Jeremiah 52:15 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ነቡዛራዳን፡ ሓለቓ ሓለውቲ፡ ገለ ካብቶም ኣብታ ኸተማ እተረፉ ድኻታት ህዝብን ተረፍ ህዝብን፡ እቶም ዝወደቑ፡ ናብ ንጉስ ባቢሎን ዝወደቑን እቶም ዝተረፉ ህዝብን መሪሖም ከም እሱራት ርሒቖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ዛ​ዦ​ቹም አለቃ ናቡ​ዛ​ር​ዳን የሕ​ዝ​ቡን ድኆች፥ በከ​ተ​ማም ውስጥ የቀ​ረ​ውን ሕዝብ፥ ሸሽ​ተ​ውም ወደ ባቢ​ሎን ንጉሥ የተ​ጠ​ጉ​ትን፥ የሕ​ዝ​ቡ​ንም ቅሬታ አመጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዘበኞቹም አለቃ ናቡዘረዳን የሕዝቡን ድኆች፥ በከተማም ውስጥ የቀረውን ሕዝብ፥ ሸሽተውም ወደ ባቢሎን ንጉሥ የተጠጉትን፥ የሕዝቡንም ቅሬታ አፈለሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዘበኞቹም አለቃ ናቡዘረዳን የሕዝቡን ድኆች፥ በከተማይቱም ውስጥ የተረፈውን ሕዝብ፥ ሸሽተውም ወደ ባቢሎን ንጉሥ የተጠጉትን፥ የተረፉትንም የእጅ ሞያተኞች አፈለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናቡዛራዳን አማሬዳ ህዬሳቱዋ፥ ካታማን አቴዳ አሳቱዋነ ካዲደ ባብሎነ ኦላንቻቱዋን ጋከቴዳ አሳቱዋ ኩሽያ ሂላ ኤርያ አሳቱዋናካ ጉጂደ፥ ኦሞዶ አፌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Naabuzaradaani amareeda hiyyeesatuwaa, kataman atteeda asatuwaanne kaddiide Baabloone olanchchatuwaan gakketeedda asatuwaa kushiyaa hiillaa eriyaa asatuwaanakka gujjiide, omoodoo afeeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nabuzaradaaney issi issi manqota, katamay giddon attida asata, hiillanchchatanne baqatidi Baabiloone kawos kushe immidayta denththi efides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናቡዛራዳኔይ ኢሲ ኢሲ ማንቆታ፥ ካታማይ ጊዶን ኣቲዳ ኣሳታ፥ ሂላንቻታኔ ባቃቲዲ ባቢሎኔ ካዎስ ኩሼ ኢሚዳይታ ዴን ኤፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናቡዛርዳን ጉ ማንቆታ፥ ካታማን አትዳ አሳታ፥ ካድድ ባብሎነ ኦላንቾታን ገልዳ አሳታነ ኩሸ ሂላንቾታ ድእድ ባብሎነ ኤፍስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nabuzardaani guutha manqota, kataman attida asata, kaddidi Babiloone olanchotan gelida asatanne kushe hiillanchota di77idi Babiloone efis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የዘቦቹ አዛዥ ናቡዘረዳን አንዳንድ ድኾችንና በከተማዪቱ የቀረውን ሕዝብ፣ የእጅ ጥበብ ያላቸውንና ሸሽተው ወደ ባቢሎን ንጉሥ የተጠጉትን አፈለሳቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የክብር ዘቡ አዛዥ ናቡዛርዳን ከሕዝቡ መካከል በጣም ድኻ የሆኑትን፥ በከተማ ውስጥ ቀርተው የነበሩትን፥ በመክዳት ወደ ባቢሎን ሠራዊት ተጠግተው የነበሩትንና ከእጅ ባለሙያዎች መካከል ቀርተው የነበሩትን ሁሉ ማርኮ ወደ ባቢሎን ወሰዳቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ናቡዘረዳን ኣዛዚ ሰራዊት ባቢሎን፥ ንገሊኦም ካብቶም ድኻታት ህዝብን፥ ነቶም ኣብታ ኸተማ ተሪፎም ዝነበሩን፥ ምስቶም ቅድም ዓሚፆም፥ ምስ ንጉስ ባቢሎን ኣሻርዮም ዝነበሩን፥ ብሓባር ማሪኹ ንባቢሎን ወሰዶም።