Jeremiah 8:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ ግዜ እቲኣ፡ ኣዕጽምቲ ነገስታት ይሁዳን ኣዕጽምቲ መሳፍንታን ኣዕጽምቲ ካህናትን ኣዕጽምቲ ነብያትን ኣዕጽምቲ ነበርቲ የሩሳሌምን ካብ መቓብሮም ከውጽኡ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በዚያም ዘመን ይላል እግዚአብሔር፤ የይሁዳ ነገሥታትን አጥንትና የመኳንንቱን አጥንት፥ የካህናቱን አጥንትና የነቢያቱን አጥንት፥ የኢየሩሳሌምንም ሰዎች አጥንት ከመቃብሮቻቸው ያወጣሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ዘመን፥ ይላል እግዚአብሔር፥ የይሁዳን ነገሥታት አጥንትና የመኳንንቶቹን አጥንት፥ የካህናቱን አጥንትና የነቢያቱን አጥንት፥ የኢየሩሳሌምንም ሰዎች አጥንት ከመቃብራቸው ያወጣሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በዚያን ዘመን፥ ይላል ጌታ፥ የይሁዳን ነገሥታት አጥንትና የመኳንንቶቿን አጥንት፥ የካህናቱን አጥንትና የነቢያቱን አጥንት፥ የኢየሩሳሌምንም ሰዎች አጥንት ከመቃብራቸው ያወጣሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄ ዎድያን ይሁዳ ካተቱዋ መቀይ፥ ካፖቱዋ መቀይ፥ ቄሳቱ ዋ መቀይ፥ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ መቀይነ የሩሳላመን ደእያ አሳቱዋ መቀይ ኡባይ ዱፉዋፐ ማጸቲደ ከሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «He wodiyaan Yihudaa kaatetuwaa mek'etsay, kaappotuwaa mek'etsay, k'eesetuwaa mek'etsay, timbbitiyaa odiyaawanttu mek'etsaynne Yerusaalamen de'iyaa asatuwaa mek'etsay ubbay duufuwaappe mas'ettiide kesana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqqama GODAY, «He woden Yuhuda kawota meqeththi, shuumeta meqeththi, qeeseta meqeththi, nabeta meqeththinne Yerusalaamen diza asata meqeththi ubbay duufoppe maxettidi kezana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ሄ ዎዴን ዩሁዳ ካዎታ ሜቄ፥ ሹሜታ ሜቄ፥ ቄሴታ ሜቄ፥ ናቤታ ሜቄኔ ዬሩሳላሜን ዲዛ ኣሳታ ሜቄ ኡባይ ዱፎፔ ማጼቲዲ ኬዛና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄ ዎደ ይሁዳ ካዎታ መቀይ፥ ሀላቃታ መቀይ፥ ካህነታ መቀይ፥ ናበታ መቀይነ የሩሳላመን ደእያ አሳ መቀ ኡባይ ዱፎፐ ማፀትድ ከያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “He wode Yihuda kawota meqethay, halaqata meqethay, kahineta meqethay, nabeta meqethaynne Yerusalaamen de7iya asaa meqetha ubbay duufope maxetidi keyana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘በዚያን ጊዜ፣ ይላል እግዚአብሔር ፤ የይሁዳ ነገሥታትና መኳንንት ዐፅም፣ የካህናትና የነቢያት ዐፅም፣ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ዐፅም ከየመቃብራቸው ይወጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በዚያን ጊዜ የይሁዳ ነገሥታትና የመኳንንት ዐፅሞች እንዲሁም የካህናቱና የነቢያቱ የሌላውም የኢየሩሳሌም ነዋሪ ሕዝብ ዐፅሞች ሁሉ ከየመቃብሩ ተለቅመው ይወጣሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በቲ ጊዜ እቱይ ነዕፅምቲ ነገስታት ይሁዳን፥ ነዕፅምቲ መኳንንቲ ይሁዳን ነዕፅምቲ ኻህናትን ነዕፅምቲ ነቢያትን፥ ነዕፅምቲ ህዝቢ ኢየሩሳሌምን፥ ካብ መቓብሮም ከውፅእዎ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ዘመን እቲ ዓጻጽምቲ ነገስታት ይሁዳን ዓጻጽምቲ መሳፍንቱን ዓጻጽምቲ ኻህናትን ዓጻጽምቲ ነብያትን ዓጻጽምቲ እቶም ኣብ የሩሳሌም ዚነብሩን ካብ መቓብሮም ኬውጽእዎ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |