Jeremiah 6:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቀስቲን ኲናትን ኪወስዱ እዮም። ጨካናት እዮም ምሕረት ዘየርእዩ፤ ድምጾም ከም ባሕሪ ይጉረምረም፤ ኣታ ጓል ጽዮን፡ ምሳኺ ንኽዋግኡ ከም ሰብ ተሰቒሎም ኣብ ኣፍራስ ይጋልቡ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቀስትንና ጦርን ይይዛሉ፤ ጨካኞች ናቸው፤ ምሕረትም አያደርጉም፤ ድምፃቸው እንደ ባሕር ሞገድ ይተምማል፤ በሰረገላና በፈረሶችም ላይ ይቀመጣሉ፤ የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ! እንደ እሳት ያጠፉሻል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቀስትንና ጦርን ይይዛሉ፤ ጨካኞች ናቸው፥ ምሕረትንም አያደርጉም፤ ድምፃቸው እንደ ባሕር ይተምማል፥ በፈረሶችም ላይ ይቀመጣሉ፤ የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ፥ ለሰልፍ እንደ ተዘጋጀ ሰው እያንዳንዳቸው በአንቺ ላይ ተሰለፉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቀስትንና ጦርን ይይዛሉ፤ ጨካኞች ናቸው፥ ምሕረትንም አያደርጉም፤ ድምፃቸው እንደ ባሕር ሞገድ ይጮኻል፥ በፈረሶችም ላይ ይቀመጣሉ፤ የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ! ለጦርነት እንደ ተዘጋጀ ሰው እያንዳንዳቸው በአንቺ ላይ ተሰለፉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ዎንዳፍያነ ቶራ ኦይቄድኖ። ኡንቱንቱ ቃረት ባይናዋንታነ የድ ማረናዋንታ። ኡንቱንቱ ባረንቱ ፓራን ፕሪጽያ ዎደ፥ አባይ ጉምያዋዳን ጉሚኖ። ህንተኖ፥ ጽዮነ ካታማ አሳቶ፥ ኡንቱንቱ ህንተና ኦላናዉ እት አሳዳን ሳልፔድኖ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu wonddaafiyaanne tooraa oyk'k'eeddino. Unttunttu k'areti bayinnawanttanne yeddi maarennawantta. Unttunttu barenttu paran piriis'iyaa wode, abbay guummiyaawaadan guummiino. Hinttenoo, S'iyoone katamaa asatoo, unttunttu hinttena olanaw itti asaadan salppeeddino» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti wondafenne toora oykkida. Istti menxe iitatanne qadhetay bayndayta; istti bantta parata toggiza wode abbay guummiza mala guummeettes. Intteno Xiyoone macca naytoo! Istti giigettidi inttena olanaas yeettes» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ዎንዳፌኔ ቶራ ኦይኪዳ። ኢስቲ ሜንጼ ኢታታኔ ቃታይ ባይንዳይታ፤ ኢስቲ ባንታ ፓራታ ቶጊዛ ዎዴ ኣባይ ጉሚዛ ማላ ጉሜቴስ። ኢንቴኖ ጺዮኔ ማጫ ናይቶ! ኢስቲ ጊጌቲዲ ኢንቴና ኦላናስ ዬቴስ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ዶንገነ ቶራ ዳንጭዶሶና፤ ኤንቲ ቃይ ባይና ዎዛና ምኖታነ ማሮተ ኤሮናይሳታ። ኤንቲ ፓራን ጋላብያ ዎደ አባዳ ጉሞሶና። ህንተኖ፥ ፅዮነ ካታማ አሳዉ፥ ኤንቲ ህንተና ኦላናዉ ሳልፕዶሶና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti dongenne toora dancidosona; enti qadhey bayna wozana minotanne maarotethi eronnayisata. Enti paran gaallabiya wode abbada guummoosona. Hinteno, Xiyoone katama asaw, enti hintena olanaw salpidosona” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቀስትና ጦር ይዘዋል፤ ጨካኞችና ምሕረት የለሽ ናቸው፤ ፈረሶቻቸውን ሲጋልቡ፣ ድምፃቸው እንደ ተናወጠ ባሕር ነው፤ የጽዮን ልጅ ሆይ፤ ለሰልፍ የታጠቁ ሆነው፣ ሊወጉሽ ይመጣሉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀስታቸውንና ሰይፋቸውን አንሥተዋል፤ እነርሱም ምሕረት የሌላቸው ጨካኞች ናቸው፤ ተቀምጠው የሚጋልቡአቸው ፈረሶች፥ የኮቴአቸው ድምፅ እንደ ባሕር ሞገድ ነው። እነሆ እነርሱ ኢየሩሳሌምን ለመውጋት ተዘጋጅተዋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቀስትን ኲናትን ዝሓዙ፥ ጨካናት፥ ምሕረትውን ዘይብሎም እዮም። ድምፆም ከም ባሕሪ ይሃምም፤ ኣብ ልዕሊ ኣፍራስውን ይቕመጡ። ኣቲ ጓል ፅዮን፥ ንሰልፊ ኸም ዝተዳለወ ሰብ ክዋግኡኺ ተዳልዮም ኣለዉ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቀስትን ኲናትን ይሕዙ፡ ጨካናት፡ ምሕረት ዜብሎም እዮም። ድምጾም ከም ህማም ባሕሪ እዩ። ኣቲ ጓል ጽዮን፡ ኣፍርስ ሰሪሮም ይስለፉ፡ ከም ጅግና ኸኣ ኪዋግኡኺ ተዳልዮም ኣለው። |