Jeremiah 8:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ ግዜ እቲኣ፡ ኣዕጽምቲ ነገስታት ይሁዳን ኣዕጽምቲ መሳፍንታን ኣዕጽምቲ ካህናትን ኣዕጽምቲ ነብያትን ኣዕጽምቲ ነበርቲ የሩሳሌምን ካብ መቓብሮም ከውጽኡ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በዚ​ያም ዘመን ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ የይ​ሁዳ ነገ​ሥ​ታ​ትን አጥ​ን​ትና የመ​ኳ​ን​ን​ቱን አጥ​ንት፥ የካ​ህ​ና​ቱን አጥ​ን​ትና የነ​ቢ​ያ​ቱን አጥ​ንት፥ የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ም​ንም ሰዎች አጥ​ንት ከመ​ቃ​ብ​ሮ​ቻ​ቸው ያወ​ጣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያን ዘመን፥ ይላል እግዚአብሔር፥ የይሁዳን ነገሥታት አጥንትና የመኳንንቶቹን አጥንት፥ የካህናቱን አጥንትና የነቢያቱን አጥንት፥ የኢየሩሳሌምንም ሰዎች አጥንት ከመቃብራቸው ያወጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በዚያን ዘመን፥ ይላል ጌታ፥ የይሁዳን ነገሥታት አጥንትና የመኳንንቶቿን አጥንት፥ የካህናቱን አጥንትና የነቢያቱን አጥንት፥ የኢየሩሳሌምንም ሰዎች አጥንት ከመቃብራቸው ያወጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄ ዎድያን ይሁዳ ካተቱዋ መቀይ፥ ካፖቱዋ መቀይ፥ ቄሳቱ ዋ መቀይ፥ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ መቀይነ የሩሳላመን ደእያ አሳቱዋ መቀይ ኡባይ ዱፉዋፐ ማጸቲደ ከሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «He wodiyaan Yihudaa kaatetuwaa mek'etsay, kaappotuwaa mek'etsay, k'eesetuwaa mek'etsay, timbbitiyaa odiyaawanttu mek'etsaynne Yerusaalamen de'iyaa asatuwaa mek'etsay ubbay duufuwaappe mas'ettiide kesana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqqama GODAY, «He woden Yuhuda kawota meqeththi, shuumeta meqeththi, qeeseta meqeththi, nabeta meqeththinne Yerusalaamen diza asata meqeththi ubbay duufoppe maxettidi kezana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ሄ ዎዴን ዩሁዳ ካዎታ ሜቄ፥ ሹሜታ ሜቄ፥ ቄሴታ ሜቄ፥ ናቤታ ሜቄኔ ዬሩሳላሜን ዲዛ ኣሳታ ሜቄ ኡባይ ዱፎፔ ማጼቲዲ ኬዛና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄ ዎደ ይሁዳ ካዎታ መቀይ፥ ሀላቃታ መቀይ፥ ካህነታ መቀይ፥ ናበታ መቀይነ የሩሳላመን ደእያ አሳ መቀ ኡባይ ዱፎፐ ማፀትድ ከያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “He wode Yihuda kawota meqethay, halaqata meqethay, kahineta meqethay, nabeta meqethaynne Yerusalaamen de7iya asaa meqetha ubbay duufope maxetidi keyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘በዚያን ጊዜ፣ ይላል እግዚአብሔር ፤ የይሁዳ ነገሥታትና መኳንንት ዐፅም፣ የካህናትና የነቢያት ዐፅም፣ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ዐፅም ከየመቃብራቸው ይወጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በዚያን ጊዜ የይሁዳ ነገሥታትና የመኳንንት ዐፅሞች እንዲሁም የካህናቱና የነቢያቱ የሌላውም የኢየሩሳሌም ነዋሪ ሕዝብ ዐፅሞች ሁሉ ከየመቃብሩ ተለቅመው ይወጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “በቲ ጊዜ እቱይ ነዕፅምቲ ነገስታት ይሁዳን፥ ነዕፅምቲ መኳንንቲ ይሁዳን ነዕፅምቲ ኻህናትን ነዕፅምቲ ነቢያትን፥ ነዕፅምቲ ህዝቢ ኢየሩሳሌምን፥ ካብ መቓብሮም ከውፅእዎ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 በቲ ዘመን እቲ ዓጻጽምቲ ነገስታት ይሁዳን ዓጻጽምቲ መሳፍንቱን ዓጻጽምቲ ኻህናትን ዓጻጽምቲ ነብያትን ዓጻጽምቲ እቶም ኣብ የሩሳሌም ዚነብሩን ካብ መቓብሮም ኬውጽእዎ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።