Jeremiah 6:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፦ ኣብ መገድታት ደው ኢልኩም ርኣዩን ብዛዕባ እቲ ኣረጊት መገድታት ሕተትዎን፣ እቲ ጽቡቕ መገዲ ኣበይ ኣሎ፣ ብእኡ ድማ ተመላለሱ፣ ንነፍስኹም ድማ ዕረፍቲ ክትረኽቡ ኢኹም። ንሳቶም ግን፥ ብእኡ ኣይንመላለስን ኢና ይብሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “በመ​ን​ገድ ላይ ቁሙ ተመ​ል​ከ​ቱም፤ የቀ​ደ​መ​ች​ው​ንም መን​ገድ ጠይቁ፤ መል​ካ​ሚቱ መን​ገድ ወዴት እንደ ሆነች ዕወቁ፤ በእ​ር​ስ​ዋም ላይ ሂዱ፤ ለነ​ፍ​ሳ​ች​ሁም መድ​ኀ​ኒ​ትን ታገ​ኛ​ላ​ችሁ፤” እነ​ርሱ ግን፥ “አን​ሄ​ድ​ባ​ትም” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በመንገድ ላይ ቁሙ ተመልከቱም፥ የቀደመችውንም መንገድ ጠይቁ፤ መልካሚቱ መንገድ ወዴት እንደ ሆነች እወቁ፥ በእርስዋም ላይ ሂዱ፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ እነርሱ ግን። አንሄድባትም አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላል፦ “በመንገድ ላይ ቁሙ ተመልከቱም፥ የቀደመችውንም መንገድ ጠይቁ፤ መልካሚቱ መንገድ ወዴት እንደ ሆነች እወቁ፥ በእርሷም ላይ ሂዱ፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ እነርሱ ግን፦ ‘አንሄድባትም’ አሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኦግያን ኤቂደ ጼልተ፤ በን ሎሶቱ ደኢያሳ ኦችተ። ‘ሎኦ ኦጊ ሀቃን ደኢ?’ ያጊደ ኦችተነ አን ሀመትተ። ያቲደ ህንተዉ ሸምፕ አክተ። ያግና ህንተ፥ ‘ኑን ሄ ኦግያን ሀመቶኮ!’ ያጌድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Ogiyaan ek'k'iide s'eellite; beni loossotuu de'iyaasaa oochchite. ‹Lo"o ogii hak'an de'ii?› yaagiide oochchitenne an hamettite. Yaatiide hinttew shemppi akkite. Yaagina hintte, ‹Nuuni he ogiyaan hamettokko!› yaageeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Daggala oge bolla eqqi xeellite; beni ogeyo oychchite; Lo7o ogey awaarii? Izira biite; intte intte shemppos shemppo demmana; intte gidikko, ‹Nu izira bookko!› gideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ዳጋላ ኦጌ ቦላ ኤቂ ጼሊቴ፤ ቤኒ ኦጌዮ ኦይቺቴ፤ ሎኦ ኦጌይ ኣዋሪ? ኢዚራ ቢቴ፤ ኢንቴ ኢንቴ ሼምፖስ ሼምፖ ዴማና፤ ኢንቴ ጊዲኮ፥ ‹ኑ ኢዚራ ቦኮ!› ጊዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ኦግያን ኤቅድ ፄልተ፤ በን ኦገይ ደእያ በሳ ኦይችተ። ሎኦ ኦገይ አዉን ደእያኮ ኦይችድ እያን ሄመትተ፤ ህንተ ሸምፖ ደማና። ሽን ህንተ፥ ኑኒ ሄ ኦግያን ሄመቶኮ!” ያግደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday haysada yaagees: “Ogiyan eqidi xeellite; beni ogey de7iya bessaa oychite. Lo77o ogey awun de7iyako oychidi iyan hemetite; hinte shempo demmana. Shin hinte, nuuni he ogiyan hemetoko!” yaagideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “መንታ መንገድ ላይ ቁሙ፣ ተመልከቱም፤ መልካሟን፣ የጥንቷን መንገድ ጠይቁ፤ በእርሷም ላይ ሂዱ። ለነፍሳችሁ ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ እናንተ ግን፣ ‘በእርሷ አንሄድም’ አላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንዲህ ይላል፦ “በየጐዳናው ቆማችሁ ተመልከቱ፤ ጥንታዊና መልካም የሆነችው መንገድ የትኛዋ እንደ ሆነች ጠይቃችሁ ተረዱ፤ ባገኛችኋትም ጊዜ በእርስዋ ሂዱ፤ በሰላምም ትኖራላችሁ።” ሕዝቡ ግን “በእርስዋ አንሄድም!” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣብ ጐደና ደው ኢልኩም ተመልከቱ፤ እቲ ጥንታዊ መንገድታት፥ እቲ ፅቡቕ ጐደና ኣየናይ ምዃኑ ጠይቑ እሞ፥ ብእኡ ተመላለሱ፤ ሽዑ ንነፍስኹም ዕረፍቲ ኽትረኽቡ ኢኹም።” ንሳቶም ግና “ኣይንመላለሰሉን” ኢና በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ጐደናታት ደው ኢልኩም ተመልከቱ፡ እቲ ጥንታዊ መገድታት፡ እቲ ጽቡቕ ጐደና ኣየናይ ምዃኑ ሕተቱ እሞ ብእኡ ተመላለሱ፡ ሽዑ ንነፍስኹም ዕረፍቲ ኽትረኽቡ ኢኹም። ንሳቶም ግና፡ ኣይንመላለሰሉን ኢና፡ ኢሎም መለሱ።