Jeremiah 7:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ድማ፡ እዚ ዅሉ ግብሪ ስለ ዝገበርኩም፡ እግዚኣብሄር ይዛረብ ኣሎ፡ ኣነውን ተዛሪበኩም ኣለኹ፡ ኣንጊህካ ተንሲእካ ተዛረብኩ፡ ንስኻትኩም ግና ኣይሰማዕኩምን። ጸዊዐኩም ግና ኣይመለስኩምን፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም ይህን ነገር ሁሉ ስላ​ደ​ረ​ጋ​ችሁ፥ ተና​ገ​ር​ኋ​ችሁ፤ ነገር ግን አል​ሰ​ማ​ች​ሁም፤ ጠራ​ኋ​ች​ሁም፤ ነገር ግን አል​መ​ለ​ሳ​ች​ሁም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ይህን ነገር ሁሉ ስላደረጋችሁ፥ በማለዳም ተነሥቼ በተናገርኋችሁ ጊዜ ስላልሰማችሁ፥ በጠራኋችሁም ጊዜ ስላልመለሳችሁ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም እነዚህን ነገሮች ሁሉ ስላደረጋችሁ፥ ይላል ጌታ፥ በማለዳም ተነሥቼ ባለማቋረጥ በተናገርኋችሁ ጊዜ ስላልሰማችሁ፥ በጠራኋችሁም ጊዜ ስላልመለሳችሁ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ሀ ኡባባ ኦድታ። ታን ህንተዉ ዛራ ዛራደ ኦዳድ፤ ሽን ስሰናን እጼድታ። ታን ህንተና ጼሳድ፤ ሽን ታዉ ኮይበይክታ ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte ha ubbabaa ootseeddita. Taani hinttew zaara zaaraadde odaad; shin sisennan is's'eeddita. Taani hinttena s'eesaad; shin taw koyibeykkita Yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte hessa ubbaa ooththishin tani inttes zaara zaarada yootadis; gido attiin intte siyontta ixxideta; tani inttena xeygadis shin intte taas koyibeekketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ሄሳ ኡባ ኦሺን ታኒ ኢንቴስ ዛራ ዛራዳ ዮታዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ሲዮንታ ኢጺዴታ፤ ታኒ ኢንቴና ጼይጋዲስ ሺን ኢንቴ ታስ ኮዪቤኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ሀ ኡባ ኦያ ዎደ ታ ህንተዉ ዛራ ዛራ ኦዳስ፤ ሽን ስኦና እፅደታ። ታ ህንተና ፄጋስ፤ ሽን ታዉ ኮይበከታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte ha ubbaa oothiya wode ta hintew zaara zaara odas; shin si7onna ixideta. Ta hintena xeegas; shin taw koybeketa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህን ሁሉ ስታደርጉ፣ ይላል እግዚአብሔር ፤ ደጋግሜ ተናገርኋችሁ፤ እናንተ ግን አላደመጣችሁኝም፤ ጠራኋችሁ፤ እናንተ ግን አልመለሳችሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ ይህን ሁሉ በደል ፈጸማችሁ፤ ደጋግሜ ብነግራችሁም አናዳምጥም ብላችኋል፤ በጠራኋችሁም ጊዜ መልስ አልሰጣችሁኝም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ኸዓ እዝ ዅሉ ስለ ዝገበርኩም ኣንጊሀ ተሲአ ተዛረብኩኹም፤ ኣይሰማዕኹምን፤ ፀዊዐኩምውን ኣይመለስኩምን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሕጂ ኸኣ እዚ ዂሉ ግብርታት እዚ ጌርኩምስ፡ ኣንጊሄ ተንሲኡ ነጊርኩም፡ ተዛሪብኩም ኣይሰማዕኩምን፡ እናጸዋዕኩኹም ድማ ኣይመለስኩምን ኢኹም እሞ፡