Jeremiah 6:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣባይቶም ድማ ናብ ካልኦት ኪመሓላለፍ እዩ፣ ግራውቶምን ኣንስቶምን ብሓባር ኪመሓላለፍ እዩ። ኣብ ልዕሊ ነበርቲ እታ ሃገር ኢደይ ክዝርግሕ እየ እሞ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እጄን በዚች ምድር በሚኖሩ ላይ እዘረጋለሁና ቤቶቻቸዉ፥ እርሻዎቻቸውም፥ ሴቶቻቸውም በአንድነት ለሌሎች ይሰጣሉ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እጄን በምድር በሚኖሩ ላይ እዘረጋለሁና ቤቶቻቸው እርሻዎቻቸውም ሴቶቻቸውም በአንድነት ለሌሎች ይሆናሉ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እጄን በምድር በሚኖሩ ላይ እዘረጋለሁና፤ ቤቶቻቸው እርሻዎቻቸውም ሴቶቻቸውም በአንድነት ለሌሎች ይሆናሉ፥” ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ሄ ቢታን ደእያዋንቱ ቦላ ታ ኩሽያ የድያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ጎለቱ፥ ኡንቱንቱ ጎሻናካ ኡንቱንቱ ማቼቱዋናካ ኡባይ ሀራቶ እመታና” ያጌ መና ጎዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani he biittan de'iyaawanttu bolla ta kushiyaa yeddiyaa wode, unttunttu golletuu, unttunttu goshshaanakka unttunttu machchetuwaanakka ubbay haratoo imettana» yaagee Med'inaa Goday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani he biittan dizayta bolla ta kushe yeddiza wode istta keeththati, istta gadetinne istta machchetikka attontta ubbay haratas gidana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ሄ ቢታን ዲዛይታ ቦላ ታ ኩሼ ዬዲዛ ዎዴ ኢስታ ኬቲ፥ ኢስታ ጋዴቲኔ ኢስታ ማቼቲካ ኣቶንታ ኡባይ ሃራታስ ጊዳና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ሄ ቢታን ደኤይሳታ ቦላ ታ ኩሽያ የድያ ዎደ ኤንታ ኬይ፥ ኤንታ ጎሻይነ ኤንታ ማቸት ኡባይ ሀራታስ እመታና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani he biittan de7eyisata bolla ta kushiya yeddiya wode enta keethay, enta goshshaynne enta macheti ubbay haratas imetana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በምድሪቱ በሚኖሩት ላይ እጄን በምዘረጋበት ጊዜ፣ ዕርሻቸውና ሚስቶቻቸው ሳይቀሩ፣ ቤቶቻቸው ለሌሎች ይሆናሉ፤” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እኔ የዚህችን ምድር ሕዝብ በምቀጣበት ጊዜ ቤቶቻቸው፥ እርሻዎቻቸውና ሚስቶቻቸው ጭምር ለሌሎች ይሰጣሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ልዕሊ እቶም ኣብ ምድሪ ዝነብሩ ኢደይ ክዝርግሕ እየሞ፥ ኣባይቶም፥ ገራሁኦምን ኣንስቶምን ብሓባር ንኻልኦት ክኾኑ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብቶም ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ኢደይ ክዝርግሕ እየ እሞ፡ ኣባይቶምን ግራህኦምን ኣንስቶምን ብሓባር ኣብ ካልኦት ኪሐልፍ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |