Jeremiah 7:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቈልዑ ዕንጨይቲ ይእክቡ፣ ኣቦታት ከኣ ሓዊ የብርሁ፣ ኣንስቲ ድማ ንንግስቲ ሰማይ ቅጫ ክሰርሑን ንኻልኦት ኣማልኽቲ መስተን ክፈስሱለይን ጣይተን ይሕጸባ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያስ​ቈ​ጡኝ ዘንድ፥ ለሰ​ማይ ንግ​ሥት እን​ጎቻ እን​ዲ​ያ​ደ​ርጉ፥ ለሌ​ሎ​ችም አማ​ል​ክት የመ​ጠጥ ቍር​ባን እን​ዲ​ያ​ፈ​ስሱ ልጆች እን​ጨት ይሰ​በ​ስ​ባሉ፤ አባ​ቶ​ችም እሳት ያነ​ድ​ዳሉ፤ ሴቶ​ችም ዱቄት ይለ​ው​ሳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያስቈጡኝ ዘንድ፥ ለሰማይ ንግሥት እንጐቻ እንዲያደርጉ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥ ቍርባን እንዲያፈስሱ ልጆች እንጨት ይሰበስባሉ፥ አባቶችም እሳት ያነድዳሉ፥ ሴቶችም ዱቄት ይለውሳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔን ለማስቆጣት፥ ለሰማይ ንግሥት እንጐቻ እንዲያደርጉ፥ ልጆች እንጨት ይሰበስባሉ፥ አባቶችም እሳት ያነድዳሉ፥ ሴቶችም ዱቄት ይለውሳሉ፤ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥ ቁርባን ያፈስሳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናናይ ም ምጺኖ፤ አዎቱ ታማ ኤኖ፤ ማጫ አሳቱ፥ ‘ሳሉዋ ካታቶ’ ግያ ጾሳትዉ ኡክ ኡካናዉ ልያ ሙናቂኖ። ኡንቱንቱ ታና ቆሀና ጊደ፥ ኡሻ ያርሹዋ ሀራ ጾሳቶ ጉሲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Naanay mitsaa mis'iino; aawotuu tamaa eetsiino; mac'c'a asatuu, ‹Saluwaa kaatato› giyaa s'oossatiw ukitsaa uukkanaw d'iiliyaa munak'k'iino. Unttunttu taana k'ohana giide, ushshaa yarshshuwaa hara s'oossatoo gussiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Salo godatteyo› geetettiza xoossayssi uketh uukkanaas maccassati dhiille munuqeettes; Nayti mith mixeettes; aawati tama eeththeettes. Istti tana qohana giidi ushsha yarsho hara xoossatas yarsheettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ሳሎ ጎዳቴዮ› ጌቴቲዛ ጾሳይሲ ኡኬ ኡካናስ ማጫሳቲ ሌ ሙኑቄቴስ፤ ናይቲ ሚ ሚጼቴስ፤ ኣዋቲ ታማ ኤቴስ። ኢስቲ ታና ቆሃና ጊዲ ኡሻ ያርሾ ሃራ ጾሳታስ ያርሼቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናይት ም ምፆሶና፤ አዋት ታማ ኤሶና፤ ማጫሳት፥ ‘ሳሎ ካዊዉ’ ጌተትያ ኤቄስ ኡይ ኡካናዉ ለ ሙኑቆሶና። ኤንቲ ታና ይሎያናዉ ኡሻ ያርሾ ሀራ ፆሳታስ ጉሶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nayti mithi mixoosona; aawati tama eethoosona; maccasati, ‘Salo Kawiw’ geetetiya eeqees uythi uukanaw dhiille munuqoosona. Enti tana yiloyanaw ushsha yarsho hara xoossatas gussoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለሰማይዋ ንግሥት ቂጣ ሊጋግሩ፣ ልጆች ዕንጨት ይለቅማሉ፤ አባቶች እሳት ያቀጣጥላሉ፤ ሴቶችም ሊጥ ያቦካሉ፤ ሊያስቈጡኝም ለሌሎች አማልክት የመጠጥ ቍርባን ያቀርባሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልጆች እንጨት ይሰበስባሉ፤ አባቶች እሳት ያቀጣጥላሉ፤ ሴቶች ‘የሰማይ ንግሥት’ ለተባለችው ጣዖት ኅብስት ለመጋገር ሊጥ ያቦካሉ፤ እኔንም ለማስቈጣት ለሌሎች አማልክት የወይን ጠጅ መባ ያቀርባሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቆም ዕንፀይቲ ይእክቡ፤ ኣቦታት፥ ሓዊ ይኣጕዱ፤ ኣንስቲ ኸዓ ነታ ንግስቲ ሰማይ ዝብልዋ ጣዖት ዝኸውን ቅጫ ኽስንክታ ብሑቕ የቘምጥዓ፤ ንኣይ ምእንቲ ኸቘጥዑኒ፥ መስዋእቲ መስተ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ይውፍዩ ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣይ ምእንቲ ኼጒህዩስ፡ ደቂ ኣዕጫው ይእክቡ፡ ኣቦታት ሓዊ ይኣጒዱ፡ ኣንስቲ ኸኣ ንንግስቲ ሰማይ ዚኸውን ቅጫ ኺስንክታ ብሑቚ የቘምጥዓ፡ መስዋእቲ መስተውን ንኻልኦት ኣማልኽቲ ይውፍያ።