Jeremiah 6:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ምድሪ፡ ስምዓዮ፡ ንቓለይን ንሕገይን ስለ ዘይሰምዑ፡ ነጺጎም እምበር፡ ኣብ ልዕሊ እዚ ህዝቢ እዚ መዓት፡ እወ ፍረ ሓሳባቶም የምጽእ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድር ሆይ፥ ስሚ! እነሆ ቃሌን ስላልሰሙ፥ ሕጌንም ስለ ጣሉ፥ እኔንም ስለ ናቁ በዚህ ሕዝብ ላይ እንደ ሥራቸው ፍሬ፥ ክፉን ነገር አመጣባቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድር ሆይ፥ ስሚ፤ እነሆ፥ ቃሌን ስላልሰሙ ሕጌንም ስለ ጣሉ በዚህ ሕዝብ ላይ የአሳባቸውን ፍሬ ክፉን ነገር አመጣባቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድር ሆይ! ስሚ፤ እነሆ፥ ቃሎቼን ስላልሰሙ ሕጌንም ስለ ጣሉት፥ በዚህ ሕዝብ ላይ የሐሳባቸውን ፍሬ፥ ክፉን ነገር አመጣባቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኣን ደእያ አሳቶ፥ ሀዋ ስስተ! ታን ኡንቱንቱ ኢታ ቆፋ ድራዉ፥ ኢታባ ሀ አሳ ቦላ አሃድ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ታ ቃላ ስሰናን እጼድኖ፤ ታ ህግያካ ኦል ባሼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sa'aan de'iyaa asatoo, hawaa sisite! Taani unttunttu iita k'ofaa diraw, iitabaa ha asaa bolla ahaad. Ayaw gooppe, unttunttu ta k'aalaa sisennan is's'eeddino; ta higgiyaakka oli basheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biittayee siya! Istti ta qaala siyontta ixxida gishshassinne ta wogaakka kadhida gishshas tani deraa bolla istta iita qofaa mala bash ehana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢታዬ ሲያ! ኢስቲ ታ ቃላ ሲዮንታ ኢጺዳ ጊሻሲኔ ታ ዎጋካ ካዳ ጊሻስ ታኒ ዴራ ቦላ ኢስታ ኢታ ቆፋ ማላ ባሽ ኤሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳአን ደእያ አሳዉ፥ ሀይሳ ስእተ! ኤንቲ ታ ቃላ ስኦና እፅዳ ግሾነ ታ ህግያ ካዳ ግሾ ታ ኤንታ ቦላ ዮ ኤሀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sa7an de7iya asaw, haysa si7ite! Enti ta qaala si7onna ixida gishonne ta higgiya kadhida gisho ta enta bolla dhayo ehana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድር ሆይ፤ ስሚ፤ ቃሌን ስላላደመጡ፣ ሕጌንም ስለ ናቁ፣ በዚህ ሕዝብ ላይ የሐሳባቸውን ውጤት፣ ጥፋትን አመጣባቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምድር ሆይ! ስሚ! እነርሱ ያስተማርኳቸውን ሥርዓት ስለ ተቃወሙ፤ ለሕጌም ስላልታዘዙ ስለ ክፉ ሐሳባቸው ሁሉ እቀጣቸው ዘንድ በሕዝቡ ላይ ጥፋትን አመጣለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቲ ምድሪ ስምዒ፤ ኣብ ቃላተይ ኣየድሃቡን፤ ንሕገይ ከዓ ደርብዮምዎ እዮምሞ፥ ነዞም ህዝቢ እዚኣቶም መዓት ከውርደሎም እየ፤ እዙይ ከዓ ፍረ ሓሳቦም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቲ ምድሪ፡ ስምዒ፡ ኣብ ቃላተይ ኣየድሀቡን፡ ንሕገይ ከኣ ደርብዮምዎ እዮም እሞ፡ ኣብዚ ህዝቢ እዚ መዓት ከምጽእ እየ፡ ንሱ ኸኣ ፍረ ሓሳቦም እዩ። |