Jeremiah 52:25 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብታ ኸተማ ሓደ ስሉብ እውን ወሰደ፣ ንሱ ኸኣ ንሰባት ውግእ ዚመርሕ ነበረ። ካብቶም ኣብ ጥቓ ሰብ ንጉስ ዝነበሩ ድማ ሸውዓተ ሰብኡት ኣብታ ከተማ ዝተረኽቡ፤ እቲ ንህዝቢ እታ ሃገር ዝእክብ ሓለቓ ጸሓፊ ሰራዊት ድማ፤ ካብ ህዝቢ እታ ሃገር ድማ ስሳ ሰብኡት ኣብ ማእከል እታ ኸተማ ተረኽቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም በሰ​ል​ፈ​ኞች ላይ ተሾ​መው ከነ​በ​ሩት አን​ዱን ጃን​ደ​ረባ፥ በከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ከሚ​ገ​ኙት በን​ጉሡ ፊት ከሚ​ቆ​ሙት ሰባ​ቱን ሰዎች፥ የሀ​ገ​ሩን ሕዝብ የሚ​ያ​ሰ​ል​ፈ​ውን የሠ​ራ​ዊ​ቱን አለቃ ጸሐፊ፥ በከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ከተ​ገ​ኙት የሀ​ገሩ ሕዝብ ስድሳ ሰዎ​ችን ወሰደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከከተማይቱም በሰልፈኞች ላይ ተሾመው ከነበሩት አንዱን ጀንደረባ፥ በከተማይቱም ከሚገኙት በንጉሡ ፊት ከሚቆሙት ሰባቱን ሰዎች፥ የአገሩንም ሕዝብ የሚያሰልፈውን የሠራዊቱን አለቃ ጸሐፊ፥ በከተማይቱም ከተገኙት ከአገሩ ሕዝብ ስድሳ ሰዎች ወሰደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከከተማይቱም በወታደሮች ላይ ተሾሞ ከነበረው አንዱን አዛዥ፥ በከተማይቱም ውስጥ ከተገኙት የንጉሡ አማካሪዎች ሰባቱን ሰዎች፥ የአገሩንም ሕዝብ ለጦርነት የሚመለምለውን የሠራዊቱን አለቃ ጸሐፊ፥ በከተማይቱም ከተገኙት ከአገሩ ሕዝብ ስልሳ ሰዎች ወሰደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ሄ ዎደ ጋካናዉ፥ ካታማን ደእያ አሳፐ ኦላ ጋዳዋ፥ ካትያ ዞርያዋንቱፐ ላፑን አሳቱዋ አፌዳ። ኦላ ጋዳዋ ጻፍያ፥ ሄዌነ ኦላንቻቱዋ አሳ ግዶፐ ቆሪደ ከስያዋነ ሀራ ኡሱፑን ታሙ ዎልቃማ አሳቱዋ አፌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay he wode gakkanaw, kataman de'iyaa asaappe olaa gadaawaa, kaatiyaa zoriyaawanttuppe laappun asatuwaa afeeda. Olaa gadaawaa s'aafiyaa, hewenne olanchchatuwaa asaa giddoppe k'oriide kessiyaawaanne hara usuppun tammu wolk'k'aama asatuwaa afeeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Katamaa giddon attida asaappe olanchchatas alaafe gidida ola gadawa, kawo zoriza laappunata, dereza giddofe olanchchata dooriza ola gadawa, xaafezanne katama giddon beettida hara 60 asata ekki bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካታማ ጊዶን ኣቲዳ ኣሳፔ ኦላንቻታስ ኣላፌ ጊዲዳ ኦላ ጋዳዋ፥ ካዎ ዞሪዛ ላፑናታ፥ ዴሬዛ ጊዶፌ ኦላንቻታ ዶሪዛ ኦላ ጋዳዋ፥ ጻፌዛኔ ካታማ ጊዶን ቤቲዳ ሃራ 60 ኣሳታ ኤኪ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካታማን ደእያ አሳፐ ቶራ ሞጮና፥ ካዋ ዞረይሳታፐ ላፑን አሳታ ኤፍስ። ቶራ ሞጮና፥ ፃፍያ፥ አሳ ኦላንቾታ ዶርያ ሀላቃነ ሀራ ኡሱፑን ታሙ አሳታ ኤፍስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kataman de7iya asaape toora mocona, kawa zoreysatape laapun asata efis. Toora mocona, xaafiya, asaa olanchota dooriya halaqanne hara usupun tammu asata efis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በከተማው ውስጥ ከቀሩትም ሕዝብ፣ የተዋጊዎቹ ኀላፊ የነበረውን መኰንን፣ ሰባቱን የንጉሡን አማካሪዎች ከአገሬው ሕዝብ ወታደር የሚመለምለውን መኰንን ጸሓፊና በከተማው ውስጥ የተገኙትን ሌሎች ስድሳ ሰዎች ወሰደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከከተማይቱም የወታደሮች አዛዥ የሆነ አንድ ባለ ሥልጣንና እስከዚያ ጊዜ ድረስ በከተማይቱ ውስጥ የተገኙትን ሰባቱን የንጉሡን አማካሪዎች፥ የወታደራዊ ጉዳዮች ጸሐፊ የነበረውን የጦር አዛዡን ረዳትና ሌሎችንም ሥልሳ ታላላቅ ሰዎች ወሰደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብታ ኸተማ ኸዓ፥ ንሓደ ነቲ ኣዛዚ እቶም ተዋጋእቲ ዝነበረ ስሉብን፥ ነቶም ኣብታ ኸተማ ዝነበሩ ሸውዓተ መማኽርቲ ንጉስን፥ ነቲ ንህዝቢ እታ ሃገር፥ ንውግእ ዝምልምል ዝነበረ ፀሓፊ ናይቲ ኣዛዚ ሰራዊትን፥ ካብ ህዝቢ እታ ሃገር ድማ፥ ኣብታ ኸተማ ዝተረኽቡ ኻልኦት ስሳ ሰብኡትን ወሰደ።