Jeremiah 6:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ምድሪ፡ ስምዓዮ፡ ንቓለይን ንሕገይን ስለ ዘይሰምዑ፡ ነጺጎም እምበር፡ ኣብ ልዕሊ እዚ ህዝቢ እዚ መዓት፡ እወ ፍረ ሓሳባቶም የምጽእ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምድር ሆይ፥ ስሚ! እነሆ ቃሌን ስላ​ል​ሰሙ፥ ሕጌ​ንም ስለ ጣሉ፥ እኔ​ንም ስለ ናቁ በዚህ ሕዝብ ላይ እንደ ሥራ​ቸው ፍሬ፥ ክፉን ነገር አመ​ጣ​ባ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድር ሆይ፥ ስሚ፤ እነሆ፥ ቃሌን ስላልሰሙ ሕጌንም ስለ ጣሉ በዚህ ሕዝብ ላይ የአሳባቸውን ፍሬ ክፉን ነገር አመጣባቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድር ሆይ! ስሚ፤ እነሆ፥ ቃሎቼን ስላልሰሙ ሕጌንም ስለ ጣሉት፥ በዚህ ሕዝብ ላይ የሐሳባቸውን ፍሬ፥ ክፉን ነገር አመጣባቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኣን ደእያ አሳቶ፥ ሀዋ ስስተ! ታን ኡንቱንቱ ኢታ ቆፋ ድራዉ፥ ኢታባ ሀ አሳ ቦላ አሃድ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ታ ቃላ ስሰናን እጼድኖ፤ ታ ህግያካ ኦል ባሼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sa'aan de'iyaa asatoo, hawaa sisite! Taani unttunttu iita k'ofaa diraw, iitabaa ha asaa bolla ahaad. Ayaw gooppe, unttunttu ta k'aalaa sisennan is's'eeddino; ta higgiyaakka oli basheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biittayee siya! Istti ta qaala siyontta ixxida gishshassinne ta wogaakka kadhida gishshas tani deraa bolla istta iita qofaa mala bash ehana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢታዬ ሲያ! ኢስቲ ታ ቃላ ሲዮንታ ኢጺዳ ጊሻሲኔ ታ ዎጋካ ካዳ ጊሻስ ታኒ ዴራ ቦላ ኢስታ ኢታ ቆፋ ማላ ባሽ ኤሃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳአን ደእያ አሳዉ፥ ሀይሳ ስእተ! ኤንቲ ታ ቃላ ስኦና እፅዳ ግሾነ ታ ህግያ ካዳ ግሾ ታ ኤንታ ቦላ ዮ ኤሀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sa7an de7iya asaw, haysa si7ite! Enti ta qaala si7onna ixida gishonne ta higgiya kadhida gisho ta enta bolla dhayo ehana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድር ሆይ፤ ስሚ፤ ቃሌን ስላላደመጡ፣ ሕጌንም ስለ ናቁ፣ በዚህ ሕዝብ ላይ የሐሳባቸውን ውጤት፣ ጥፋትን አመጣባቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምድር ሆይ! ስሚ! እነርሱ ያስተማርኳቸውን ሥርዓት ስለ ተቃወሙ፤ ለሕጌም ስላልታዘዙ ስለ ክፉ ሐሳባቸው ሁሉ እቀጣቸው ዘንድ በሕዝቡ ላይ ጥፋትን አመጣለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቲ ምድሪ ስምዒ፤ ኣብ ቃላተይ ኣየድሃቡን፤ ንሕገይ ከዓ ደርብዮምዎ እዮምሞ፥ ነዞም ህዝቢ እዚኣቶም መዓት ከውርደሎም እየ፤ እዙይ ከዓ ፍረ ሓሳቦም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቲ ምድሪ፡ ስምዒ፡ ኣብ ቃላተይ ኣየድሀቡን፡ ንሕገይ ከኣ ደርብዮምዎ እዮም እሞ፡ ኣብዚ ህዝቢ እዚ መዓት ከምጽእ እየ፡ ንሱ ኸኣ ፍረ ሓሳቦም እዩ።