Jeremiah 52:4 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ታሽዓይ ዓመት ንግስነቱ፡ ኣብ ዓስራይ ወርሒ፡ ኣብ ዓስራይ መዓልቲ እታ ወርሒ ድማ፡ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ምስ ብዘሎ ሰራዊቱ ናብ የሩሳሌም መጺኡ፡ ሰፊሩ ዕርድታት ሰሪሑ። ኣንጻሩ ኣብ ዙርያኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሴዴ​ቅ​ያ​ስም በነ​ገሠ በዘ​ጠ​ነ​ኛው ዓመት በዐ​ሥ​ረ​ኛው ወር ከወ​ሩም በዐ​ሥ​ረ​ኛው ቀን የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርና ሠራ​ዊቱ ሁሉ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ላይ መጥ​ተው ከበ​ቡ​አት፤ በዙ​ሪ​ያ​ዋም አራት ክንድ ግንብ ሠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሴዴቅያስም በነገሠ በዘጠነኛው ዓመት በአሥረኛው ወር ከወሩም በአሥረኛው ቀን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆርና ሠራዊቱ ሁሉ በኢየሩሳሌም ላይ መጥተው ከበቡአት በዙሪያዋም ዕርድ አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሴዴቅያስም በነገሠ በዘጠነኛው ዓመት በአሥረኛው ወር ከወሩም በአሥረኛው ቀን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆርና ሠራዊቱ ሁሉ በኢየሩሳሌም ላይ መጥተው ከበቡአት በዙሪያዋም ለመክበብያ የሚሆን ምሽግ ሠሩባት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሰደቅያስ ካተቴዳ ኡዱፑን ላይ፥ ታማን አግናን፥ ታማን ጋላስ ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር ባረ ኦላንቻቱዋ ኡባ አክ ዪደ፥ የሩሳላመ ዶዴዳ። ኡንቱንቱ አ ዩሹዋንካ ቢታ ኬላ ኬሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sedek'iyaasi kaateteedda udduppuntsa laytsi, tammantsa aginaan, tammantsa gallassi Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori bare olanchchatuwaa ubbaa akki yiide, Yerusaalame dooddeedda. Unttunttu Aa yuushshuwankka biittaa keelaa keeleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Sedeqiyaasi kawotida uddufunththa layththan tammanththa aginan tammanththa gallas Baabiloone kawo Nabukadanaxoorey ba ola wottadarata ubbaa shiishshi ekkidi Yerusalaame bolla worajjides. Katamayokka giddoththides; yuuyi aadhdhanaas keela keelides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሴዴቂያሲ ካዎቲዳ ኡዱፉን ላይን ታማን ኣጊናን ታማን ጋላስ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ባ ኦላ ዎታዳራታ ኡባ ሺሺ ኤኪዲ ዬሩሳላሜ ቦላ ዎራጂዴስ። ካታማዮካ ጊዶዴስ፤ ዩዪ ኣናስ ኬላ ኬሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሰደቅያስ ካዎትዳ ኡዱፉን ላይን፥ ታማን አጌናን፥ ታማን ጋላሳን ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ባ ኦላንቾታ ኡባ ኤክድ፥ የሩሳላመ ተቅስ። ኤንቲ እያ ዩሹዋን ቢታ ዶርዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sedeqiyaasi kawotida uddufuntho laythan, tammantho ageenan, tammantho gallasan Babiloone kawoy Nabukadanaxoori ba olanchota ubbaa ekidi, Yerusalaame teqis. Enti iya yuushuwan biitta dooridosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሴዴቅያስ በነገሠ በዘጠነኛው ዓመት በዐሥረኛው ወር፣ ከወሩም በዐሥረኛው ቀን፣ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ሰራዊቱን ሁሉ አስከትቶ በኢየሩሳሌም ላይ ዘመተ፤ ከተማዪቱንም ከበቧት፤ በዙሪያውም የዐፈር ድልድል ሠሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሴዴቅያስ በነገሠ በዘጠነኛው ዓመት በዐሥረኛው ወር፥ በዐሥረኛው ቀን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ሠራዊቱን ሁሉ አስከትቶ በመምጣት በኢየሩሳሌም ላይ አደጋ ለመጣል አስከበባት፤ ሠራዊቱም በከተማይቱም ዙሪያ ሰፈረ፤ በቅጥሩም ዙሪያ ዐፈር ቈለለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናቡከደነፆር ከዓ ሴዴቅያስ ምስ ነገሰ ኣብ ታሽዐይቲ ዓመቱ፤ ኣብ ዓስረይቲ መዓልቲ ናይታ ዓስረይቲ ወርሒ፥ ሰራዊቱ ኣኽቲቱ ናብ ኢየሩሳሌም ዘመተ። ኣብ ዙርያኣ ድማ ሰፈሩ፤ ዕርድታት ሰሪሖም ከዓ ኸበብዋ።