Jeremiah 6:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቲ ጓል ህዝበይ፡ ክዳን ሓዘን ተኸዲንኪ፡ ብሓሙኽሽቲ ድማ ተጠቕሊላ። ሃንደበት እቲ መጥፋእቲ ክመጸና እዩ እሞ፡ ከም ሓደ ወዲ፡ መሪር መልቀስ ጌርኩም ትሓዝኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሕዝቤ ልጅ ሆይ፥ ማቅ ልበሺ፤ በራስሺም ላይ አመድ ነስንሺ፥ አጥፊ በላያችን በድንገት ይመጣብናልና ለተወዳጅ ልጅ እንደሚደረግ ልቅሶ መራራ ልቅሶ አልቅሺ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሕዝቤ ልጅ ሆይ፥ ማቅ ልበሺ በአመድም ውስጥ ተንከባለዪ፤ አጥፊ በላያችን በድንገት ይመጣብናልና ለአንድያ ልጅ እንደሚደረግ ልቅሶ፥ መራራ ልቅሶ አልቅሺ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሕዝቤ ሴት ልጅ ሆይ! ማቅ ልበሺ፥ በአመድም ውስጥ ተንከባለዪ፤ አጥፊ በላያችን በድንገት ይመጣብናልና ለአንድያ ልጅ እንደሚደረግ ልቅሶ፥ መራራ ልቅሶ አልቅሺ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእ ታ አሳዉ፥ ማቃ ማዪደ፥ ብድንን ጎንዶረትተ፤ ባረ መጽ እት ናአዉ ዬክያዋዳን ሴላ ዬኩዋ ዬክተ። አያዉ ጎፐ፥ ይስያዌ አኬከናን ደእሺና፥ ኑ ቦላ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"i ta asaw, maak'aa mayyiide, bidintsaan gonddorettite; bare mes's'i itti na'aw yeekkiyaawaadan seela yeekuwaa yeekkite. Ayaw gooppe, d'ayissiyaawe akeekenan de'ishiina, nu bolla yaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta deretoo maaqa may7ite; bidinththa bolla bululettite; mexi issi nay hayqqida asa mala camo yeeho yeekkite; gaasoykka nu qoppontta dishin dhayssizay nu bolla yaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ዴሬቶ ማቃ ማይኢቴ፤ ቢዲን ቦላ ቡሉሌቲቴ፤ ሜጺ ኢሲ ናይ ሃይቂዳ ኣሳ ማላ ጫሞ ዬሆ ዬኪቴ፤ ጋሶይካ ኑ ቆፖንታ ዲሺን ይሲዛይ ኑ ቦላ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሰይስ ቆፖና ኑ ቦላ ያና ግሾ፥ ካዮ ማኦ ማእድ፥ ብዶ ቦላ ጎንዶረትድ፥ አስ ባ እስ ናአስ ዬክያ መላ ታ አሳስ ዬክተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dhayseysi qoponna nu bolla yaana gisho, kayo ma7o ma7idi, bido bolla gondoretidi, asi ba issi na7as yeekiya mela ta asaas yeekite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሕዝቤ ልጅ ሆይ፤ ማቅ ልበሺ፤ በዐመድም ላይ ተንከባለዪ፤ አንድያ ልጁን እንዳጣ ሰው፣ ምርር ብለሽ አልቅሺ፤ አጥፊው በድንገት፣ በላያችን ይመጣልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንዲህ ይላል፦ “ሊያጠፋችሁ የመጣው ጠላት በድንገት አደጋ ሊጥልባችሁ ስለ ሆነ፥ ማቅ ለብሳችሁ በዐመድ ላይ ተንከባለሉ፤ አንድ ልጁ እንደ ሞተበት ሰው ምርር ብላችሁ አልቅሱ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣቲ ጓል ህዝበይ፥ እቲ መጥፍኢ ብድንገት ክመፀና እዩ እሞ ኸሊ ተኸደኒ፤ ኣብ ሓሙዅሽቲ ፈፈው በሊ፤ ንሓደ ወዳ ኸም እትሓዝን ሕዘኒ፤ መሪር ብኽያትውን ብኸዪ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቲ ጓል ህዝበይ፡ መጥፍኢ ብድንገት ኪመጸና እዩ እሞ፡ ከሊ ተኸደኒ፡ ኣብ ሓመዂስቲ ኣንፈፍዊ፡ ከም ንሓደ ዝወዳ ጌርኪ ሕዘኒ፡ መሪር ብኽያት ብኸዪ። |