Jeremiah 8:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ ካብ ዝነኣሰ ክሳዕ እቲ ዝዓበየ ኵሉ ንስስዐ ተዋሂቡ እዩ እሞ፡ ኣንስቶም ንኻልኦት፡ ግራውቶም ከኣ ነቶም ዚወርስዎም ክህቦም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከታ​ናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ስስ​ትን ያስ​ባ​ሉና፥ ከነ​ቢ​ዩም ጀምሮ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉ በተ​ን​ኰል ያደ​ር​ጋ​ሉና ስለ​ዚህ ሚስ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ለሌ​ሎች፥ እር​ሻ​ቸ​ው​ንም ለሚ​ወ​ር​ሱ​ባ​ቸው እሰ​ጣ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ስስትን ያስባሉና፥ ከነቢዩም ጀምሮ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉ በተንኰል ያደርጋሉና ስለዚህ ሚስቶቻቸውን ለሌሎች፥ እርሻቸውንም ለሚወርሱባቸው እሰጣለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉም በግፍ ለሚገኝ ጥቅም ስስታም ነውና፥ ከነቢዩም ጀምሮ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉም በተንኰል ያደርጋሉና ስለዚህ ሚስቶቻቸውን ለሌሎች፥ እርሻቸውንም ለሚወርሱባቸው እሰጣለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንቱ ማቼቱዋ ሀራቶ፥ ኡንቱንቱ ጋድያካ ኡንቱንታ ጾኔዳዋንቶ እማና። አያዉ ጎፐ፥ ጉይካ ዳሩካ ኡባይ ዎያ ማናዉ ይርገቲኖ። ትምቢትያ ኦድያዋንቱካ ቄሳቱ ካ ኡባይ አሳ ጭሚኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, taani unttunttu machchetuwaa haratoo, unttunttu gadiyaakka unttuntta s'ooneeddawanttoo immana. Ayaw gooppe, guutsaykka daruukka ubbay wod'iyaa maanaw yirggetiino. Timbbitiyaa odiyaawanttukka k'eesatuu kka ubbay asaa c'immiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas tani istta machcheta hara azinatas, istta biittatakka allagatas immana; guuththayka gitaykka ubbay bantta go7as yiiqeteettes. Nabetinne qeesetikka ubbay as baleththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኢስታ ማቼታ ሃራ ኣዚናታስ፥ ኢስታ ቢታታካ ኣላጋታስ ኢማና፤ ጉይካ ጊታይካ ኡባይ ባንታ ጎኣስ ዪቄቴቴስ። ናቤቲኔ ቄሴቲካ ኡባይ ኣስ ባሌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ታ ኤንታ ማቸታ ሀራታስ፥ ኤንታ ጎሻ አላጋ አሳስ እማና። ጉፈ ግታ ጋካናዉ በሶና ጎአስ ዪቀቶሶና። ናበትነ ካህነት ኡባይ አሳ ጭሞሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, ta enta macheta haratas, enta goshsha allaga asas immana. Guuthafe gita gakanaw bessonna go77as yiiqetoosona. Nabetinne kahineti ubbay asaa cimmoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሚስቶቻቸውንም ለሌሎች ወንዶች እሰጣለሁ፤ ዕርሻዎቻቸውንም ለባዕዳን እሰጣለሁ፤ ከታናሹ እስከ ታላቁ ድረስ፣ ሁሉም ተገቢ ላልሆነ ጥቅም ይስገበገባሉ፤ ነቢያትና ካህናትም እንዲሁ፤ ሁሉም ያጭበረብራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ እርሻቸውን ሁሉ ለሌሎች ርስት አድርጌ እሰጣለሁ፤ ሚስቶቻቸውንም ሌሎች ወንዶች እንዲቀሙአቸው አደርጋለሁ፤ ታላላቆችም ሆኑ ታናናሾች እያንዳንዱ ሰው በማታለል ጥቅምን ያግበሰብሳል፤ ነቢያትና ካህናት ሳይቀሩ ሕዝቡን ያታልላሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ኣናእሽቶኦም ክሳዕ ዓበይቶም ኵላቶም ስስዐ ይኽተሉ፤ ካብ ነቢይ ኽሳዕ ካህን ኵላቶም ሓሰት የዘውትሩ። ስለዙይ ኣንስቶም ንኻልኦት ክህበን፤ ገራሁኦምውን ንዘጥርይዎ ክህቦ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ንእሽቶኦም ክሳዕ ዓብዪኦም ኲላቶም ህሩፋት ረብሓ እዮም፡ ካብ ነብዪ ኽሳዕ ካህን ኲላቶም ሓሶት የዘውትሩ ኣለው እሞ፡ ኣንስቶም ንኻልኦት ክህበን፡ ግራሁኦም ድማ ንዜጥርይዎ ኽህቦ እየ።