Jeremiah 7:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እንሆ፡ ድሕሪ ደጊም ጐልጐል ምሕራድ እምበር፡ ቶፌት ወይ ጐልጐል ወዲ ሂኖም ዘይብሃል መዓልትታት ይመጽእ ኣሎ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ስፍራ ክሳዕ ዘየልቦ ኣብ ቶፌት ኪቕበሩ እዮም እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ስለ​ዚህ እነሆ ስፍራ ከማ​ጣት የተ​ነሣ በቶ​ፌት ይቀ​በ​ራ​ሉና የታ​ረ​ዱት ሰዎች ሸለቆ ይባ​ላል እንጂ የቶ​ፌት ኮረ​ብታ ወይም የሄ​ኖም ልጅ ሸለቆ ዳግ​መኛ የማ​ይ​ባ​ል​በት ዘመን ይመ​ጣል፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ፥ እነሆ፥ ስፍራ ከማጣት የተነሣ በቶፌት ይቀበራሉና የእርድ ሸለቆ ይባላል እንጂ ቶፌት ወይም የሄኖም ልጅ ሸለቆ ዳግመኛ የማይባልበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ፥ እነሆ፥ ስፍራ ከመታጣቱ የተነሣ በቶፌት ይቀበራሉና የእርድ ሸለቆ ይባላል እንጂ ቶፌት ወይም የሄኖም ልጅ ሸለቆ ዳግመኛ የማይባልበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ሄ ሳአይ ህኖማ ዛንጋራ ዎይ ቶፌታ ጌተትያዌ አቲደ፥ ሹካ ዛንጋራ ያገቲደ ጼሰታና ጋላሳቱ ዪኖ ያጌ መና ጎዳይ። አያዉ ጎፐ፥ ሞግያ ሳአይ ባይና ድራዉ፥ ቶፌት ኡንቱንቱ ባረንቱ አሃ ሞግያ ሳኣ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, he sa'ay Hinnooma Zanggaaraa woy Toofeeta geetettiyaawe attiide, Shukaa Zanggaaraa yaagettiide s'eesettana gallassatuu yiino yaagee Med'inaa Goday. Ayaw gooppe, moogiyaa sa'ay bayinna diraw, Toofeeti unttunttu barenttu anhaa moogiyaa sa'aa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas he sohoy Henoome naa shoobba woykko Toofeete geetettizayssi attidi Shuka Zulle geetetti xeygettana gallassati yeettes. Gaasoykka moogosoy dhayana gakkanaas hayqqida asati Toofeeten moogettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሄ ሶሆይ ሄኖሜ ና ሾባ ዎይኮ ቶፌቴ ጌቴቲዛይሲ ኣቲዲ ሹካ ዙሌ ጌቴቲ ጼይጌታና ጋላሳቲ ዬቴስ። ጋሶይካ ሞጎሶይ ያና ጋካናስ ሃይቂዳ ኣሳቲ ቶፌቴን ሞጌታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ሄ በሳይ ህኖማ ዛንጋራ ዎይኮ ቶፈታ ጌተትድ ፄገተይስ አትድ፥ ሹካ ዛንጋራ ያገትድ ፄገታና ዎደይ ያና። ሞግያ በሲ ባይና ግሾ፥ ቶፈት ኤንቲ ባንታ አሀ ሞግያ በሲ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, he bessay Hinooma Zangaara woyko Toofeta geetetidi xeegeteysi attidi, Shuka Zangaara yaagetidi xeegetana wodey yaana. Moogiya bessi bayna gisho, Toofeti enti banta aha moogiya bessi gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ አስተውሉ፤ ይላል እግዚአብሔር ፤ ስፍራ እስከማይገኝ ድረስ ሙታንን በቶፌት ስለሚቀብሩ፣ የዕርድ ሸለቆ እንጂ ከእንግዲህ ቶፌት ወይም የሄኖም ልጅ ሸለቆ ተብሎ የማይጠራበት ጊዜ ይመጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ የዚያ ቦታ ስም የቤን ሂኖም ሸለቆ ወይም ቶፌት መባሉ ቀርቶ የዕርድ ሸለቆ ተብሎ የሚጠራበት ጊዜ ይመጣል፤ ሌላ የመቃብር ስፍራ ስለማይገኝ ያ ሸለቆ ራሱ የሕዝቡ መቃብር ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ከዓ እንሆ፥ ለሰ ምሕራድ እምበር፥ ቶፌት ወይ ለሰ ወዲ ሂኖም ተብሂሉ ዘይስመየለን መዓልቲታት ክመፃ እየን። ካልእ ስፍራ ስለ ዝተስአነ ድማ፥ ኣብ ቶፌት ሰባት ክቐብሩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ኸኣ እንሆ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ለሰ ምሕራድ እምበር፡ ቶፌት ወይስ ለሰ ወዲ ሂኖም ኢሉ ዘይስመየላን መዓልትታት ኪመጻ እየን። ሽዑ ኻልእ ስፍራ ስለ እተሳእነ ድማ፡ ኣብ ቶፌት ኪቐብሩ እዮም።