Jeremiah 6:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፦ ንተረፍ እስራኤል ከም ጕንዲ ወይኒ ምሉእ ብምሉእ ኬውጽእዎ እዮም። ከምቲ ኣብ መሶብ ዘሎ ኣከባቢ ወይኒ ኢድካ ንድሕሪት ምምላስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ሰው ወይንን እንደሚቃርም፥ እንዲሁ ከእስራኤል የቀሩትን ይቃርሙአቸዋል፤ እጅህን እንደ ወይን ለቃሚ ወደ እንቅብ ዘርጋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሰው ወይኑን እንደሚቃርም፥ እንዲሁ ከእስራኤል የቀሩትን ፈጽሞ ይቃርሙአቸዋል፤ እጅህንም እንደ ለቃሚ ወደ እንቅብ ዘርጋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “ሰው ወይኑን እንደሚለቅም፥ እንዲሁ ከእስራኤል የተረፉትን ፈጽሞ ይለቅሙአችኋል፤ እጅህንም እንደ ለቃሚ በቅርንጫፎቹ ላይ ዳግመኛ ዘርጋ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ዎይንያ ቴራ ማጽያዋዳን፥ እስራኤልያ አሳ አቴዳዋንታ ሎይደ ማጽተ። ዎይንያ ቴራ ቆርያ አሳዳን፥ ህንተ ኩሽያ ዳሻቱዋ ግዶ ላኤንዋካ የድተ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Woynniyaa teeraa mas'iyaawaadan, Israa'eeliyaa asaa atteeddawantta loytsiide mas'ite. Woynniyaa teeraa k'oriyaa asaadan, hintte kushiyaa daashshatuwaa giddo laa"entsuwaakka yeddite» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqqama GODAY, «Woyne teera issinokka ashshontta maxiza mala Isra7eele asaappe attidayta hessaththoka maxi shiishshite. Woyne teera maxiza asa mala intte kushe haggata giddo nam7anththoka yeddite» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ዎይኔ ቴራ ኢሲኖካ ኣሾንታ ማጺዛ ማላ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኣቲዳይታ ሄሳካ ማጺ ሺሺቴ። ዎይኔ ቴራ ማጺዛ ኣሳ ማላ ኢንቴ ኩሼ ሃጋታ ጊዶ ናምኣንካ ዬዲቴ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ዎይነ ፖሽልያዳ፥ እስራኤለ አሳ ግዶፈ አትዳይሳታ ሎይድ ፖሽልተ። ዎይነ ቆርያ አሳዳ፥ ህንተ ኩሽያ ዳሻታ ግዶ ዛሪድ የድተ” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Woyne poshiliyada, Isra7eele asaa giddofe attidaysata loythidi poshilite. Woyne qoriya asada, hinte kushiya daashshata giddo zaaridi yeddite” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “የወይን ፍሬ ተሟጦ እንደሚቃረም፣ ከእስራኤል የተረፉትን እንዲሁ ይቃርሟቸው። ወይን ለቃሚ እንደሚለቅም፣ እጅህን ወደ ቅርንጫፎቹ ደጋግመህ ዘርጋ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ከእስራኤል የተረፉትን የወይን ዘለላን እንደሚለቅም ሰው ልቀሙ፤ መላልሳችሁ ወይንን እንደሚለቅም ሰው እጃችሁን በቅርንጫፎቹ ላይ ዘርጉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ሰብ ወይኑ ኸም ዝቕርም ከምኡ፥ ነቶም ተረፍ እስራኤል ክቕርምዎም እዮም፤ ከምቲ ኣራዪ ዘቢብ ኣብ ሃረግ ዝገብሮ መመሊስካ ኢድካ ዘርግሕ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ከምቲ ንተኽሊ ወይኒ ዚቕርምዎ፡ ነቲ ተረፍ እስራኤል ኪቕርምዎ እዮም። ከምቲ ኣራይ ዘቢብ ኣብ ሓረግ ዚገብሮ፡ መመሊስካ ኢድካ ዘርግሕ። |