Jeremiah 6:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቲ ጓል ህዝበይ፡ ክዳን ሓዘን ተኸዲንኪ፡ ብሓሙኽሽቲ ድማ ተጠቕሊላ። ሃንደበት እቲ መጥፋእቲ ክመጸና እዩ እሞ፡ ከም ሓደ ወዲ፡ መሪር መልቀስ ጌርኩም ትሓዝኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሕ​ዝቤ ልጅ ሆይ፥ ማቅ ልበሺ፤ በራ​ስ​ሺም ላይ አመድ ነስ​ንሺ፥ አጥፊ በላ​ያ​ችን በድ​ን​ገት ይመ​ጣ​ብ​ና​ልና ለተ​ወ​ዳጅ ልጅ እን​ደ​ሚ​ደ​ረግ ልቅሶ መራራ ልቅሶ አል​ቅሺ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሕዝቤ ልጅ ሆይ፥ ማቅ ልበሺ በአመድም ውስጥ ተንከባለዪ፤ አጥፊ በላያችን በድንገት ይመጣብናልና ለአንድያ ልጅ እንደሚደረግ ልቅሶ፥ መራራ ልቅሶ አልቅሺ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሕዝቤ ሴት ልጅ ሆይ! ማቅ ልበሺ፥ በአመድም ውስጥ ተንከባለዪ፤ አጥፊ በላያችን በድንገት ይመጣብናልና ለአንድያ ልጅ እንደሚደረግ ልቅሶ፥ መራራ ልቅሶ አልቅሺ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀእ ታ አሳዉ፥ ማቃ ማዪደ፥ ብድንን ጎንዶረትተ፤ ባረ መጽ እት ናአዉ ዬክያዋዳን ሴላ ዬኩዋ ዬክተ። አያዉ ጎፐ፥ ይስያዌ አኬከናን ደእሺና፥ ኑ ቦላ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha"i ta asaw, maak'aa mayyiide, bidintsaan gonddorettite; bare mes's'i itti na'aw yeekkiyaawaadan seela yeekuwaa yeekkite. Ayaw gooppe, d'ayissiyaawe akeekenan de'ishiina, nu bolla yaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta deretoo maaqa may7ite; bidinththa bolla bululettite; mexi issi nay hayqqida asa mala camo yeeho yeekkite; gaasoykka nu qoppontta dishin dhayssizay nu bolla yaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ዴሬቶ ማቃ ማይኢቴ፤ ቢዲን ቦላ ቡሉሌቲቴ፤ ሜጺ ኢሲ ናይ ሃይቂዳ ኣሳ ማላ ጫሞ ዬሆ ዬኪቴ፤ ጋሶይካ ኑ ቆፖንታ ዲሺን ይሲዛይ ኑ ቦላ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሰይስ ቆፖና ኑ ቦላ ያና ግሾ፥ ካዮ ማኦ ማእድ፥ ብዶ ቦላ ጎንዶረትድ፥ አስ ባ እስ ናአስ ዬክያ መላ ታ አሳስ ዬክተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dhayseysi qoponna nu bolla yaana gisho, kayo ma7o ma7idi, bido bolla gondoretidi, asi ba issi na7as yeekiya mela ta asaas yeekite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሕዝቤ ልጅ ሆይ፤ ማቅ ልበሺ፤ በዐመድም ላይ ተንከባለዪ፤ አንድያ ልጁን እንዳጣ ሰው፣ ምርር ብለሽ አልቅሺ፤ አጥፊው በድንገት፣ በላያችን ይመጣልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንዲህ ይላል፦ “ሊያጠፋችሁ የመጣው ጠላት በድንገት አደጋ ሊጥልባችሁ ስለ ሆነ፥ ማቅ ለብሳችሁ በዐመድ ላይ ተንከባለሉ፤ አንድ ልጁ እንደ ሞተበት ሰው ምርር ብላችሁ አልቅሱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣቲ ጓል ህዝበይ፥ እቲ መጥፍኢ ብድንገት ክመፀና እዩ እሞ ኸሊ ተኸደኒ፤ ኣብ ሓሙዅሽቲ ፈፈው በሊ፤ ንሓደ ወዳ ኸም እትሓዝን ሕዘኒ፤ መሪር ብኽያትውን ብኸዪ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቲ ጓል ህዝበይ፡ መጥፍኢ ብድንገት ኪመጸና እዩ እሞ፡ ከሊ ተኸደኒ፡ ኣብ ሓመዂስቲ ኣንፈፍዊ፡ ከም ንሓደ ዝወዳ ጌርኪ ሕዘኒ፡ መሪር ብኽያት ብኸዪ።