Jeremiah 7:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ግና ኣይሰምዑን፣ እዝኖም እውን ኣየዘንበለን፣ ኣብ ምኽርን ብሓሳብ ክፉእ ልቦምን ተመላለሱ፣ ንቕድሚት ዘይኰነስ ንድሕሪት ተመልሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን በክፉ ልባቸው አሳብና እልከኝነት ሄዱ፤ ወደፊትም ሳይሆን ወደ ኋላቸው ሄዱ እንጂ አልሰሙኝም ጆሮአቸውንም አላዘነበሉም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን በክፉ ልባቸው አሳብና እልከኝነት ሄዱ ወደ ፊትም ሳይሆን ወደ ኋላቸው ሄዱ እንጂ አልሰሙም ጆሮአቸውንም አላዘነበሉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን በክፉ ልባቸው ሐሳብና እልከኝነት ሄዱ ወደፊትም ሳይሆን ወደ ኋላቸው ሄዱ እንጂ አልሰሙም ጆሮአቸውንም አላዘነበሉም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንቱ ታዉ ስሰናን ዎይ ሀይዘናን እጼድኖ። ኡንቱንቱ ባረንቱ ኢታ ዎዛና ሙመተዳን ሀመቴድኖ፤ ኡንቱንቱ ስንዉ ብያዋ አጊደ፥ ጉየ ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttunttu taw sisennan woy hayzzennan is's'eeddino. Unttunttu barenttu iita wozanaa muumetetsaadan hametteeddino; unttunttu sintsaw biyaawaa aggiide, guyye beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti gidikko ta gizaaz siyibeettenna; wozinan woththi siyanaaska koyibeettenna; istti bantta iita wozina qofaa minththi kaallida; istti sinththe buus aggidi guye guye bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጊዲኮ ታ ጊዛዝ ሲዪቤቴና፤ ዎዚናን ዎ ሲያናስካ ኮዪቤቴና፤ ኢስቲ ባንታ ኢታ ዎዚና ቆፋ ሚን ካሊዳ፤ ኢስቲ ሲን ቡስ ኣጊዲ ጉዬ ጉዬ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንቲ ታና ስኦና ዎይኮ ታዉ በሰ እሞና እፅዶሶና። ኤንቲ ባንታ ኢታ ዎዛና ቆፋ ካልድ ብዶሶና፤ ስን ባናይሳ አግድ ጉየ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enti tana si7onna woyko taw besse immonna ixidosona. Enti banta iita wozanaa qofaa kaallidi bidosona; sinthe baanaysa aggidi guye bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱ ግን አልሰሙም፤ ልብ ብለው ለማድመጥም አልፈለጉም፤ ይልቁን የክፉ ልባቸውን ሐሳብ በእልኸኝነት ተከተሉ፤ ወደ ፊት በመሄድ ፈንታም ወደ ኋላቸው ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ ግን መስማት አልፈለጉም፤ ትኲረትም አልሰጡትም፤ በዚህ ፈንታ በእልኽና በክፋት የተሞላው ልባቸው የመራቸውን አደረጉ፤ ወደ ፊት ሳይሆን ወደ ኋላቸው ሄዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ግናኸ በቲ ኽፉእ ሓሳብን ህልኽ ልቦምን ደኣ ኸዱ፤ ክንዲ ንቕድሚት ምድፋእ፥ ንድሕሪት ኣቢሎም ተመለሱ እምበር፥ ንኣይስ ኣይሰምዑንን፤ ኣእዛኖም ድማ ናባይ ፅን ኣየበሉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ብምኽሪ ርእሶምን በቲ ኽፉእ ህልኽ ልቦምን ደኣ ኸዱ፡ ኣብ ክንዲ ንቕድሚት ምድፋእ ድማ ንድሕሪት ኣቢሎም ተመልሱ እምበር፡ ንኣይስ ኣይሰምዑንን፡ ኣእዛኖም ድማ ናባይ ጽን ኣይበላን። |