Jeremiah 7:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ይሁዳ ኣብ ኣዒንተይ ክፉእ ገይሮም እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ኣብታ ብስመይ እትጽዋዕ ቤት፡ ፍንፉን ስራሖም ኣቐሚጦም፡ ኬርክስዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳ ልጆች በፊቴ ክፉ ነገርን ሠርተዋል፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ያረክሱትም ዘንድ ስሜ በተጠራበት ቤት ርኵሰታቸውን አኑረዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳ ልጆች በፊቴ ክፉን ነገር ሠርተዋል፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ያረክሱትም ዘንድ ስሜ በተጠራበት ቤት ርኵሰታቸውን አኑረዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የይሁዳ ልጆች በፊቴ ክፉን ነገር ሠርተዋል፥ ይላል ጌታ፤ ሊያረክሱትም ስሜ በተጠራበትን ቤት ውስጥ ርኩሰታቸውን አኑረዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ይሁዳ አሳቱ ታ ስንን ኢታባ ኦድኖ። ኡንቱንቱ ታ ሱንን ጼገቴዳ ጌሻ ጎልያ ቱንሳናዉ፥ ታና ሸነይያ ኤቃቱዋ አሂደ፥ አ ግዶን ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Yihudaa asatuu ta sintsan iitabaa ootseeddino. Unttunttu ta suntsan s'eegetteedda Geeshsha Golliyaa tunissanaw, taana sheneyiyaa eek'atuwaa ahiide, Aa giddon wotseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka GODAY, «Yuhuda asati ta sinththan iita miish ooththida; harassiza eeqa xoossata ehidi ta sunththan xeygettida Xoossa Keeththaan woththidi tunisida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጎዳይ፥ «ዩሁዳ ኣሳቲ ታ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዳ፤ ሃራሲዛ ኤቃ ጾሳታ ኤሂዲ ታ ሱንን ጼይጌቲዳ ጾሳ ኬን ዎዲ ቱኒሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ይሁዳ አሳይ ታ ስንን ኢታባ ኦዶሶና። ኤንቲ ታ ሱንን ፄገትዳ ፆሳ ኬ ቱንሳናዉ ታኒ እፅያ ኤቃታ ኤህድ እያ ግዶን ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Yihuda asay ta sinthan iitabaa oothidosona. Enti ta sunthan xeegetida Xoossa keethaa tunisanaw taani ixiya eeqata ehidi iya giddon wothidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘የይሁዳ ሕዝብ በፊቴ ክፉ ነገር አድርጓል፤ ይላል እግዚአብሔር ፤ አስጸያፊ ነገራቸውን ስሜ በተጠራበት ቤት በማስቀመጥ አርክሰውታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የይሁዳ ሕዝብ ክፉ ነገር አድርገዋል፤ ይኸውም እኔ የምጠላቸውን ጣዖቶቻቸውን አስገብተው በውስጡ በማኖር ቤተ መቅደሴን አርክሰዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ደቂ ይሁዳ ኣብ ቅድመይ ክፉእ ገበሩ፤ ዘፀይፍ ጣዖት ኣብኡ ብምቕማጥ ከዓ፥ ነቲ ብስመይ ዝተሰምየ ቤት ኣርከስዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ይሁዳ ኣብ ቅድሚ ዓይነይ ክፉእ ገበሩ፡ ነታ ብስመይ እተሰምየት ቤት ምእንቲ ኼርክስዋ፡ ጽያፎም ኣብኣ ኣቐመጡ፡ |