Jeremiah 6:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ንእሽቶይ ኽሳዕ እቲ ዝዓበየ፡ ኲሉ ሰብ ንስስዐ ተዋሂቡ እዩ እሞ፡ ኵሉ ኣብ ስስዐ ተዋሂቡ እዩ። ካብ ነብዪ ክሳዕ ካህን ከኣ ኵሎም ሓሶት ይገብሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከታ​ናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ኀጢ​አ​ትን አድ​ር​ገ​ዋ​ልና፥ ከሐ​ሳዊ ነቢይ ጀምሮ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉም ሐሰ​ትን አደ​ረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ስስትን ያስባሉና፥ ከነቢዩም ጀምሮ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉ በተንኰል ያደርጋሉና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ከታናናሾቻቸው ጀምሮ እስከ ታላላቆቻቸ ድረስ ሁሉም በግፍ ለሚገኝ ጥቅም ስስታም ናቸውና፥ ከነቢዩም ጀምሮ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉም ተንኰልን ይፈጽማሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ጉይካ ዳሩካ ኡባይ ዎያ ማናዉ ይርገቴ። ትምቢትያ ኦድያዋንቱካ ቄሳቱ ካ ኡባይ አሳ ጭሚኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka S'oossay hawaadan yaagee; «Guutsaykka daruukka ubbay wod'iyaa maanaw yirggetee. Timbbitiyaa odiyaawanttukka k'eesatuu kka ubbay asaa c'immiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka GODAY, «Guuththayka gitaykka ubbay ba go7as yiiqetees. Nabetinne qeeseti ubbay as baleththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ጎዳይ፥ «ጉይካ ጊታይካ ኡባይ ባ ጎኣስ ዪቄቴስ። ናቤቲኔ ቄሴቲ ኡባይ ኣስ ባሌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጉፈ ግታ ጋካናዉ ኡባይ ባና ጎእያባ ኮዬስ። ናበትነ ካህነት ኡባይ ጭሞሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Guuthafe gita gakanaw ubbay bana go77iyabaa koyees. Nabetinne kahineti ubbay cimmoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከትንሹ እስከ ትልቁ ሰው፣ ሁሉም ለጥቅም የሚስገበገቡ ናቸው፤ ነቢያቱም ካህናቱም ሳይቀሩ፣ ሁሉም ያጭበረብራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ታላላቆችም ሆኑ ታናናሾች እያንዳንዱ ሰው ሕገወጥ በሆነ መንገድ ጥቅሙን ያግበሰብሳል፤ ነቢያትና ካህናት ሳይቀሩ ሕዝቡን ያታልላሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ኣናእሽቶም ክሳዕ ዓበይቶም፥ ኵላቶም ስሰዐ ዝሓስቡ እዮም። ካብ ነቢይ ጀሚሩ ኽሳዕ ካህን ብተንኰል ይሰርሑ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ንእሽቶኦም ክሳዕ ዓብዪኦም ኲላቶም ህሩፋት ረብሓ፡ ካብ ነብዪ ኽሳዕ ካህን ኲላቶም ሓሶት የዘውትሩ ስለ ዘለው እዩ።