር ሕዝብ እንዲህ ይላሉ፦ “ዝም ብለን መቀመጣችን ለምንድን ነው? አምላካችን እግዚአብሔር ሞት ፈርዶብናል፤ እርሱን ስለ በደልን የተመረዘ ውሃ እንድንጠጣ አድርጎናል። ኑ! ወደተመሸጉ ከተሞች ሮጠን እዚያ እንሙት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ስለ ምንታይ ስቕ ኢልና እንቕመጥ? ተኣከቡ፤ ንዑናይ ናብተን ዕሩዳት ከተማታት ንእቶ፤ ኣብኡ ኸዓ ንጥፋእ፤ ንእኡ ስለ ዝበደልና፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽና መሪር ማይ ክንሰቲ ሂቡና እዩ፤ እግዚኣብሄር ድማ ኣጥፊኡና እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንእግዚኣብሄር ስለ ዝበደልና፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ኣጥፊኡና፡ ማይ ስሚ ድማ ኣስትዩና እዩ እሞ፡ ስለምንታይ ስቕ ኢልና ንቕመጥ ተኣከቡ፡ ናብተን ጽኑዓት ከተማታት ንእቶ፡ ኣብኤን ከኣ ንጥፋእ።