Jeremiah 8:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍንፉን ነገር ኪገብሩ ኸለዉዶ ሓፊሮም፧ እወ፡ ፈጺሞም ኣይሓፈሩን ክቕየሙ እውን ኣይከኣሉን፤ ስለዚ ኣብ መንጎ እቶም ዝወድቁ ክወድቁ እዮም፤ ብግዜ ጸበባኦም ኪድርበዩ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አስጸያፊ ነገርን ስለ ሠሩ አፍረዋልን? ምንም አላፈሩም፤ እፍረትንም አላወቁም፤ ስለዚህ ከሚወድቁ ጋር ይወድቃሉ፤ በጐበኘኋቸውም ጊዜ ይዋረዳሉ፤ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አስጸያፊ ነገርን ስለ ሠሩ አፍረዋልን? ምንም አላፈሩም፥ እፍረትንም አላወቁም፤ ስለዚህ ከሚወድቁ ጋር ይወድቃሉ፤ በጐበኘኋቸው ጊዜ ይዋረዳሉ፥ ይላል እግዚአብሔር |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አስጸያፊ ነገርን ስለ ሠሩ አፍረዋልን? ምንም አላፈሩም፥ እፍረትንም አላወቁም፤ ስለዚህ ከሚወድቁ ጋር ይወድቃሉ፤ በጐበኘኋቸው ጊዜ ይዋረዳሉ፥ ይላል ጌታ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ሸነይያ ኦሱዋ ኦደ፥ ኡንቱንቱ ዬላቴድኖ? ቱይት፥ ኡንቱንቱ ሙለካ ዬላትበይክኖ። ኡንቱንቱ ዬላይ አየንቶካ ኤርክኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱካ ኩንዴዳዋንቱ ግዶን ኩንዳና፤ ኡንቱንቱ ቃጻየትያ ዎደ ካዉሻና። መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ” ያጌ ያጋ ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha sheneyiyaa oosuwaa ootsiide, unttunttu yeellateeddinoo? Tuytti, unttunttu mulekka yeellatibeykkino. Unttunttu yeellay ayenttokka erikkino. Hewaa diraw, unttunttukka kunddeeddawanttu giddon kunddana; unttunttu k'as's'ayettiyaa wode kawushshana. Med'inaa Goday hawaa odaad» yaagee yaaga yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tuna ooso ooththidi yeellatidoo? Chii! Mulekka yeellatibeettenna. Istti yeellay aazakkoka erettenna. Hessa gishshas isttika kundidaytara issife kundana; ta istta qaxxayiza wode istti kawuyana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቱና ኦሶ ኦዲ ዬላቲዶ? ቺ! ሙሌካ ዬላቲቤቴና። ኢስቲ ዬላይ ኣዛኮካ ኤሬቴና። ሄሳ ጊሻስ ኢስቲካ ኩንዲዳይታራ ኢሲፌ ኩንዳና፤ ታ ኢስታ ቃጻዪዛ ዎዴ ኢስቲ ካዉያና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ሻትያ ኦሱዋ ኦሸ፥ ኤንቲ ዬላትዶና? አካይ፥ ኤንቲ አይኮካ ዬላትቦኮና። ኤንቲ ዬል አይበኮ ኤሮኮና። ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ኩንድዳይሳታ ግዶን ኩንዳና፤ ኤንቲ ሴረትያ ዎደ ካዉያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha shaatiya oosuwa oothishe, enti yeellatidona? Akay, enti aykoka yeellatibookona. Enti yeelli aybeko erokona. Hessa gisho, enti kundidaysata giddon kundana; enti seeretiya wode kawuyana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ርኩሰት ሲፈጽሙ ዐፍረው ነበርን? የለም! በጭራሽ አላፈሩም፤ ኀፍረት ምን እንደ ሆነም አያውቁም። ስለዚህ ከወደቁት ጋር ይወድቃሉ፤ በምቀጣቸው ጊዜ ይዋረዳሉ፣ ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቤ ሆይ! ይህን ሁሉ አጸያፊ ነገር ስታደርጉ ጥቂት ኀፍረት ተሰምቶአችሁ ነበርን? ኀፍረት ሊሰማችሁ ቀርቶ ዐይናችሁ እንኳ ሰበር አላለም፤ ስለዚህ ሌሎች እንደ ወደቁ እናንተም ትወድቃላችሁ፤ እኔ በምቀጣችሁ ጊዜ ፍጻሜአችሁ ይሆናል፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ርኽሰት ስለ ዝገበሩዶኸ ኽሓፍሩ እዮም? ፈፂሞም ኣይሓፍሩን፤ ሓፍረት እንታይ ምዃኑ እኳ ኣይፈልጡን። ስለዙይ ምስቶም ዝወድቁ ኽወድቁ፥ ብጊዜ ቕፅዓቶም ከዓ ፃሕ ክብሉ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጽያፍ ስለ ዝገበሩ ኺሐፍሩዶ እዮም ምንም ኣይሐፍሩን፡ ሓፍረት እንታይ ምኳኑ እኳ ኣይፈልጡን። ስለዚ ምስቶም ዚወድቁ ኺወድቁ፡ ብጊዜ ቕጽዓቶም ድማ ጻሕ ኪብሉ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |