Jeremiah 52:8 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰራዊት ከለዳውያን ግና ንንጉስ ሰጐጎሞ፡ ንጼድቅያስ ድማ ኣብ ጐልጐል ያሪኮ ረኸቦ። ኩሉ ሰራዊቱ ድማ ካብኡ ፋሕ በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የከ​ለ​ዳ​ው​ያ​ንም ሠራ​ዊት ንጉ​ሡን ተከ​ታ​ተ​ሉት፤ በኢ​ያ​ሪ​ኮም ሜዳ ሴዴ​ቅ​ያ​ስን ያዙ፤ ሠራ​ዊ​ቱም ሁሉ ከእ​ርሱ ዘንድ ተበ​ት​ነው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የከለዳውያንም ሠራዊት ንጉሡን ተከታተሉት፥ በኢያሪኮም ሜዳ ሴዴቅያስን ያዙ፤ ሠራዊቱም ሁሉ ከእርሱ ዘንድ ተበትነው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የከለዳውያንም ሠራዊት ንጉሡን ተከታተሉት፥ በኢያሪኮም ሜዳ ሴዴቅያስን ደረሱበት፤ ሠራዊቱም ሁሉ ከእርሱ ዘንድ ተበትነው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ባብሎነ ኦላንቻቱ ካትያ ሰደቅያሳ የደርሲደ፥ እያርኮ ደምባ ጋደ ኦይቄድኖ። አ ኦላንቻቱ ኡባይ አፐ ሻከቲደ ላለቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Baabloone olanchchatuu Kaatiyaa Sedek'iyaasa yederssiide, Iyaarikko dembbaa gatsiidde oyk'k'eeddino. Aa olanchchatuu ubbay aappe shaakkettiide laaletteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Baabiloone dere olanchchati kawo Sedeqiyaasa yedeththidi Iyarkko demban iza gakkida; wottadarati ubbayka izappe shaakettidi laaleteththan dishin kawoza oykkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባቢሎኔ ዴሬ ኦላንቻቲ ካዎ ሴዴቂያሳ ዬዴዲ ኢያርኮ ዴምባን ኢዛ ጋኪዳ፤ ዎታዳራቲ ኡባይካ ኢዛፔ ሻኬቲዲ ላሌቴን ዲሺን ካዎዛ ኦይኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ባብሎነ ኦላንቾት ካዋ ሰደቅያሳ የደድ፥ እያርኮ ደምባ ጋሸ ኦይክዶሶና። እያ ኦላንቾት ኡባይ እያ ካድድ ላለትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Babiloone olanchoti kawa Sedeqiyaasa yedethidi, Iyaarko demba gathishe oykidosona. Iya olanchoti ubbay iya kaddidi laaletidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የባቢሎናውያንም ሰራዊት ንጉሥ ሴዴቅያስን ተከታትሎ በማሳደድ በኢያሪኮ ሜዳ ደረሱበት፤ ወታደሮቹም ሁሉ ከእርሱ ተለይተው ተበታትነው ሳለ፣ ንጉሡን ያዙት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን የባቢሎን ሠራዊት ሴዴቅያስን አሳዶ በኢያሪኮ አጠገብ በሚገኝ ሜዳ ላይ ማረከው፤ ወታደሮቹም ሁሉ ከድተውት ተበታተኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰራዊት ከለዳውያን ግና ነቲ ንጉስ ሰዓብዎ፤ ንሴዴቅያስ ድማ ኣብ ጐልጐል ኢያሪኮ ሓዝዎ። ሰራዊቱ ድማ ሓዲጎምዎ ፋሕ በሉ።