Jeremiah 7:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቈልዑ ዕንጨይቲ ይእክቡ፣ ኣቦታት ከኣ ሓዊ የብርሁ፣ ኣንስቲ ድማ ንንግስቲ ሰማይ ቅጫ ክሰርሑን ንኻልኦት ኣማልኽቲ መስተን ክፈስሱለይን ጣይተን ይሕጸባ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያስቈጡኝ ዘንድ፥ ለሰማይ ንግሥት እንጎቻ እንዲያደርጉ፥ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥ ቍርባን እንዲያፈስሱ ልጆች እንጨት ይሰበስባሉ፤ አባቶችም እሳት ያነድዳሉ፤ ሴቶችም ዱቄት ይለውሳሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያስቈጡኝ ዘንድ፥ ለሰማይ ንግሥት እንጐቻ እንዲያደርጉ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥ ቍርባን እንዲያፈስሱ ልጆች እንጨት ይሰበስባሉ፥ አባቶችም እሳት ያነድዳሉ፥ ሴቶችም ዱቄት ይለውሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔን ለማስቆጣት፥ ለሰማይ ንግሥት እንጐቻ እንዲያደርጉ፥ ልጆች እንጨት ይሰበስባሉ፥ አባቶችም እሳት ያነድዳሉ፥ ሴቶችም ዱቄት ይለውሳሉ፤ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥ ቁርባን ያፈስሳሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናናይ ም ምጺኖ፤ አዎቱ ታማ ኤኖ፤ ማጫ አሳቱ፥ ‘ሳሉዋ ካታቶ’ ግያ ጾሳትዉ ኡክ ኡካናዉ ልያ ሙናቂኖ። ኡንቱንቱ ታና ቆሀና ጊደ፥ ኡሻ ያርሹዋ ሀራ ጾሳቶ ጉሲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naanay mitsaa mis'iino; aawotuu tamaa eetsiino; mac'c'a asatuu, ‹Saluwaa kaatato› giyaa s'oossatiw ukitsaa uukkanaw d'iiliyaa munak'k'iino. Unttunttu taana k'ohana giide, ushshaa yarshshuwaa hara s'oossatoo gussiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹Salo godatteyo› geetettiza xoossayssi uketh uukkanaas maccassati dhiille munuqeettes; Nayti mith mixeettes; aawati tama eeththeettes. Istti tana qohana giidi ushsha yarsho hara xoossatas yarsheettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ሳሎ ጎዳቴዮ› ጌቴቲዛ ጾሳይሲ ኡኬ ኡካናስ ማጫሳቲ ሌ ሙኑቄቴስ፤ ናይቲ ሚ ሚጼቴስ፤ ኣዋቲ ታማ ኤቴስ። ኢስቲ ታና ቆሃና ጊዲ ኡሻ ያርሾ ሃራ ጾሳታስ ያርሼቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናይት ም ምፆሶና፤ አዋት ታማ ኤሶና፤ ማጫሳት፥ ‘ሳሎ ካዊዉ’ ጌተትያ ኤቄስ ኡይ ኡካናዉ ለ ሙኑቆሶና። ኤንቲ ታና ይሎያናዉ ኡሻ ያርሾ ሀራ ፆሳታስ ጉሶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nayti mithi mixoosona; aawati tama eethoosona; maccasati, ‘Salo Kawiw’ geetetiya eeqees uythi uukanaw dhiille munuqoosona. Enti tana yiloyanaw ushsha yarsho hara xoossatas gussoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለሰማይዋ ንግሥት ቂጣ ሊጋግሩ፣ ልጆች ዕንጨት ይለቅማሉ፤ አባቶች እሳት ያቀጣጥላሉ፤ ሴቶችም ሊጥ ያቦካሉ፤ ሊያስቈጡኝም ለሌሎች አማልክት የመጠጥ ቍርባን ያቀርባሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልጆች እንጨት ይሰበስባሉ፤ አባቶች እሳት ያቀጣጥላሉ፤ ሴቶች ‘የሰማይ ንግሥት’ ለተባለችው ጣዖት ኅብስት ለመጋገር ሊጥ ያቦካሉ፤ እኔንም ለማስቈጣት ለሌሎች አማልክት የወይን ጠጅ መባ ያቀርባሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቆም ዕንፀይቲ ይእክቡ፤ ኣቦታት፥ ሓዊ ይኣጕዱ፤ ኣንስቲ ኸዓ ነታ ንግስቲ ሰማይ ዝብልዋ ጣዖት ዝኸውን ቅጫ ኽስንክታ ብሑቕ የቘምጥዓ፤ ንኣይ ምእንቲ ኸቘጥዑኒ፥ መስዋእቲ መስተ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ይውፍዩ ኣለዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣይ ምእንቲ ኼጒህዩስ፡ ደቂ ኣዕጫው ይእክቡ፡ ኣቦታት ሓዊ ይኣጒዱ፡ ኣንስቲ ኸኣ ንንግስቲ ሰማይ ዚኸውን ቅጫ ኺስንክታ ብሑቚ የቘምጥዓ፡ መስዋእቲ መስተውን ንኻልኦት ኣማልኽቲ ይውፍያ። |