Jeremiah 52:4 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ታሽዓይ ዓመት ንግስነቱ፡ ኣብ ዓስራይ ወርሒ፡ ኣብ ዓስራይ መዓልቲ እታ ወርሒ ድማ፡ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ምስ ብዘሎ ሰራዊቱ ናብ የሩሳሌም መጺኡ፡ ሰፊሩ ዕርድታት ሰሪሑ። ኣንጻሩ ኣብ ዙርያኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሴዴቅያስም በነገሠ በዘጠነኛው ዓመት በዐሥረኛው ወር ከወሩም በዐሥረኛው ቀን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆርና ሠራዊቱ ሁሉ በኢየሩሳሌም ላይ መጥተው ከበቡአት፤ በዙሪያዋም አራት ክንድ ግንብ ሠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሴዴቅያስም በነገሠ በዘጠነኛው ዓመት በአሥረኛው ወር ከወሩም በአሥረኛው ቀን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆርና ሠራዊቱ ሁሉ በኢየሩሳሌም ላይ መጥተው ከበቡአት በዙሪያዋም ዕርድ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሴዴቅያስም በነገሠ በዘጠነኛው ዓመት በአሥረኛው ወር ከወሩም በአሥረኛው ቀን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆርና ሠራዊቱ ሁሉ በኢየሩሳሌም ላይ መጥተው ከበቡአት በዙሪያዋም ለመክበብያ የሚሆን ምሽግ ሠሩባት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሰደቅያስ ካተቴዳ ኡዱፑን ላይ፥ ታማን አግናን፥ ታማን ጋላስ ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር ባረ ኦላንቻቱዋ ኡባ አክ ዪደ፥ የሩሳላመ ዶዴዳ። ኡንቱንቱ አ ዩሹዋንካ ቢታ ኬላ ኬሌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sedek'iyaasi kaateteedda udduppuntsa laytsi, tammantsa aginaan, tammantsa gallassi Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori bare olanchchatuwaa ubbaa akki yiide, Yerusaalame dooddeedda. Unttunttu Aa yuushshuwankka biittaa keelaa keeleeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Sedeqiyaasi kawotida uddufunththa layththan tammanththa aginan tammanththa gallas Baabiloone kawo Nabukadanaxoorey ba ola wottadarata ubbaa shiishshi ekkidi Yerusalaame bolla worajjides. Katamayokka giddoththides; yuuyi aadhdhanaas keela keelides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሴዴቂያሲ ካዎቲዳ ኡዱፉን ላይን ታማን ኣጊናን ታማን ጋላስ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ባ ኦላ ዎታዳራታ ኡባ ሺሺ ኤኪዲ ዬሩሳላሜ ቦላ ዎራጂዴስ። ካታማዮካ ጊዶዴስ፤ ዩዪ ኣናስ ኬላ ኬሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሰደቅያስ ካዎትዳ ኡዱፉን ላይን፥ ታማን አጌናን፥ ታማን ጋላሳን ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ባ ኦላንቾታ ኡባ ኤክድ፥ የሩሳላመ ተቅስ። ኤንቲ እያ ዩሹዋን ቢታ ዶርዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sedeqiyaasi kawotida uddufuntho laythan, tammantho ageenan, tammantho gallasan Babiloone kawoy Nabukadanaxoori ba olanchota ubbaa ekidi, Yerusalaame teqis. Enti iya yuushuwan biitta dooridosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሴዴቅያስ በነገሠ በዘጠነኛው ዓመት በዐሥረኛው ወር፣ ከወሩም በዐሥረኛው ቀን፣ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ሰራዊቱን ሁሉ አስከትቶ በኢየሩሳሌም ላይ ዘመተ፤ ከተማዪቱንም ከበቧት፤ በዙሪያውም የዐፈር ድልድል ሠሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሴዴቅያስ በነገሠ በዘጠነኛው ዓመት በዐሥረኛው ወር፥ በዐሥረኛው ቀን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ሠራዊቱን ሁሉ አስከትቶ በመምጣት በኢየሩሳሌም ላይ አደጋ ለመጣል አስከበባት፤ ሠራዊቱም በከተማይቱም ዙሪያ ሰፈረ፤ በቅጥሩም ዙሪያ ዐፈር ቈለለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናቡከደነፆር ከዓ ሴዴቅያስ ምስ ነገሰ ኣብ ታሽዐይቲ ዓመቱ፤ ኣብ ዓስረይቲ መዓልቲ ናይታ ዓስረይቲ ወርሒ፥ ሰራዊቱ ኣኽቲቱ ናብ ኢየሩሳሌም ዘመተ። ኣብ ዙርያኣ ድማ ሰፈሩ፤ ዕርድታት ሰሪሖም ከዓ ኸበብዋ። |