Jeremiah 6:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ደቂ ብንያም፡ ካብ የሩሳሌም ክትሃድሙ ተኣኪብኩም ኣብ ተኮኣ መለኸት ክትነፍሑ፡ ኣብ ቤት-ሓከረም ድማ ምልክት ሓዊ ክትገብሩ፡ ካብ ሰሜን ክፍኣትን ዓቢ ጥፍኣትን ይረአ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ የብ​ን​ያም ልጆች፥ ክፉ ነገር፥ ታላ​ቅም ጥፋት ከመ​ስዕ ይጐ​በ​ኛ​ልና ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ውስጥ ለመ​ሸሽ ጽኑ፤ በቴ​ቁሔ መለ​ከ​ቱን ንፉ፤ በቤ​ት​ካ​ሪም ላይ ምል​ክ​ትን አንሡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ የብንያም ልጆች፥ ክፉ ነገር ታላቅም ጥፋት ከሰሜን ይጐበኛልና ከኢየሩሳሌም ውስጥ ሽሹ፥ በቴቁሔ መለከቱን ንፉ፥ በቤትሐካሪም ላይ ምልክት አንሡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ የብንያም ልጆች ሆይ! ክፉ ነገር ታላቅም ጥፋት ከሰሜን ይጐበኛልና ከኢየሩሳሌም ውስጥ ለደህንነታችሁ ሽሹ፥ በቴቁሔ መለከቱን ንፉ፥ በቤትሐካሪም ላይ ምልክት አንሡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ጾሳይ፥ “ህንተኖ፥ ቢንያማ አሳቶ፥ ህንተ ሸምፑዋ አሻናዉ ባቃትተ! የሩሳላመፐ ከስተ! ታቆአ ካታማን ማላካታ ፑንተ! ቤት-ሀካሬማ ግያ ሳን ማላታ በስተ! አያዉ ጎፐ፥ ሁጲሳ ባጋፐ ኢታባይነ ባላ ባሻይ ያና ሀኔ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka S'oossay, «Hinttenoo, Biiniyaama asatoo, hintte shemppuwaa ashshanaw bak'atite! Yerusaalameppe kesite! Tak'o"a kataman malakataa punnite! Beeti-Hakkareema giyaa san malaataa bessite! Ayaw gooppe, huup'issa baggappe iitabaynne balaa bashshay yaana hanee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Intteno Biniyaame zaretoo! Pudeha baggafe iita miishshinne bashshi yaana giza gishshas intte shemppo ashshanaas baqatite! Yerusalaameppe kezite! Tequhe kataman zaye punnite! Beeti-Hakarimen malata bessite!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ኢንቴኖ ቢኒያሜ ዛሬቶ! ፑዴሃ ባጋፌ ኢታ ሚሺኔ ባሺ ያና ጊዛ ጊሻስ ኢንቴ ሼምፖ ኣሻናስ ባቃቲቴ! ዬሩሳላሜፔ ኬዚቴ! ቴቁሄ ካታማን ዛዬ ፑኒቴ! ቤቲ-ሃካሪሜን ማላታ ቤሲቴ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ፥ ብንያመ አሳዉ፥ ህንተ ሸምፑዋ አሻናዉ ባቃትተ! የሩሳላመፐ ከይተ! ታቁሄ ካታማን ሞይዘ ፑንተ! ቤት-ሀካሬማን ማላ በስተ! ፑደሀ ባጋፈ ኢታባይነ ግታ ዮይ ያና ሀኔስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno, Biniyaame asaw, hinte shempuwa ashshanaw baqatite! Yerusalaamepe keyite! Taquhe kataman moyze punnite! Beet-Hakareeman malla bessite! Pudeha baggafe iitabaynne gita dhayoy yaana hanees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እናንት የብንያም ልጆች፤ ክፉ ነገር፣ ታላቅም ጥፋት ከሰሜን ድንገት ይመጣልና፣ ከኢየሩሳሌም ሸሽታችሁ አምልጡ፤ በቴቁሔ መለከትን ንፉ፤ በቤትሐካሪም ላይ ምልክት ከፍ አድርጋችሁ አሳዩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የብንያም ሕዝብ ሆይ! ሕይወታችሁን ለማትረፍ ሽሹ! ከኢየሩሳሌምም ውጡ! በተቆዓ የጥሩምባ ድምፅ አሰሙ፤ በቤትሀካሬም ለምልክት የሚሆን እሳት አንድዱ! መቅሠፍትና ጥፋት ከሰሜን በኩል ሊመጣ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቱም ደቂ ብንያም፥ መዓትን ዓብዪ ጥፍኣትን ካብ ሰሜን ይመፅእ ኣሎ እሞ፥ ካብ ማእኸል ኢየሩሳሌም ህደሙ፤ ኣብ ቴቁሔ መለኸት ንፍሑ፤ ኣብ ርእሲ ቤት ሃካሪም ምልክት ኣልዕሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቱም ደቂ ብንያም፡ መዓትን ዓብዪ ጥፍኣትን ካብ ሰሜን ይቐርብ ኣሎ እሞ፡ ካብ ማእከል የሩሳሌም ህደሙ፡ ኣብ ትቆኣ መለኸት ንፍሑ፡ ኣብ ርእሲ ቤት ሃኬሬም ምልክት ትኸሉ።