Jeremiah 7:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ነገርዚ ግና ኣዚዘዮም፡ ድምጸይ ስምዑ፡ ኣነ ኣምላኽኩም ክኸውን እየ፡ ንስኻትኩም ድማ ህዝበይ ክትኮኑ ኢኹም። ጽቡቕ ምእንቲ ኪዀነልኩም ድማ፡ በቲ ዝኣዘዝኩኹም መገድታት ብዅሉ ተመላለሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን፦ ቃሌን ስሙ፤ እኔ አምላክ እሆናችኋለሁ፤ እናንተም ሕዝብ ትሆኑኛላችሁ፤ መልካምም ይሆንላችሁ ዘንድ ባዘዝኋችሁ መንገድ ሂዱ ብዬ በዚህ ነገር አዘዝኋቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን። ቃሌን ስሙ፥ እኔም አምላክ እሆናችኋለሁ እናንተም ሕዝብ ትሆኑኛላችሁ፤ መልካምም ይሆንላችሁ ዘንድ ባዘዝኋችሁ መንገድ ሁሉ ሂዱ ብዬ በዚህ ነገር አዘዝኋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን፦ “ድምፄን ስሙ፥ እኔም አምላክ እሆናችኋለሁ እናንተም ሕዝብ ትሆኑኛላችሁ፤ መልካምም እንዲሆንላችሁ ባዘዝኋችሁ መንገድ ሁሉ ሂዱ” ብዬ በዚህ ነገር አዘዝኋቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ታን ኡንቱንቶ ሀ አዛዙዋ እማድ፤ ‘ታዉ አዛዘትተ። ያቶፐ፥ ታን ህንተ ጾሳ ግዳና፤ ህንተካ ታ አሳ ግዳና። ህንተዉ ሎአና ማላ፥ ታን ህንተና አዛዝያ ኦግያ ኡባን ሀመትተ’ ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin taani unttunttoo ha azazuwaa immaad; ‹Taw azazettite. Yaatooppe, taani hintte S'oossaa gidana; hinttekka ta asaa gidana. Hinttew lo"ana mala, taani hinttena azaziyaa ogiyaa ubbaan hamettite› yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin tani isttas, ‹Taas azazettite; histtiko tani intte Xoossa gidana; intteka ta dere gidana; inttes lo7ana mala tani inttena azaziza oge ubbaara biite› gaada azazadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ታኒ ኢስታስ፥ ‹ታስ ኣዛዜቲቴ፤ ሂስቲኮ ታኒ ኢንቴ ጾሳ ጊዳና፤ ኢንቴካ ታ ዴሬ ጊዳና፤ ኢንቴስ ሎኣና ማላ ታኒ ኢንቴና ኣዛዚዛ ኦጌ ኡባራ ቢቴ› ጋዳ ኣዛዛዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ታ ኤንታኮ፥ ታዉ ኪተትተ፤ ታ ህንተ ፆሳ ግዳና፤ ህንተካ ታ አሰ ግዳና። ህንተዉ እንጀታና መላ ታ ህንተና ኪትያ ኦገ ኡባን ሄመትተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ta entako, taw kiitetite; ta hinte Xoossaa gidana; hinteka ta ase gidana. Hintew injetana mela ta hintena kiittiya oge ubban hemetite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ድምፄን ስሙ፤ እኔም አምላክ እሆናችኋለሁ፤ እናንተም ሕዝቤ ትሆናላችሁ፤ መልካም እንዲሆንላችሁም፣ ባዘዝዃችሁ መንገድ ሁሉ ሂዱ ብዬ አዘዝኋቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን እኔ አምላካቸው ስሆን እነርሱም ሕዝቤ ይሆኑ ዘንድ ለእኔ መታዘዝ እንደሚገባቸው ብቻ ነገርኳቸው፤ ሁሉ ነገር እንዲከናወንላቸው ከፈለጉም እኔ በሰጠኋቸው ሥርዓት እንዲኖሩ አዘዝኳቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እኳ ደኣ ‘ቃለይ ስምዑ፤ ኣነ ኣምላኽ ክኾነኩም እየ፤ ንስኻትኩምውን ህዝበይ ክትኮኑ ኢኹም። ፅቡቕ ምእንቲ ኽትረኽቡ እውን፤ በቲ ዅሉ ኣነ ዝእዝዘኩም መንገድታት ተመላለሱ’ ኢለ ኣዘዝክዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዝኣዘዝክዎምሲ እዚ ደኣ እዩ፡ ድምጸይ ስምዑ፡ ኣነ ኸኣ ኣምላኽኩም ክኸውን እየ፡ ንስኻትኩም ድማ ህዝበይ ክትኰኑ ኢኹም። ጽቡቕ ምእንቲ ኽትረኽቡውን፡ በቲ ኣነ ዝእዝዘኩም ዘበለ ዂሉ መገድታት ተመላለሱ። |