Jeremiah 6:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቀስቲን ኲናትን ኪወስዱ እዮም። ጨካናት እዮም ምሕረት ዘየርእዩ፤ ድምጾም ከም ባሕሪ ይጉረምረም፤ ኣታ ጓል ጽዮን፡ ምሳኺ ንኽዋግኡ ከም ሰብ ተሰቒሎም ኣብ ኣፍራስ ይጋልቡ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቀስ​ት​ንና ጦርን ይይ​ዛሉ፤ ጨካ​ኞች ናቸው፤ ምሕ​ረ​ትም አያ​ደ​ር​ጉም፤ ድም​ፃ​ቸው እንደ ባሕር ሞገድ ይተ​ም​ማል፤ በሰ​ረ​ገ​ላና በፈ​ረ​ሶ​ችም ላይ ይቀ​መ​ጣሉ፤ የጽ​ዮን ሴት ልጅ ሆይ! እንደ እሳት ያጠ​ፉ​ሻል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቀስትንና ጦርን ይይዛሉ፤ ጨካኞች ናቸው፥ ምሕረትንም አያደርጉም፤ ድምፃቸው እንደ ባሕር ይተምማል፥ በፈረሶችም ላይ ይቀመጣሉ፤ የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ፥ ለሰልፍ እንደ ተዘጋጀ ሰው እያንዳንዳቸው በአንቺ ላይ ተሰለፉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቀስትንና ጦርን ይይዛሉ፤ ጨካኞች ናቸው፥ ምሕረትንም አያደርጉም፤ ድምፃቸው እንደ ባሕር ሞገድ ይጮኻል፥ በፈረሶችም ላይ ይቀመጣሉ፤ የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ! ለጦርነት እንደ ተዘጋጀ ሰው እያንዳንዳቸው በአንቺ ላይ ተሰለፉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ዎንዳፍያነ ቶራ ኦይቄድኖ። ኡንቱንቱ ቃረት ባይናዋንታነ የድ ማረናዋንታ። ኡንቱንቱ ባረንቱ ፓራን ፕሪጽያ ዎደ፥ አባይ ጉምያዋዳን ጉሚኖ። ህንተኖ፥ ጽዮነ ካታማ አሳቶ፥ ኡንቱንቱ ህንተና ኦላናዉ እት አሳዳን ሳልፔድኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu wonddaafiyaanne tooraa oyk'k'eeddino. Unttunttu k'areti bayinnawanttanne yeddi maarennawantta. Unttunttu barenttu paran piriis'iyaa wode, abbay guummiyaawaadan guummiino. Hinttenoo, S'iyoone katamaa asatoo, unttunttu hinttena olanaw itti asaadan salppeeddino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti wondafenne toora oykkida. Istti menxe iitatanne qadhetay bayndayta; istti bantta parata toggiza wode abbay guummiza mala guummeettes. Intteno Xiyoone macca naytoo! Istti giigettidi inttena olanaas yeettes» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ዎንዳፌኔ ቶራ ኦይኪዳ። ኢስቲ ሜንጼ ኢታታኔ ቃታይ ባይንዳይታ፤ ኢስቲ ባንታ ፓራታ ቶጊዛ ዎዴ ኣባይ ጉሚዛ ማላ ጉሜቴስ። ኢንቴኖ ጺዮኔ ማጫ ናይቶ! ኢስቲ ጊጌቲዲ ኢንቴና ኦላናስ ዬቴስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ዶንገነ ቶራ ዳንጭዶሶና፤ ኤንቲ ቃይ ባይና ዎዛና ምኖታነ ማሮተ ኤሮናይሳታ። ኤንቲ ፓራን ጋላብያ ዎደ አባዳ ጉሞሶና። ህንተኖ፥ ፅዮነ ካታማ አሳዉ፥ ኤንቲ ህንተና ኦላናዉ ሳልፕዶሶና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti dongenne toora dancidosona; enti qadhey bayna wozana minotanne maarotethi eronnayisata. Enti paran gaallabiya wode abbada guummoosona. Hinteno, Xiyoone katama asaw, enti hintena olanaw salpidosona” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቀስትና ጦር ይዘዋል፤ ጨካኞችና ምሕረት የለሽ ናቸው፤ ፈረሶቻቸውን ሲጋልቡ፣ ድምፃቸው እንደ ተናወጠ ባሕር ነው፤ የጽዮን ልጅ ሆይ፤ ለሰልፍ የታጠቁ ሆነው፣ ሊወጉሽ ይመጣሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀስታቸውንና ሰይፋቸውን አንሥተዋል፤ እነርሱም ምሕረት የሌላቸው ጨካኞች ናቸው፤ ተቀምጠው የሚጋልቡአቸው ፈረሶች፥ የኮቴአቸው ድምፅ እንደ ባሕር ሞገድ ነው። እነሆ እነርሱ ኢየሩሳሌምን ለመውጋት ተዘጋጅተዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቀስትን ኲናትን ዝሓዙ፥ ጨካናት፥ ምሕረትውን ዘይብሎም እዮም። ድምፆም ከም ባሕሪ ይሃምም፤ ኣብ ልዕሊ ኣፍራስውን ይቕመጡ። ኣቲ ጓል ፅዮን፥ ንሰልፊ ኸም ዝተዳለወ ሰብ ክዋግኡኺ ተዳልዮም ኣለዉ።”
Amharic Tigrinya 2011 ቀስትን ኲናትን ይሕዙ፡ ጨካናት፡ ምሕረት ዜብሎም እዮም። ድምጾም ከም ህማም ባሕሪ እዩ። ኣቲ ጓል ጽዮን፡ ኣፍርስ ሰሪሮም ይስለፉ፡ ከም ጅግና ኸኣ ኪዋግኡኺ ተዳልዮም ኣለው።