Jeremiah 52:21 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣዕኑድ ድማ፡ ቁመት ሓደ ዓንዲ ዓሰርተው ሸሞንተ እመት ነበረ። ዓሰርተው ክልተ እመት ዝዓቐኑ ጭሕሚ ድማ ከበቦ። ርጉድኡ ድማ ኣርባዕተ ኣጻብዕቲ ነበረ። ቆፎ እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዐም​ዶ​ቹም፥ የአ​ንዱ ዓምድ ቁመት ዐሥራ ስም​ንት ክንድ ነበረ፥ የዙ​ሪ​ያ​ውም መጠን ዐሥራ ሁለት ክንድ ነበረ፤ ውፍ​ረ​ቱም ጋት ያህል ነበረ፤ ባዶም ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዓምዶቹም፥ የአንዱ ዓምድ ቁመት አሥራ ስምንት ክንድ ነበረ፥ የዙሪያውም መጠን አሥራ ሁለት ክንድ ነበረ፤ ውፍረቱም አራት ጣት ያህል ነበረ፥ ባዶም ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህም ዓምዶች፥ የአንዱ ዓምድ ቁመት ዐሥራ ስምንት ክንድ ነበረ፥ የዙሪያውም ልኬት ዐሥራ ሁለት ክንድ ነበረ፤ ውፍረቱም አራት የጣት ስንዝር ያህል ነበረ፥ መሀል ለመሀልም ክፍት ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላኡ ቱሳቱካ እት ማላ ግዲደ፥ እቱ እቱ ታማነ ሆስፑን ዋ አዱሳ። ኡንቱንቱ ጼሳ ዩሹ ታማነ ላኡ ዋ። ኡንቱንቶ ግዱ ኮፋ ግዲደ፥ ብራታይ ኦይዱ ብራያ ኬሻ ኦርዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laa"u tuussatuukka itti mala gidiide, ittuu ittuu tammanne hosppun wad'aa adussa. Unttunttu s'eessaa yuushshuu tammanne laa"u wad'aa. Unttunttoo gidduu kofa gidiide, biratay oyddu birad'd'iyaa keeshshaa orddo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi issi tuussa geesay 18 wadha, gomppay yuuyi aadhdhanaas 12 wadha; izas giddoy doya gidida gishshas issaa issaa doona ordeteththay oyddu biradhdhey wodhdhiza keena.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ኢሲ ቱሳ ጌሳይ 18 ዋ፥ ጎምፓይ ዩዪ ኣናስ 12 ዋ፤ ኢዛስ ጊዶይ ዶያ ጊዲዳ ጊሻስ ኢሳ ኢሳ ዶና ኦርዴቴይ ኦይዱ ቢራይ ዎዛ ኬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናምኡ ቱሳት እስ መላ ግድድ፥ እሶይ እሶይ ታማነ ሆስፑን ዋ አዱሰ። ኤንታ ኡባይ ታማነ ናምኡ ዋ። ኤንታዉ ግዶይ ካይስ ግድድ፥ ብራታይ ኦይዱ ብራ ኬና ኦርደ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nam7u tuussati issi mela gididi, issoy issoy tammanne hospun wadha adusse. Enta ubbay tammanne nam7u wadha. Entaw giddoy kaysi gididi, biratay oyddu biradhe keena orde.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እያንዳንዱም ዐምድ ከፍታው ዐሥራ ስምንት ክንድ ዙሪያ ክቡም ዐሥራ ሁለት ክንድ ነበረ፤ ውስጡ ክፍት ስለሆነ የእያንዳንዱ ከንፈር ውፍረት አራት ጣት ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሁለቱ ዐምዶች አንድ ዐይነት ቅርጽ ያላቸው ሆነው እያንዳንዳቸው ስምንት ሜትር ቁመትና አምስት ሜትር የሚያኽል ዙሪያ ነበራቸው፤ ውስጣቸውም ክፍት ነበር፤ ብረቱም ሰባ አምስት ሚሊ ሜትር ውፍረት ነበረው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እተን ኣዕምዲ ኽልቲአን ማዕረ ነበራ። ቁመተን ዓሰርተ ሸሞንተ እመት፥ ዙርያአን ዓሰርተ ኽልተ እመት ነበራ። ውሽጠን ጓንጓ እቲ ዝተሰርሐሉ ሓፂን ከዓ ምርጓዱ ኣርባዕተ ኣፃብዕቲ ነበረ።