Jeremiah 6:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ንእሽቶይ ኽሳዕ እቲ ዝዓበየ፡ ኲሉ ሰብ ንስስዐ ተዋሂቡ እዩ እሞ፡ ኵሉ ኣብ ስስዐ ተዋሂቡ እዩ። ካብ ነብዪ ክሳዕ ካህን ከኣ ኵሎም ሓሶት ይገብሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ኀጢአትን አድርገዋልና፥ ከሐሳዊ ነቢይ ጀምሮ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉም ሐሰትን አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ስስትን ያስባሉና፥ ከነቢዩም ጀምሮ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉ በተንኰል ያደርጋሉና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ከታናናሾቻቸው ጀምሮ እስከ ታላላቆቻቸ ድረስ ሁሉም በግፍ ለሚገኝ ጥቅም ስስታም ናቸውና፥ ከነቢዩም ጀምሮ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉም ተንኰልን ይፈጽማሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ጉይካ ዳሩካ ኡባይ ዎያ ማናዉ ይርገቴ። ትምቢትያ ኦድያዋንቱካ ቄሳቱ ካ ኡባይ አሳ ጭሚኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka S'oossay hawaadan yaagee; «Guutsaykka daruukka ubbay wod'iyaa maanaw yirggetee. Timbbitiyaa odiyaawanttukka k'eesatuu kka ubbay asaa c'immiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka GODAY, «Guuththayka gitaykka ubbay ba go7as yiiqetees. Nabetinne qeeseti ubbay as baleththeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጎዳይ፥ «ጉይካ ጊታይካ ኡባይ ባ ጎኣስ ዪቄቴስ። ናቤቲኔ ቄሴቲ ኡባይ ኣስ ባሌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ጉፈ ግታ ጋካናዉ ኡባይ ባና ጎእያባ ኮዬስ። ናበትነ ካህነት ኡባይ ጭሞሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Guuthafe gita gakanaw ubbay bana go77iyabaa koyees. Nabetinne kahineti ubbay cimmoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ከትንሹ እስከ ትልቁ ሰው፣ ሁሉም ለጥቅም የሚስገበገቡ ናቸው፤ ነቢያቱም ካህናቱም ሳይቀሩ፣ ሁሉም ያጭበረብራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ታላላቆችም ሆኑ ታናናሾች እያንዳንዱ ሰው ሕገወጥ በሆነ መንገድ ጥቅሙን ያግበሰብሳል፤ ነቢያትና ካህናት ሳይቀሩ ሕዝቡን ያታልላሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ኣናእሽቶም ክሳዕ ዓበይቶም፥ ኵላቶም ስሰዐ ዝሓስቡ እዮም። ካብ ነቢይ ጀሚሩ ኽሳዕ ካህን ብተንኰል ይሰርሑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ንእሽቶኦም ክሳዕ ዓብዪኦም ኲላቶም ህሩፋት ረብሓ፡ ካብ ነብዪ ኽሳዕ ካህን ኲላቶም ሓሶት የዘውትሩ ስለ ዘለው እዩ። |