Jeremiah 52:9 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንንጉስ ወሲዶም ናብ ንጉስ ባቢሎን ናብ ሪብላ ኣብ ምድሪ ሓማት ኣምጽእዎ። ኣብ ልዕሊኡ ፍርዲ ዘሕለፈሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡንም ይዘው የባቢሎን ንጉሥ ወዳለባት በኤማት ምድር ወዳለችው ወደ ዴብላታ አመጡት፤ እርሱም ፍርድን በእርሱ ላይ ተናገረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡንም ይዘው የባቢሎን ንጉሥ ወዳለባት በሐማት ምድር ወዳለችው ወደ ሪብላ አመጡት፤ እርሱም ፍርድን በእርሱ ላይ ተናገረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡንም ያዙት፥ እርሱንም የባቢሎን ንጉሥ ወዳለባት በሐማት ምድር ወዳለችው ወደ ሪብላ አመጡት፤ እርሱም ፍርድን በእርሱ ላይ ተናገረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ አ ሀማታ ቢታን፥ ርብላ ካታማን ደእያ ባብሎነ ካትያኮ አፌድኖ። ያን ናቡካዳናጾር ሰደቅያሳ ቦላ ፕርዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, unttunttu Aa Hamaata biittan, Ribila kataman de'iyaa Baabloone kaatiyaakko afeedino. Yaan Naabukadanas'oori Sedek'iyaasa bolla pirddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza Hamaate deren Erebila geetettizason diza Baabiloone kawookko efida; Baabiloone kawoy heen iza bolla pirdides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ሃማቴ ዴሬን ኤሬቢላ ጌቴቲዛሶን ዲዛ ባቢሎኔ ካዎኮ ኤፊዳ፤ ባቢሎኔ ካዎይ ሄን ኢዛ ቦላ ፒርዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ እያ ሀማታ ቢታን፥ እርብላ ካታማን ደእያ ባብሎነ ካዋኮ ኤፍዶሶና። ያን ናቡካዳናፆር ሰደቅያሳ ቦላ ፕርድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, iya Hamaata biittan, Irbila kataman de7iya Babiloone kawako efidosona. Yan Nabukadanaxoori Sedeqiyaasa bolla pirdis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም በሐማት ምድር በሪብላ ወደ ነበረው ወደ ባቢሎንም ንጉሥ ተወሰደ፤ የባቢሎን ንጉሥ በዚያ ፈረደበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሴዴቅያስም ወደ ንጉሥ ናቡከደነፆር ተወሰደ፤ ናቡከደነፆር በዚያን ጊዜ በሐማት ግዛት ሪብላ ተብላ በምትጠራ ከተማ ውስጥ ነበር፤ እዚያም ናቡከደነፆር በሴዴቅያስ ላይ የፍርድ ውሳኔ አስተላለፈበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሴዴቅያስ ከዓ ናብ ንጉስ ባቢሎን ኣምፅእዎ። ናቡከደነፆር ሽዑ ኣብታ ኣብ ሃማት እትርከብ ሪብላ እትብሃል ከተማ ነበረ። ኣብኣ ኸዓ ንሴዴቅያስ ፈረዶ። |