Jeremiah 6:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንቝስሊ ጓል ህዝበይ እውን፡ ሰላም ሰላም! ሰላም ኣብ ዘይብሉ እዋን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሕዝቤንም ስብራት በጥቂቱ ይፈውሳሉ፤ ሰላም ሳይሆን፦ ሰላም ሰላም ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሕዝቤንም ስብራት በጥቂቱ ይፈውሳሉ፤ ሰላም ሳይሆን። ሰላም ሰላም ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሕዝቤንም ስብራት በጥቂቱ ይፈውሳሉ፤ ሰላም ሳይሆን፦ ‘ሰላም ሰላም’ ይላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ አሳ ማዱ ሳከናባ ጊደ፥ ጉ ልያ ዎኖ። ሳሩ ባይናን፥ ‘ሳሮ፤ ሳሮ!’ ያጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta asaa madutsaa sakkennabaa giide, guutsa d'aliyaa wotsiino. Saruu bayinnan, ‹Saro; saro!› yaagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ta deraa madunththaa qeeri miishsha mala xeellida; paxana mala koshshiza ooso ooththibeettenna; Saroy baynda, ‹Saro; saro› geettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ታ ዴራ ማዱን ቄሪ ሚሻ ማላ ጼሊዳ፤ ፓጻና ማላ ኮሺዛ ኦሶ ኦቤቴና፤ ሳሮይ ባይንዳ፥ ‹ሳሮ፤ ሳሮ› ጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ አሳ ማዱን ፓናባ ኦድ ጉ ለ ዎሶና። ሳሮይ ባይናሽን፥ ‘ሳሮ፤ ሳሮ!’ ያጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta asaa maduntha pathonnaba oothidi guutha dhale wothoosona. Saroy baynashin, ‘Saro; saro!’ yaagosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሕዝቤን ቍስል እንደ ቀላል ቈጠሩ፣ እንዲፈወስም ተገቢውን እንክብካቤ አላደረጉለትም፤ ሰላምም ሳይኖር፣ ‘ሰላም፣ ሰላም’ ይላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሕዝቤንም የስብራት ቊስል እንደ ቡጭራት በመቊጠር በሚገባ አያክሙትም፤ እንዲሁም ሰላም ሳይኖር ‘ሰላም ነው፤ ሰላም ነው፤’ ይላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰላም ዘየለስ፥ ሰላምዩ እናበሉ፥ ንመውቃዕቲ ህዝበይ ብሸለልታ ይፍውስዎ ኣለዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰላም ዜልቦስ፡ ሰላም ሰላም እናበሉ፡ ነቲ መውቃዕቲ ህዝበይ ብሸለልታ ይፍውስዎ ኣለው። |