Jeremiah 52:30 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መበል ዕስራን ሰለስተን ዓመት ናቡካድነጻር፡ ነቡዛራዳን፡ ኣዛዚ ሓለውቲ፡ ሾብዓተ ሚእትን ኣርብዓን ሓሙሽተን ሰባት ኣብ ማእከል ኣይሁድ ማረኹ። ኩሎም እቶም ሰባት ኣርባዕተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በናቡከደነፆር በሃያ ሦስተኛው ዓመተ መንግሥት የአዛዦቹ አለቃ ናቡዛርዳን ከአይሁድ ሰባት መቶ አርባ አምስት ነፍስ ማርኮአል፤ ሰዎችም ሁሉ አራት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በናቡከደነፆር በሀያ ሦስተኛው ዓመት የዘበኞቹ አለቃ ናቡዘረዳን ከአይሁድ ሰባት መቶ አርባ አምስት ነፍስ ማርኮአል፤ ሰዎች ሁሉ አራት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በናቡከደነፆር በሀያ ሦስተኛው ዓመት የዘበኞቹ አለቃ ናቡዘረዳን ከአይሁድ ሰባት መቶ አርባ አምስት ሰው ማርኮ አፈለሰ፤ በአጠቃላይ የሰዎቹ ብዛት አራት ሺህ ስድስት መቶ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናቡካዳናጾር ካተቴዳ ላታማነ ሄዘን ላይን ካትያ ናግያዋንቱ ካፑ ናቡዛራዳን ላፑን ጼታነ ኦይታማነ እቼሹ አሳ ኦሞዴዳ። አሳ ፓይዱ ኡባና ኦይዱ ሻአነ ኡሱፑን ጼታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naabukadanas'oori kaateteedda laatamanne heezzentso laytsan kaatiyaa naagiyaawanttu kaappuu Naabuzaradaani laappun s'eetanne oytamanne ichcheshu asaa omoodeedda. Asaa payduu ubbaanna oyddu sha"anne usuppun s'eeta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba kawotida nam7u tammanne heedzdzanththo layththan Nabuzaradaaney 745 ayhudata di7i efides; izi di7i efida asaa qooday issi bolla 4,600. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ካዎቲዳ ናምኡ ታማኔ ሄን ላይን ናቡዛራዳኔይ 745 ኣይሁዳታ ዲኢ ኤፊዴስ፤ ኢዚ ዲኢ ኤፊዳ ኣሳ ቆዳይ ኢሲ ቦላ 4,600። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናቡካዳናፆር ካዎትዳ ላታማነ ሄን ላይን ካዋ ናገይሳታ ሀላቃይ ናቡዛርዳን ላፑን ፄታነ ኦይታማነ እቻሹ አሳ ድእስ። ድኤትዳ አሳ ታይቦይ ኦይዱ ሙኩሉነ ኡሱፑን ፄታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabukadanaxoori kawotida laatamanne heedzantho laythan kawa naageysata halaqay Nabuzardaani laapun xeetanne oytamanne ichashu asaa di77is. Di7etida asa tayboy oyddu mukulunne usupun xeeta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ናቡከደነፆር በነገሠ በሃያ ሦስተኛው ዓመት፣ የክብር ዘበኞች አዛዥ ናቡዘረዳን፣ ሰባት መቶ አርባ አምስት አይሁድ ማርኮ ወስዷል። በአጠቃላይ አራት ሺሕ ስድስት መቶ ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም በነገሠ በሃያ ሦስት ዓመቱ ሰባት መቶ አርባ አምስት አይሁድ በናቡዛርዳን እጅ ተማርከው ተወስደዋል፤ በጠቅላላው ተማርከው የተወሰዱት ሰዎች ቊጥር አራት ሺህ ስድስት መቶ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ መበል ዕስራን ሰለስተን ዓመት መንግስቱ፥ ናቡዘረዳን ኣዛዚ ሰራዊቱ፥ ካብ ይሁዳ ሸውዓተ ሚእትን ኣርብዓን ሓሙሽተን ሰባት ማረኸ። ብምሉኦም እቶም ዝተማረኹ ኣርባዕተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ነበሩ። |