Jeremiah 7:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ጓናን ንዘኽታምን ንመበለትን እንተ ዘይጨቊንካ፡ ኣብዚ ቦታ እዚ ድማ ንጹህ ደም እንተ ዘይዘፍሰስካ፡ ንኻልኦት ኣማልኽቲውን ንጕድኣትካ እንተ ዘይትኸድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መጻ​ተ​ኛ​ው​ንና ድሃ​አ​ደ​ጉን፥ መበ​ለ​ቲ​ቱ​ንም ባት​ገፉ፥ በዚ​ህም ስፍራ ንጹሕ ደምን ባታ​ፈ​ስሱ፥ ክፉም ሊሆ​ን​ባ​ችሁ እን​ግ​ዶ​ችን አማ​ል​ክት ባት​ከ​ተሉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መጻተኛውንና ድሀ አደጉን መበለቲቱንም ባትገፉ፥ በዚህም ስፍራ ንጹሕ ደምን ባታፈስሱ፥ ክፉም ሊሆንባችሁ እንግዶችን አማልክት ባትከተሉ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መጻተኛውንና ድሀ አደጉን መበለቲቱንም ባትጨቊኑ፥ በዚህም ስፍራ ንጹሕ ደምን ባታፈስሱ፥ ክፉም እንዳይሆንባችሁ እንግዶችን አማልክት ባትከተሉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በተቱዋነ አዉ ባይና ናናቱዋ፥ አስናይ ሀይቄዳ አምኤ ማጫ አሳ ናቀናን አጎፐ፥ ሀ ሳኣን ጽሎ አሳቱዋ ሱ ጉሰናን አጎፐነ፥ ህንተ ቆሄተናዳን፥ ሀራ ጾሳቶ ጎይነናን አጎፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) betetuwaanne aawuu bayinna naanatuwaa, asinay hayk'k'eedda am"e mac'c'a asaa naak'k'ennan aggooppe, ha sa'aan s'illo asatuwaa suutsaa gussennan aggooppenne, hintte k'ohettennaadan, hara s'oossatoo goyinnennan aggooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) bete yida asatanne yi7ota, am7eta intte qohontta aggiko, hayssa ha biitta bolla xillo suuth gussontta aggiko, inttena qohiza eeqa xoossata intte kaallontta aggiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤቴ ዪዳ ኣሳታኔ ዪኦታ፥ ኣምኤታ ኢንቴ ቆሆንታ ኣጊኮ፥ ሃይሳ ሃ ቢታ ቦላ ጺሎ ሱ ጉሶንታ ኣጊኮ፥ ኢንቴና ቆሂዛ ኤቃ ጾሳታ ኢንቴ ካሎንታ ኣጊኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) በተ አሳ፥ ይኦ ናይታነ አምኤታ ናቆና አግኮ፥ ሀ በሳን ፅሎ አሳ ሱ ጉሶና አግኮነ፥ ህንተ ቆሄቶናዳ ሀራ ፆሳታ ጎይኖና አግኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) bete asaa, yi7o naytanne am7eta naaqonna aggiko, ha bessan xillo asa suuthu gussonna aggikonne, hinte qohetonaada hara xoossata goyinnona aggiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መጻተኛውንና ድኻ አደጉን፣ መበለቲቱንም ባትጨቍኑ፣ በዚህም ስፍራ ንጹሕ ደም ባታፈስሱ፣ የሚጐዷችሁን ሌሎች አማልክት ባትከተሉ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መጻተኞችን፥ እናትና አባት የሞቱባቸውን ልጆችና፥ ባሎቻቸው የሞቱባቸውን ሴቶች በመጨቈን አትበዝብዙ፤ በዚህች ምድር የሚኖሩ ንጹሓን የሆኑ ሰዎችን በግፍ አትግደሉ፤ እንዳትጠፉም ለሐሰተኞች አማልክት አትስገዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጓናን ንደኽታምን ንመበለትን እንተ ዘየጨኒቕኩም፥ ኣብዝ ስፍራ እዙይ ንፁህ ደም እንተ ዘየፍሲስኩም፥ ንዝጐድኡኹም ንኻልኦት ኣማልኽቲ እንተ ዘይተኸቲልኩም፥
Amharic Tigrinya 2011 ንጓናን ዘኽታምን መበለትን እንተ ዘየጨነቕኩም፡ ኣብዚ ስፍራ እዚ ንጹህ ደም እንተ ዘየፍሰስኩም፡ ደድሕሪ ኻልኦት ኣማልኽቲ ኸኣ ንጒድኣትኩም እንተ ዘይሰዐብኩምሲ፡