Jeremiah 7:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዑ ኣብዛ ስመይ እተጸውዓላ ቤት ኣብ ቅድመይ ደው ኢልኩም በሎም፦ እዚ ዅሉ ፍንፉን ነገራት ክንገብር ተዋሂብና ኢና፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መጥታችሁም ስሜ በተጠራበት በዚህ ቤት በፊቴ ብትቆሙ፦ ይህን አስጸያፊ የሆነ ነገርን ሁሉ ከማድረግ ተለይተናል ብትሉ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መጣችሁም፥ ስሜም በተጠራበት በዚህ ቤት በፊቴ ቆማችሁ። ይህን አስጸያፊ የሆነ ነገርን ሁሉ አላደረግንም አላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መጣችሁም፥ ስሜም በተጠራበት በዚህ ቤት በፊቴ ቆማችሁ፦ እነዚህን አስጸያፊ የሆኑ ነገሮችን ሁሉ ለማድረግ ‘እኛ ድነናል’ አላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቲደ ታ ሱንን ጼገቴዳ ጌሻ ጎልያ ዪደ፥ ታ ስንን ኤቂደ፥ ‘ኑን ሳሮ አቴዶ!’ ያጊታ። ሽን ሀ ሸነይያ ኦሱዋ ኡባ ኦናዉ ሳሮ አቴድቴ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatiide ta suntsan s'eegetteedda Geeshsha Golliyaa yiide, ta sintsan ek'k'iide, ‹Nuuni saro atteedo!› yaagiita. Shin ha sheneyiyaa oosuwaa ubbaa ootsanaw saro atteeditee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi ta sunththan xeygettida Xoossa Keeththaa yi ta sinththan eqqidi, ‹Nuni lo7o doos!› gishe hayta harassiza miishshata ooson deeta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ታ ሱንን ጼይጌቲዳ ጾሳ ኬ ዪ ታ ሲንን ኤቂዲ፥ ‹ኑኒ ሎኦ ዶስ!› ጊሼ ሃይታ ሃራሲዛ ሚሻታ ኦሶን ዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትድ፥ ታ ሱንን ፄገትዳ ፆሳ ኬ ይድ፥ ታ ስንን ኤቅድ፥ ‘ኑኒ ሳሮ’ ያጌታ። ሽን ሀ ሻትያ ኦሱዋ ኡባ ኦታ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatidi, ta sunthan xeegetida Xoossa keethaa yidi, ta sinthan eqidi, ‘Nuuni saro’ yaageeta. Shin ha shaatiya oosuwa ubbaa ootheeta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስሜ ወደሚጠራበት ወደዚህ ቤት መጥታችሁ በፊቴ ትቆሙና “ደኅና ነን” እያላችሁ እነዚህን አስጸያፊ ነገሮች ታደርጋላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ የምጠላውን ይህን ሁሉ ነገር ከፈጸማችሁ በኋላ ወደ ቤተ መቅደሴ መጥታችሁ በፊቴ በመቆም ‘እኛ ከጥፋት ድነናል!’ ትላላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መፂእኹምውን ስመይ ኣብ ዝተፀውዐሉ ኣብዝ ቤት እዙይ፥ ኣብ ቅድመይ ቆይምኩም፥ እዝ ፅዩፍ ዝኾነ ነገር ኣይገበርናን በልኩም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብዚ መጺእኩም ከኣ፡ ኣብዛ ብስመይ እተሰምየት ቤት ኣብ ቅድመይ ቌምኩም፡ ኲሉ እዚ ፍንፋን ግብሪ እዚ ምእንቲ ኽትገብሩ፡ ድሑናት ኢና፡ ትብሉ ኣሎኹም። |