Jeremiah 6:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣባይቶም ድማ ናብ ካልኦት ኪመሓላለፍ እዩ፣ ግራውቶምን ኣንስቶምን ብሓባር ኪመሓላለፍ እዩ። ኣብ ልዕሊ ነበርቲ እታ ሃገር ኢደይ ክዝርግሕ እየ እሞ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እጄን በዚች ምድር በሚ​ኖሩ ላይ እዘ​ረ​ጋ​ለ​ሁና ቤቶ​ቻ​ቸዉ፥ እር​ሻ​ዎ​ቻ​ቸ​ውም፥ ሴቶ​ቻ​ቸ​ውም በአ​ን​ድ​ነት ለሌ​ሎች ይሰ​ጣሉ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እጄን በምድር በሚኖሩ ላይ እዘረጋለሁና ቤቶቻቸው እርሻዎቻቸውም ሴቶቻቸውም በአንድነት ለሌሎች ይሆናሉ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እጄን በምድር በሚኖሩ ላይ እዘረጋለሁና፤ ቤቶቻቸው እርሻዎቻቸውም ሴቶቻቸውም በአንድነት ለሌሎች ይሆናሉ፥” ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ሄ ቢታን ደእያዋንቱ ቦላ ታ ኩሽያ የድያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ጎለቱ፥ ኡንቱንቱ ጎሻናካ ኡንቱንቱ ማቼቱዋናካ ኡባይ ሀራቶ እመታና” ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani he biittan de'iyaawanttu bolla ta kushiyaa yeddiyaa wode, unttunttu golletuu, unttunttu goshshaanakka unttunttu machchetuwaanakka ubbay haratoo imettana» yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani he biittan dizayta bolla ta kushe yeddiza wode istta keeththati, istta gadetinne istta machchetikka attontta ubbay haratas gidana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ሄ ቢታን ዲዛይታ ቦላ ታ ኩሼ ዬዲዛ ዎዴ ኢስታ ኬቲ፥ ኢስታ ጋዴቲኔ ኢስታ ማቼቲካ ኣቶንታ ኡባይ ሃራታስ ጊዳና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ሄ ቢታን ደኤይሳታ ቦላ ታ ኩሽያ የድያ ዎደ ኤንታ ኬይ፥ ኤንታ ጎሻይነ ኤንታ ማቸት ኡባይ ሀራታስ እመታና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani he biittan de7eyisata bolla ta kushiya yeddiya wode enta keethay, enta goshshaynne enta macheti ubbay haratas imetana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በምድሪቱ በሚኖሩት ላይ እጄን በምዘረጋበት ጊዜ፣ ዕርሻቸውና ሚስቶቻቸው ሳይቀሩ፣ ቤቶቻቸው ለሌሎች ይሆናሉ፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እኔ የዚህችን ምድር ሕዝብ በምቀጣበት ጊዜ ቤቶቻቸው፥ እርሻዎቻቸውና ሚስቶቻቸው ጭምር ለሌሎች ይሰጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ልዕሊ እቶም ኣብ ምድሪ ዝነብሩ ኢደይ ክዝርግሕ እየሞ፥ ኣባይቶም፥ ገራሁኦምን ኣንስቶምን ብሓባር ንኻልኦት ክኾኑ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ናብቶም ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ኢደይ ክዝርግሕ እየ እሞ፡ ኣባይቶምን ግራህኦምን ኣንስቶምን ብሓባር ኣብ ካልኦት ኪሐልፍ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።