Jeremiah 7:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ነገርዚ ግና ኣዚዘዮም፡ ድምጸይ ስምዑ፡ ኣነ ኣምላኽኩም ክኸውን እየ፡ ንስኻትኩም ድማ ህዝበይ ክትኮኑ ኢኹም። ጽቡቕ ምእንቲ ኪዀነልኩም ድማ፡ በቲ ዝኣዘዝኩኹም መገድታት ብዅሉ ተመላለሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን፦ ቃሌን ስሙ፤ እኔ አም​ላክ እሆ​ና​ች​ኋ​ለሁ፤ እና​ን​ተም ሕዝብ ትሆ​ኑ​ኛ​ላ​ችሁ፤ መል​ካ​ምም ይሆ​ን​ላ​ችሁ ዘንድ ባዘ​ዝ​ኋ​ችሁ መን​ገድ ሂዱ ብዬ በዚህ ነገር አዘ​ዝ​ኋ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን። ቃሌን ስሙ፥ እኔም አምላክ እሆናችኋለሁ እናንተም ሕዝብ ትሆኑኛላችሁ፤ መልካምም ይሆንላችሁ ዘንድ ባዘዝኋችሁ መንገድ ሁሉ ሂዱ ብዬ በዚህ ነገር አዘዝኋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን፦ “ድምፄን ስሙ፥ እኔም አምላክ እሆናችኋለሁ እናንተም ሕዝብ ትሆኑኛላችሁ፤ መልካምም እንዲሆንላችሁ ባዘዝኋችሁ መንገድ ሁሉ ሂዱ” ብዬ በዚህ ነገር አዘዝኋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ታን ኡንቱንቶ ሀ አዛዙዋ እማድ፤ ‘ታዉ አዛዘትተ። ያቶፐ፥ ታን ህንተ ጾሳ ግዳና፤ ህንተካ ታ አሳ ግዳና። ህንተዉ ሎአና ማላ፥ ታን ህንተና አዛዝያ ኦግያ ኡባን ሀመትተ’ ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin taani unttunttoo ha azazuwaa immaad; ‹Taw azazettite. Yaatooppe, taani hintte S'oossaa gidana; hinttekka ta asaa gidana. Hinttew lo"ana mala, taani hinttena azaziyaa ogiyaa ubbaan hamettite› yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin tani isttas, ‹Taas azazettite; histtiko tani intte Xoossa gidana; intteka ta dere gidana; inttes lo7ana mala tani inttena azaziza oge ubbaara biite› gaada azazadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ታኒ ኢስታስ፥ ‹ታስ ኣዛዜቲቴ፤ ሂስቲኮ ታኒ ኢንቴ ጾሳ ጊዳና፤ ኢንቴካ ታ ዴሬ ጊዳና፤ ኢንቴስ ሎኣና ማላ ታኒ ኢንቴና ኣዛዚዛ ኦጌ ኡባራ ቢቴ› ጋዳ ኣዛዛዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ታ ኤንታኮ፥ ታዉ ኪተትተ፤ ታ ህንተ ፆሳ ግዳና፤ ህንተካ ታ አሰ ግዳና። ህንተዉ እንጀታና መላ ታ ህንተና ኪትያ ኦገ ኡባን ሄመትተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin ta entako, taw kiitetite; ta hinte Xoossaa gidana; hinteka ta ase gidana. Hintew injetana mela ta hintena kiittiya oge ubban hemetite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ድምፄን ስሙ፤ እኔም አምላክ እሆናችኋለሁ፤ እናንተም ሕዝቤ ትሆናላችሁ፤ መልካም እንዲሆንላችሁም፣ ባዘዝዃችሁ መንገድ ሁሉ ሂዱ ብዬ አዘዝኋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን እኔ አምላካቸው ስሆን እነርሱም ሕዝቤ ይሆኑ ዘንድ ለእኔ መታዘዝ እንደሚገባቸው ብቻ ነገርኳቸው፤ ሁሉ ነገር እንዲከናወንላቸው ከፈለጉም እኔ በሰጠኋቸው ሥርዓት እንዲኖሩ አዘዝኳቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እኳ ደኣ ‘ቃለይ ስምዑ፤ ኣነ ኣምላኽ ክኾነኩም እየ፤ ንስኻትኩምውን ህዝበይ ክትኮኑ ኢኹም። ፅቡቕ ምእንቲ ኽትረኽቡ እውን፤ በቲ ዅሉ ኣነ ዝእዝዘኩም መንገድታት ተመላለሱ’ ኢለ ኣዘዝክዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ዝኣዘዝክዎምሲ እዚ ደኣ እዩ፡ ድምጸይ ስምዑ፡ ኣነ ኸኣ ኣምላኽኩም ክኸውን እየ፡ ንስኻትኩም ድማ ህዝበይ ክትኰኑ ኢኹም። ጽቡቕ ምእንቲ ኽትረኽቡውን፡ በቲ ኣነ ዝእዝዘኩም ዘበለ ዂሉ መገድታት ተመላለሱ።