Jeremiah 6:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ዓይኒ ማይ ማያቱ ዜፍስስ፡ ከምኡ ድማ ክፍኣታ ትፍስስ። ዓመጽን ምርኮን ኣብኣ ይስማዕ፤ ኣብ ቅድመይ ቀጻሊ ሓዘንን ቁስልን ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጕድጓድ ውኃ እንደሚፈልቅ፥ እንዲሁ ክፋቷ ከእርስዋ ዘንድ ይፈልቃል፤ ግፍና ቅሚያ በእርስዋ ዘንድ ይሰማል፤ ደዌና ቍስልም ሁልጊዜ በፊቷ አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጕድጓድ ውኃ እንደሚፈልቅ፥ እንዲሁ ክፋትዋ ከእርስዋ ዘንድ ይፈልቃል፤ ግፍና ቅሚያ በእርስዋ ዘንድ ይሰማል፥ ደዌና ቍስልም ሁልጊዜ በፊቴ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጉድጓድ ውኃ እንደሚፈልቅ፥ እንዲሁ ክፋትዋ ከእርሷ ውስጥ ይፈልቃል፤ ግፍና ቅሚያ በእርሷ መካከል ይሰማል፥ ደዌና ቁስልም ሁልጊዜ በፊቴ አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦላይ ባረ ሃ ፑልትያዋዳን፥ እካ ባረ ኢታተ ፑልቴ። ማካላባይነ ባሻባይ አ ግዶን ስሰቴ። ኡባ ገደ አ ሳአይነ ማዱይ ታ ስንን ቤቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ollay bare haatsaa pulttiyaawaadan, ikka bare iitatetsaa pulttee. Makkalabaynne bashshaabay Aa giddon sisettee. Ubbaa gede Aa sa'aynne madutsay ta sintsan beettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ollafe haaththi pulttiza mala izakka ba iitateththaa pulttisawus; Makkalla miishshinne bashsha miishshi izi giddon seetettees; ubba wode izi sakoynne madunththi taas beettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦላፌ ሃ ፑልቲዛ ማላ ኢዛካ ባ ኢታቴ ፑልቲሳዉስ፤ ማካላ ሚሺኔ ባሻ ሚሺ ኢዚ ጊዶን ሴቴቴስ፤ ኡባ ዎዴ ኢዚ ሳኮይኔ ማዱን ታስ ቤቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሃ ኦል ሃ ፑልተይሳዳ እካ ባ ኢታተ ፑልቴስ። ማካልነ ዮይ እያ ግዶን ስኤቴስ፤ እያ ሀርገይነ ማዱንይ ታ ስንና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haatha olli haathe pulteysada ika ba iitatetha pultees. Makallinne dhayoy iya giddon si7etees; iya hargeynne madunthay ta sinthana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የውሃ ጕድጓድ ውሃ እንደሚያመነጭ፣ እርሷም እንዲሁ ክፋቷን ታፈልቃለች። ዐመፅና ጥፋት በውስጧ ይስተጋባል፤ ሕመሟና ቍስሏ ዘወትር ይታየኛል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጒድጓድ ውሃን እንደሚያፈልቅ፥ ኢየሩሳሌምም የክፋት ሁሉ መፍለቂያ ናት፤ በእርስዋ የሚሰማው የግፍና የጥፋት ጩኸት ብቻ ነው፤ ዘወትር የሚታይባትም ሕመምና ቊስል ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዒላ፥ ማይ ከም ዘፈልፍል፥ ከምኡ ኸዓ ኽፍኣት ተፈልፍል ኣላ። ኣብኣ ዓመፅን ጥፍኣትን ይስማዕ ኣሎ፤ ሕማምን ቍስልን ኵልሻዕ ኣብ ቅድመይ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዔላ ማዩ ኸም ዜፈልፍል፡ ከምኡ ኸኣ ክፍኣታ ተፈልፍል ኣላ። ኣብኣ ዓመጽን ምብራስን ይስማዕ ኣሎ፡ ስቓይን ቊስልን ንሓዋሩ ኣብ ቅድመይ እዩ። |