Jeremiah 52:20 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንጉስ ሰሎሞን ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሖ ኣብ ትሕቲ መሰረታት ዝነበረ ክልተ ኣዕኑድ፡ ሓደ ባሕርን ዓሰርተው ክልተ ብዕራይ ኣስራዚን፡ ኣስራዚ ናይዚ ዅሉ ኣቕሑ እዚ መመዘኒ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤት ያሠራቸውን ሁለቱን ዐምዶች፥ አንዱንም ኵሬ፥ ከመቀመጫዎቹም በታች የነበሩትን ዐሥራ ሁለቱን የናስ በሬዎች ወሰደ፤ ለእነዚህ የናስ ዕቃዎች ሁሉ ሚዛን አልነበራቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡ ሰሎሞንም ለእግዚአብሔር ቤት ያሠራቸውን ሁለቱን ዓምዶች፥ አንዱንም ኵሬ፥ ከመቀመጫዎቹም በታች የነበሩትን አሥራ ሁለቱን የናስ በሬዎች ወሰደ፤ ለእነዚህ ዕቃዎች ሁሉ ናስ ሚዛን አልነበረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡ ሰሎሞንም ለጌታ ቤት ያሠራቸውን ሁለቱን ዓምዶች፥ አንዱንም ኩሬ፥ ከኩሬውና ከውኃ ማመላለሻ ፉርጎዎቹም በታች የነበሩትን ዐሥራ ሁለቱን የናስ በሬዎች ወሰደ፤ ለእነዚህ ከናስ ለተሠረሩ ዕቃዎች ሁሉ መመዘኛ ሚዛን አልነበረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ሶሎሞን መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ኦሰትያባቶ መዳ ላኡ ቱሳቱ፥ አባ ጋጳቲ፥ አፐ ጋርሳና ደእያ ታማነ ላኡ ኮሩማቱዋ ምስለቱነ ሚሻቱዋ ዎያ ጋረቱ መቴዳ ናሃስያ ብራታቱ ሚዛናን ልካናዉ ዳንዳየተናዋ ኬሻ ዳራ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Solomon Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan oosettiyaabatoo med'd'eedda laa"u tuussatuu, Abbaa Gap'atii, aappe garssaana de'iyaa tammanne laa"u korumatuwaa misiletuunne miishshatuwaa wotsiyaa gaaretuu med'etteedda nahaasiyaa biratatuu miizaanan likkanaw danddayettennawaa keeshshaa dara. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Solomooney GODAA Keeththes xarqimalappe oosisida nam7u tuussati, haaththa gongge, izappe garsa baggara diza 12 wofanotinne miishshata istta bolla woththidi issi sohoppe haraso efiza gaareti keehi deexxeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሶሎሞኔይ ጎዳ ኬስ ጻርቂማላፔ ኦሲሲዳ ናምኡ ቱሳቲ፥ ሃ ጎንጌ፥ ኢዛፔ ጋርሳ ባጋራ ዲዛ 12 ዎፋኖቲኔ ሚሻታ ኢስታ ቦላ ዎዲ ኢሲ ሶሆፔ ሃራሶ ኤፊዛ ጋሬቲ ኬሂ ዴጼቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሶሎሞነይ ፆሳ ኬን ኦሰትያባስ መዳ ናምኡ ቱሳት፥ ግታ ከረታ፥ ታማነ ናምኡ ኮርማታ ምስለትነ ጫና ጋረት መትዳ ናሰ ብራታት ምዛነን ልካናዉ ዳንዳኤተና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Solomoney Xoossa keethan oosetiyabas medhida nam7u tuussati, gita kereta, tammanne nam7u kormata misiletinne caana gaareti medhetida naase biratati mizaanen likanaw danda7etenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ከናስ ያሠራቸው፦ ሁለቱ ዐምዶች፣ ትልቁ የውሃ ገንዳ፣ ከሥሩ ያሉት ዐሥራ ሁለት ወይፈኖችና ተንቀሳቃሽ ማስቀመጫዎች ክብደታቸው ሚዛን ከሚችለው በላይ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም ሁለቱን ምሰሶዎች፥ አንዱን ገንዳ፥ ዐሥራ ሁለት በኰርማ ቅርጽ ከነሐስ የተሠሩትን የገንዳ ማስቀመጫዎች፥ ንጉሥ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መገልገያ አሠርቶአቸው የነበሩትን ተሽከርካሪ መቆሚያዎችን ሁሉ ወሰደ። እነዚህ ዕቃዎች የተሠሩበት ነሐስ ከባድ ከመሆኑ የተነሣ ሊመዘን አልተቻለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ዘስርሖ ኽልተ ኣዕምድን፥ መቐመጢ ኣቑሑትን፥ ኣብ ዓሰርተ ኽልተ ምስሊ ኣብዑር ዝተቐመጠ ጋብላን፥ ዝተሰርሐሉ ነሃስ የመና ኸቢድ ስለ ዝነበረ ኽምዘን ኣይተኽኣለን። |