Jeremiah 6:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፦ እንሆ፡ ካብ ሰሜናዊት ምድሪ ሓደ ህዝቢ ኪመጽእ፡ ካብ ወሰን ምድሪ ድማ ዓብዪ ህዝቢ ኪትንስእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ ሕዝብ ከሰ​ሜን ሀገር ይመ​ጣል፤ ታላቅ ሕዝ​ብም ከም​ድር ዳርቻ ይነ​ሣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ሕዝብ ከሰሜን አገር ይመጣል፥ ታላቅ ሕዝብም ከምድር ዳርቻ ይነሣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፥ ሕዝብ ከሰሜን አገር ይመጣል፥ ታላቅ ሕዝብም ከምድር ዳርቻዎች ይነሣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ሁጲሳ ባጋ ቢታፐ ኦላንቻቱ ዪኖ፤ እት ዎልቃማ ካዉተይ ሳኣ ጋጻፐ ደንዴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'ite, huup'issa bagga biittaappe olanchchatuu yiino; itti wolk'k'aama kawutetsay sa'aa gas'aappe denddee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka GODAY, «Hekko pudeha baggafe olanchchati yeettes; gita kawoteththi sa7a gaxappe denththa bolla dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ጎዳይ፥ «ሄኮ ፑዴሃ ባጋፌ ኦላንቻቲ ዬቴስ፤ ጊታ ካዎቴ ሳኣ ጋጻፔ ዴን ቦላ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ “ፑደሀ ባጋ ቢታፈ ኦላንቾት ዮሶና፤ እስ ግታ ካዎተይ ሳኣ ጋፃፐ ደንድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, “Pudeha bagga biittafe olanchoti yoosona; issi gita kawotethay sa7aa gaxape dendis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ ሰራዊት፣ ከሰሜን ምድር እየመጣ ነው፤ ከምድር ዳርቻም፣ ታላቅ ሕዝብ እየተነሣሣ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በሰሜን በኩል ከሚገኝ አገር ወራሪ ይመጣል፤ በሩቅ ያለ ታላቅ ሕዝብም ለጦርነት ተዘጋጅቶአል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ፥ ህዝቢ ኻብ ሃገር ሰሜን ይመፁ፤ ካብ ወሰን ምድሪ ድማ ዓብዪ ህዝቢ ይለዓል።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ህዝቢ ኻብ ሃገር ሰሜን ይመጽእ፡ ካብ ወሰን ምድሪ ድማ ዓብዪ ህዝቢ ይነቅል ኣሎ።