Jeremiah 52:8 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰራዊት ከለዳውያን ግና ንንጉስ ሰጐጎሞ፡ ንጼድቅያስ ድማ ኣብ ጐልጐል ያሪኮ ረኸቦ። ኩሉ ሰራዊቱ ድማ ካብኡ ፋሕ በሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የከለዳውያንም ሠራዊት ንጉሡን ተከታተሉት፤ በኢያሪኮም ሜዳ ሴዴቅያስን ያዙ፤ ሠራዊቱም ሁሉ ከእርሱ ዘንድ ተበትነው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የከለዳውያንም ሠራዊት ንጉሡን ተከታተሉት፥ በኢያሪኮም ሜዳ ሴዴቅያስን ያዙ፤ ሠራዊቱም ሁሉ ከእርሱ ዘንድ ተበትነው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የከለዳውያንም ሠራዊት ንጉሡን ተከታተሉት፥ በኢያሪኮም ሜዳ ሴዴቅያስን ደረሱበት፤ ሠራዊቱም ሁሉ ከእርሱ ዘንድ ተበትነው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ባብሎነ ኦላንቻቱ ካትያ ሰደቅያሳ የደርሲደ፥ እያርኮ ደምባ ጋደ ኦይቄድኖ። አ ኦላንቻቱ ኡባይ አፐ ሻከቲደ ላለቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Baabloone olanchchatuu Kaatiyaa Sedek'iyaasa yederssiide, Iyaarikko dembbaa gatsiidde oyk'k'eeddino. Aa olanchchatuu ubbay aappe shaakkettiide laaletteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baabiloone dere olanchchati kawo Sedeqiyaasa yedeththidi Iyarkko demban iza gakkida; wottadarati ubbayka izappe shaakettidi laaleteththan dishin kawoza oykkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባቢሎኔ ዴሬ ኦላንቻቲ ካዎ ሴዴቂያሳ ዬዴዲ ኢያርኮ ዴምባን ኢዛ ጋኪዳ፤ ዎታዳራቲ ኡባይካ ኢዛፔ ሻኬቲዲ ላሌቴን ዲሺን ካዎዛ ኦይኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ባብሎነ ኦላንቾት ካዋ ሰደቅያሳ የደድ፥ እያርኮ ደምባ ጋሸ ኦይክዶሶና። እያ ኦላንቾት ኡባይ እያ ካድድ ላለትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Babiloone olanchoti kawa Sedeqiyaasa yedethidi, Iyaarko demba gathishe oykidosona. Iya olanchoti ubbay iya kaddidi laaletidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የባቢሎናውያንም ሰራዊት ንጉሥ ሴዴቅያስን ተከታትሎ በማሳደድ በኢያሪኮ ሜዳ ደረሱበት፤ ወታደሮቹም ሁሉ ከእርሱ ተለይተው ተበታትነው ሳለ፣ ንጉሡን ያዙት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የባቢሎን ሠራዊት ሴዴቅያስን አሳዶ በኢያሪኮ አጠገብ በሚገኝ ሜዳ ላይ ማረከው፤ ወታደሮቹም ሁሉ ከድተውት ተበታተኑ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰራዊት ከለዳውያን ግና ነቲ ንጉስ ሰዓብዎ፤ ንሴዴቅያስ ድማ ኣብ ጐልጐል ኢያሪኮ ሓዝዎ። ሰራዊቱ ድማ ሓዲጎምዎ ፋሕ በሉ። |