Jeremiah 52:6 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ራብዐይቲ ወርሒ፡ ኣብ ታሽዓይ መዓልቲ እታ ወርሒ ድማ፡ ኣብታ ኸተማ ጥሜት ብርቱዕ ስለ ዝነበረ፡ ንህዝቢ እታ ሃገር እንጌራ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአራተኛውም ወር በዘጠነኛው ቀን በከተማዪቱ ራብ ጸንቶ ነበር፤ ለሀገሩም ሰዎች እንጀራ ታጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአራተኛውም ወር በዘጠነኛው ቀን በከተማይቱ ራብ ጸንቶ ነበር፥ ለአገሩም ሰዎች እንጀራ ታጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአራተኛውም ወር በዘጠነኛው ቀን በከተማይቱ ራብ ጸንቶ ነበር፥ ለአገሬውም ሰው እንጀራ ታጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ጋሱዋን ቢታን ኮሻይ ሱልና፥ ሄ ላይ ኦይደን አግናን፥ ኡዱፑን ጋላሳን፥ ሄ ቢታ አሳዉ ምያባይ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa gaasuwaan biittan koshay suullina, he laytsi oyddentso aginaan, udduppuntsa gallassan, he biittaa asaw miyaabay d'ayeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oydanththa aginan uddufunththa gallas he katamayn koshay minnida gishshas derezas maana kaththi dhaydes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦይዳን ኣጊናን ኡዱፉን ጋላስ ሄ ካታማይን ኮሻይ ሚኒዳ ጊሻስ ዴሬዛስ ማና ካ ይዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ላይ ኦይዳን አጌናን፥ ኡዱፉን ጋላሳን፥ ኮሽ ሱልን፥ አሳይ ምያባ ይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He laythi oyddantho ageenan, uddufuntho gallasan, koshi suullin, asay miyaba dhayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአራተኛው ወር በዘጠነኛው ቀን በከተማዪቱ ራብ ጸንቶ ስለ ነበር ሕዝቡ የሚበላውን ዐጣ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያው ዓመት በአራተኛው ወር፥ በዘጠነኛው ቀን፥ ሕዝቡ የሚመገቡት አጥተው ራብ ጸና። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ታሽዐይቲ መዓልቲ ናይታ ራብዐይቲ ወርሒ፥ ኣብታ ኸተማ ጥሜት በርቲዑ ስለ ዝነበረ፥ ህዝቢ እታ ሃገር ዝበልዖ ሰኣነ። |