Jeremiah 6:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍንፉን ነገር ኪገብሩ ኸለዉዶ ሓፊሮም፧ እወ፡ ፈጺሞም ኣይሓፈሩን ክቕየሙ እውን ኣይከኣሉን፤ ስለዚ ኣብ መንጎ እቶም ዝወድቁ ክወድቁ እዮም፤ በታ ዝበጽሓሎም ዘመን ክድርበዩ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ርኩስ ነገ​ርን ስለ ሠሩ አፍ​ረ​ዋ​ልን? ምንም አላ​ፈ​ሩም፤ ውር​ደ​ት​ንም አላ​ወ​ቁም፤ ስለ​ዚ​ህም ከሚ​ወ​ድቁ ጋር ይወ​ድ​ቃሉ፤ በጐ​በ​ኘ​ኋ​ቸው ጊዜ ይዋ​ረ​ዳሉ፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ርኩስን ነገር ስለ ሠሩ አፍረዋልን? ምንም አላፈሩም፥ እፍረትንም አላወቁም፤ ስለዚህ ከሚወድቁ ጋር ይወድቃሉ፤ በጐበኘኋቸው ጊዜ ይዋረዳሉ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ርኩስን ነገር ስለ ሠሩ አፍረዋልን? ምንም አላፈሩም፥ እፍረትንም አላወቁም፤ ስለዚህ ከሚወድቁ ጋር ይወድቃሉ፤ በጐበኘኋቸው ጊዜ ይዋረዳሉ፥” ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ሸነይያ ኦሱዋ ኦደ፥ ኡንቱንቱ ዬላቴድኖ? ቱይት፥ ኡንቱንቱ ሙለካ ዬላትበይክኖ። ኡንቱንቱ ዬላይ አየንቶካ ኤርክኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱካ ኩንዴዳዋንቱ ግዶን ኩንዳና። ታን ኡንቱንታ ሙርያ ዎደ፥ ኡንቱንታ ካዉሻና” ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha sheneyiyaa oosuwaa ootsiide, unttunttu yeellateeddinoo? Tuytti, unttunttu mulekka yeellatibeykkino. Unttunttu yeellay ayenttokka erikkino. Hewaa diraw, unttunttukka kunddeeddawanttu giddon kunddana. Taani unttuntta muriyaa wode, unttuntta kawushshana» yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha harassiza oosoza gishshas istti yeellatidoo? Akkay mulekka yeellatibeettenna; istti yeellay aazakko erettenna. Hessa gishshas istti kundizaytara issife kundana; tani istta qaxxayiza wode istti kawuyana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ሃራሲዛ ኦሶዛ ጊሻስ ኢስቲ ዬላቲዶ? ኣካይ ሙሌካ ዬላቲቤቴና፤ ኢስቲ ዬላይ ኣዛኮ ኤሬቴና። ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ኩንዲዛይታራ ኢሲፌ ኩንዳና፤ ታኒ ኢስታ ቃጻዪዛ ዎዴ ኢስቲ ካዉያና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሀ ሻትያ ኦሱዋ ኦድ ዬላትዶና? አካይ፥ ኤንቲ ኩመ ዬላትቦኮና፤ ኤንቲ ዬል አይበኮ ኤሮኮና። ሄሳ ግሾ፥ ኤንትካ ኩንድዳይሳታ ግዶን ኩንዳና። ታኒ ኤንታ ሴርያ ዎደ ኤንታ ካዉሻና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti ha shaatiya oosuwa oothidi yeellatidona? Akay, enti kumethi yeellatibookona; enti yeelli aybeko erokona. Hessa gisho, entika kundidaysata giddon kundana. Taani enta seeriya wode enta kawushana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለ ጸያፉ ተግባራቸው ዐፍረዋል እንዴ? ኧረ ጨርሶ ዕፍረት የላቸውም! ዕፍረት ምን እንደ ሆነ እንኳ አያውቁም፤ ስለዚህ ከሚወድቁት ጋር ይወድቃሉ፤ በምቀጣቸውም ጊዜ ይዋረዳሉ፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህን ሁሉ አጸያፊ ነገር ሠርተው ኀፍረት ተሰምቶአቸው ነበርን? እንኳንስ ሊያፍሩ ቀርቶ ዐይናቸው እንኳ ሰበር አላለም፤ ስለዚህ ሌሎች እንደ ወደቁ እነርሱም ይወድቃሉ፤ እኔ በምቀጣቸው ጊዜ ፍጻሜአቸው ይሆናል፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ርኽሰት ስለ ዝገበሩዶኸ ኽሓፍሩ እዮም? ምንም ኣይሓፍሩን፤ ሓፍረት እንታይ ምዃኑ እኳ ኣይፈልጡን እዮም። ስለዙይ ምስቶም ዝወድቁ ኽወድቁ፥ ምስ ቀፃዕኹዎም ከዓ ፃሕ ኢሎም ክወድቁ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር።”
Amharic Tigrinya 2011 ጽያፍ ስለ ዝገበሩስ ኪሐፍሩዶ እዮም ምንም ኣይሐፍሩን፡ ሓፍረት እንታይ ምዃኑ እኳ ኣይፈልጡን። ስለዚ ምስቶም ዚወድቁ ኺወድቁ፡ ምስ ኣራኻኸብኩሎም ከኣ ጻሕ ኪብሉ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።