Jeremiah 6:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍንፉን ነገር ኪገብሩ ኸለዉዶ ሓፊሮም፧ እወ፡ ፈጺሞም ኣይሓፈሩን ክቕየሙ እውን ኣይከኣሉን፤ ስለዚ ኣብ መንጎ እቶም ዝወድቁ ክወድቁ እዮም፤ በታ ዝበጽሓሎም ዘመን ክድርበዩ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ርኩስ ነገርን ስለ ሠሩ አፍረዋልን? ምንም አላፈሩም፤ ውርደትንም አላወቁም፤ ስለዚህም ከሚወድቁ ጋር ይወድቃሉ፤ በጐበኘኋቸው ጊዜ ይዋረዳሉ፥” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ርኩስን ነገር ስለ ሠሩ አፍረዋልን? ምንም አላፈሩም፥ እፍረትንም አላወቁም፤ ስለዚህ ከሚወድቁ ጋር ይወድቃሉ፤ በጐበኘኋቸው ጊዜ ይዋረዳሉ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ርኩስን ነገር ስለ ሠሩ አፍረዋልን? ምንም አላፈሩም፥ እፍረትንም አላወቁም፤ ስለዚህ ከሚወድቁ ጋር ይወድቃሉ፤ በጐበኘኋቸው ጊዜ ይዋረዳሉ፥” ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ሸነይያ ኦሱዋ ኦደ፥ ኡንቱንቱ ዬላቴድኖ? ቱይት፥ ኡንቱንቱ ሙለካ ዬላትበይክኖ። ኡንቱንቱ ዬላይ አየንቶካ ኤርክኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱካ ኩንዴዳዋንቱ ግዶን ኩንዳና። ታን ኡንቱንታ ሙርያ ዎደ፥ ኡንቱንታ ካዉሻና” ያጌ መና ጎዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha sheneyiyaa oosuwaa ootsiide, unttunttu yeellateeddinoo? Tuytti, unttunttu mulekka yeellatibeykkino. Unttunttu yeellay ayenttokka erikkino. Hewaa diraw, unttunttukka kunddeeddawanttu giddon kunddana. Taani unttuntta muriyaa wode, unttuntta kawushshana» yaagee Med'inaa Goday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha harassiza oosoza gishshas istti yeellatidoo? Akkay mulekka yeellatibeettenna; istti yeellay aazakko erettenna. Hessa gishshas istti kundizaytara issife kundana; tani istta qaxxayiza wode istti kawuyana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ሃራሲዛ ኦሶዛ ጊሻስ ኢስቲ ዬላቲዶ? ኣካይ ሙሌካ ዬላቲቤቴና፤ ኢስቲ ዬላይ ኣዛኮ ኤሬቴና። ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ኩንዲዛይታራ ኢሲፌ ኩንዳና፤ ታኒ ኢስታ ቃጻዪዛ ዎዴ ኢስቲ ካዉያና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሀ ሻትያ ኦሱዋ ኦድ ዬላትዶና? አካይ፥ ኤንቲ ኩመ ዬላትቦኮና፤ ኤንቲ ዬል አይበኮ ኤሮኮና። ሄሳ ግሾ፥ ኤንትካ ኩንድዳይሳታ ግዶን ኩንዳና። ታኒ ኤንታ ሴርያ ዎደ ኤንታ ካዉሻና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti ha shaatiya oosuwa oothidi yeellatidona? Akay, enti kumethi yeellatibookona; enti yeelli aybeko erokona. Hessa gisho, entika kundidaysata giddon kundana. Taani enta seeriya wode enta kawushana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ጸያፉ ተግባራቸው ዐፍረዋል እንዴ? ኧረ ጨርሶ ዕፍረት የላቸውም! ዕፍረት ምን እንደ ሆነ እንኳ አያውቁም፤ ስለዚህ ከሚወድቁት ጋር ይወድቃሉ፤ በምቀጣቸውም ጊዜ ይዋረዳሉ፤” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ሁሉ አጸያፊ ነገር ሠርተው ኀፍረት ተሰምቶአቸው ነበርን? እንኳንስ ሊያፍሩ ቀርቶ ዐይናቸው እንኳ ሰበር አላለም፤ ስለዚህ ሌሎች እንደ ወደቁ እነርሱም ይወድቃሉ፤ እኔ በምቀጣቸው ጊዜ ፍጻሜአቸው ይሆናል፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ርኽሰት ስለ ዝገበሩዶኸ ኽሓፍሩ እዮም? ምንም ኣይሓፍሩን፤ ሓፍረት እንታይ ምዃኑ እኳ ኣይፈልጡን እዮም። ስለዙይ ምስቶም ዝወድቁ ኽወድቁ፥ ምስ ቀፃዕኹዎም ከዓ ፃሕ ኢሎም ክወድቁ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጽያፍ ስለ ዝገበሩስ ኪሐፍሩዶ እዮም ምንም ኣይሐፍሩን፡ ሓፍረት እንታይ ምዃኑ እኳ ኣይፈልጡን። ስለዚ ምስቶም ዚወድቁ ኺወድቁ፡ ምስ ኣራኻኸብኩሎም ከኣ ጻሕ ኪብሉ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |