Jeremiah 52:21 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኣዕኑድ ድማ፡ ቁመት ሓደ ዓንዲ ዓሰርተው ሸሞንተ እመት ነበረ። ዓሰርተው ክልተ እመት ዝዓቐኑ ጭሕሚ ድማ ከበቦ። ርጉድኡ ድማ ኣርባዕተ ኣጻብዕቲ ነበረ። ቆፎ እዩ ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዐምዶቹም፥ የአንዱ ዓምድ ቁመት ዐሥራ ስምንት ክንድ ነበረ፥ የዙሪያውም መጠን ዐሥራ ሁለት ክንድ ነበረ፤ ውፍረቱም ጋት ያህል ነበረ፤ ባዶም ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓምዶቹም፥ የአንዱ ዓምድ ቁመት አሥራ ስምንት ክንድ ነበረ፥ የዙሪያውም መጠን አሥራ ሁለት ክንድ ነበረ፤ ውፍረቱም አራት ጣት ያህል ነበረ፥ ባዶም ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህም ዓምዶች፥ የአንዱ ዓምድ ቁመት ዐሥራ ስምንት ክንድ ነበረ፥ የዙሪያውም ልኬት ዐሥራ ሁለት ክንድ ነበረ፤ ውፍረቱም አራት የጣት ስንዝር ያህል ነበረ፥ መሀል ለመሀልም ክፍት ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላኡ ቱሳቱካ እት ማላ ግዲደ፥ እቱ እቱ ታማነ ሆስፑን ዋ አዱሳ። ኡንቱንቱ ጼሳ ዩሹ ታማነ ላኡ ዋ። ኡንቱንቶ ግዱ ኮፋ ግዲደ፥ ብራታይ ኦይዱ ብራያ ኬሻ ኦርዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laa"u tuussatuukka itti mala gidiide, ittuu ittuu tammanne hosppun wad'aa adussa. Unttunttu s'eessaa yuushshuu tammanne laa"u wad'aa. Unttunttoo gidduu kofa gidiide, biratay oyddu birad'd'iyaa keeshshaa orddo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi issi tuussa geesay 18 wadha, gomppay yuuyi aadhdhanaas 12 wadha; izas giddoy doya gidida gishshas issaa issaa doona ordeteththay oyddu biradhdhey wodhdhiza keena. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኢሲ ቱሳ ጌሳይ 18 ዋ፥ ጎምፓይ ዩዪ ኣናስ 12 ዋ፤ ኢዛስ ጊዶይ ዶያ ጊዲዳ ጊሻስ ኢሳ ኢሳ ዶና ኦርዴቴይ ኦይዱ ቢራይ ዎዛ ኬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኡ ቱሳት እስ መላ ግድድ፥ እሶይ እሶይ ታማነ ሆስፑን ዋ አዱሰ። ኤንታ ኡባይ ታማነ ናምኡ ዋ። ኤንታዉ ግዶይ ካይስ ግድድ፥ ብራታይ ኦይዱ ብራ ኬና ኦርደ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u tuussati issi mela gididi, issoy issoy tammanne hospun wadha adusse. Enta ubbay tammanne nam7u wadha. Entaw giddoy kaysi gididi, biratay oyddu biradhe keena orde. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እያንዳንዱም ዐምድ ከፍታው ዐሥራ ስምንት ክንድ ዙሪያ ክቡም ዐሥራ ሁለት ክንድ ነበረ፤ ውስጡ ክፍት ስለሆነ የእያንዳንዱ ከንፈር ውፍረት አራት ጣት ነበረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁለቱ ዐምዶች አንድ ዐይነት ቅርጽ ያላቸው ሆነው እያንዳንዳቸው ስምንት ሜትር ቁመትና አምስት ሜትር የሚያኽል ዙሪያ ነበራቸው፤ ውስጣቸውም ክፍት ነበር፤ ብረቱም ሰባ አምስት ሚሊ ሜትር ውፍረት ነበረው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እተን ኣዕምዲ ኽልቲአን ማዕረ ነበራ። ቁመተን ዓሰርተ ሸሞንተ እመት፥ ዙርያአን ዓሰርተ ኽልተ እመት ነበራ። ውሽጠን ጓንጓ እቲ ዝተሰርሐሉ ሓፂን ከዓ ምርጓዱ ኣርባዕተ ኣፃብዕቲ ነበረ። |