Jeremiah 52:34 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንመግቡ ድማ ብዅሉ መዓልትታት ህይወቱ ክሳዕ መዓልቲ ሞቱ፡ ነፍሲ ወከፍ መዓልቲ ካብ ንጉስ ባቢሎን ቀጻሊ ምግቢ ይወሃቦ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የባቢሎንም ንጉሥ በሕይወቱ ዘመን ሁሉ እስኪሞት ድረስ የዘወትር ድርጎ ዕለት ዕለት ይሰጠው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የባቢሎንም ንጉሥ በሕይወቱ ዘመን ሁሉ እስኪሞት ድረስ የዘወትር ቀለብ ዕለት ዕለት ይሰጠው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ እርሱም ቀለብ የባቢሎን ንጉሥ በሕይወቱ ዘመን ሁሉ፥ እስኪሞት ድረስ፥ በየዕለቱ የሚያስፍልገውን የዘወትር ቀለብ ይሰጠው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮኣኪን ሀይቃና ጋካናዉ፥ ሀች ሀች አዉ ኮሽያባ ኡባ ባብሎነ ካቲ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yo'aakiini hayk'k'ana gakkanaw, hachchi hachchi aw koshshiyaabaa ubbaa Baabloone kaatii immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baabiloone kawo Iyo7aakiney biidi hayqqana gakkanaas pacey baynda ubba wode izas maana qallaba immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባቢሎኔ ካዎ ኢዮኣኪኔይ ቢዲ ሃይቃና ጋካናስ ፓጬይ ባይንዳ ኡባ ዎዴ ኢዛስ ማና ቃላባ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮአክን ሀይቃና ጋካናዉ፥ ጋላስ ጋላስ እያዉ ኮሽያባ ኡባ ባብሎነ ካዎይ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yo7akini hayqana gakanaw, gallas gallas iyaw koshshiyaba ubbaa Babiloone kawoy immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የባቢሎንም ንጉሥ፣ ዮአኪን እስኪሞት ድረስ፣ በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ሳያቋርጥ በየዕለቱ ቀለቡን ይሰጠው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሚኖርበት ዘመን ሁሉ በየቀኑ ለማናቸውም ለሚያስፈልገው ነገር ያውለው ዘንድ የዘወትር አበል ይሰጠው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ባቢሎን ኵልሻዕ ንኢኮንያን እንተየቋረፀ ኽሳዕ ዕለተ ሞቱ ቐለቡ ይህቦ ነበረ። |